Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 14834
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ከአምባቸው ወደ አረጋሽ የቁልቁለት ጉዞ!

Post by Abere » 15 Dec 2024, 12:58

DDB ይሆን ምናልባት ይህን ሰው ያስገደለው? መቶ በመቶ እኮ ነው ከDDB ርዕዮት እና ኦሮሙማ ራዕይ የሚቃረነው። በእነ DDB ልክ ብቻ ተቀዶ የተሰራ ተተርትሮ እንደገና ይሰፋ ሳይሆን አይቀርም ያስበላው።
Selam/ wrote:
15 Dec 2024, 12:49



Selam/
Senior Member
Posts: 17002
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ከአምባቸው ወደ አረጋሽ የቁልቁለት ጉዞ!

Post by Selam/ » 15 Dec 2024, 13:47

OPDO ነው ያስገደለው ምንም ጥያቄ የለውም።

አዴፓና ኦፒዲኦ እህአዴግ ውስጥ ሆነው በወያኔ ላይ አብረው ይዶልቱ ነበር። የእነ ዓብዮት ጎጠኛ ክንፍ ግን የአማራን ጥቅም ሊያስከብሩ የሚችሉትን ሁሉ ለማስወገድ ቀድመው ዕቅድ አውጥተው ነበር። ጨዋታው እነሱን አጥፍቶ “ኢትዮጵያ ሱሴን” ሿሿ መጫወት ነበር፣ ለጊዜውም ተሳካላቸው።

Post Reply