Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: “አማራ በህዝብ ቁጥር ብዛት ሁለተኛ አይደለም”

Post by Union » 28 Dec 2024, 13:35

ትክክል! ምንም ጥያቄ የለውም። አሁን ይህን ያልተገነዘበ አማራ የለም።

ለዝህም ነው በአዴን አማራ አማራ ነኝ እንዳይል ሲፍጨረጨር የነበረው። በአዴን ደግሞ ቅጥረኛ አገው ሸንጎ ነው እንደሚታወቀው። አንድ አማራ የለም በአዴን ውስጥ።

Axumezana
Senior Member
Posts: 18452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: “አማራ በህዝብ ቁጥር ብዛት ሁለተኛ አይደለም”

Post by Axumezana » 28 Dec 2024, 13:43

ስለወልቃይት የሚያናፋ አማራ ነኝ ባይ ፋኖ መነሻው የትም ይሁን መድረሻው ኢትዮጵያ ሊሆን አይችልም፤ አማራ መነሻው ኢትዮጵያ መድረሻውም ኢትዮጵያ መሆን አለበት።


Selam/
Senior Member
Posts: 16996
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: “አማራ በህዝብ ቁጥር ብዛት ሁለተኛ አይደለም”

Post by Selam/ » 01 Jan 2025, 03:52

ዓይጠ-መጎጡ
“የራስህን ዕድል በራስ ከመወሰን” አልፈህ፣ ከተገዜ ማዶ ያለውንም ህዝብ ዕድል ልትወስንለት አማረህ? ሹጣም ወያኔ!

Axumezana wrote:
28 Dec 2024, 13:43
ስለወልቃይት የሚያናፋ አማራ ነኝ ባይ ፋኖ መነሻው የትም ይሁን መድረሻው ኢትዮጵያ ሊሆን አይችልም፤ አማራ መነሻው ኢትዮጵያ መድረሻውም ኢትዮጵያ መሆን አለበት።

Dama
Member+
Posts: 6416
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: “አማራ በህዝብ ቁጥር ብዛት ሁለተኛ አይደለም”

Post by Dama » 01 Jan 2025, 04:05

Axumezana wrote:
28 Dec 2024, 13:43
ስለወልቃይት የሚያናፋ አማራ ነኝ ባይ ፋኖ መነሻው የትም ይሁን መድረሻው ኢትዮጵያ ሊሆን አይችልም፤ አማራ መነሻው ኢትዮጵያ መድረሻውም ኢትዮጵያ መሆን አለበት።
Of course Welkait is Amara. History recorded it. Go and read James Bruce's "Travels to discover the source of the Nile." 1679.

Just because you have some klashnikovs to shoot at Derg's Socialism, it does not mean you can kill history with it.
Wedi sher*muta!!!

Post Reply