Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13012
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ከእኛ በሞት የተለዩትን የER forum አባሎቻችንን በፀሎት እንዘክራቸው

Post by Thomas H » 25 Dec 2024, 23:58

ሞት ሁለት አይነት ነው::ነፍሳቸው ከስጋ የተለየች እና ነፍሳቸው ያልወጣች ግን በቁማቸው የሞቱ::

ነፍሳቸው ከስጋ የተለየች

1.ደግነት

2.ምኒልክ

3.ሰሚራ

4.በላይ

5.አዜብ






በቁማቸው የሞቱ

1.ምሥራቅ

2. ሠላም

3.ፊያሜታ

4.ሆረስ

5.ዲፌንድ ዘ ትሩዝ

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12901
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ከእኛ በሞት የተለዩትን የER forum አባሎቻችንን በፀሎት እንዘክራቸው

Post by DefendTheTruth » 26 Dec 2024, 02:35

Thomas,

እኔን የገደለኝ፣ ከማንም በታች ያደረገኝ፣ ቅስሜን የሰበረዉ፣ በቁሙ ሞቶዋል ማለትህ ሳይሆን፣ ከዚህ በቁሟ ከበሰበሰችዉ ሰላም የምትባል ሴትዮ እኩል መመደብህ ነዉ። ምን በደልኩህ ይሄን ያህል የኔ ወንድም?

Post Reply