Re: ከአምባቸው ወደ አረጋሽ የቁልቁለት ጉዞ!
OPDO ነው ያስገደለው ምንም ጥያቄ የለውም።
አዴፓና ኦፒዲኦ እህአዴግ ውስጥ ሆነው በወያኔ ላይ አብረው ይዶልቱ ነበር። የእነ ዓብዮት ጎጠኛ ክንፍ ግን የአማራን ጥቅም ሊያስከብሩ የሚችሉትን ሁሉ ለማስወገድ ቀድመው ዕቅድ አውጥተው ነበር። ጨዋታው እነሱን አጥፍቶ “ኢትዮጵያ ሱሴን” ሿሿ መጫወት ነበር፣ ለጊዜውም ተሳካላቸው።
አዴፓና ኦፒዲኦ እህአዴግ ውስጥ ሆነው በወያኔ ላይ አብረው ይዶልቱ ነበር። የእነ ዓብዮት ጎጠኛ ክንፍ ግን የአማራን ጥቅም ሊያስከብሩ የሚችሉትን ሁሉ ለማስወገድ ቀድመው ዕቅድ አውጥተው ነበር። ጨዋታው እነሱን አጥፍቶ “ኢትዮጵያ ሱሴን” ሿሿ መጫወት ነበር፣ ለጊዜውም ተሳካላቸው።