የፌደራል መንግሥቱ ህወሓት የውስጥ ችግሩን መፍታት ካልቻለ ግን የክልሉን ጊዜያዊ አስተዳደር የፌዴራል መንግሥት እንደሚረከበው ማሳሰቡን ጨምረው ገልጸዋል።
አቶ ጌታቸው ይህንን የተናገሩት በትግራይ ክልል ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ እሁድ፣ ህዳር 15/ 2017 ዓ.ም ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ በሰጡበት ወቅት ሲሆን የፌደራል መንግሥት ያሉት የትኛው መስሪያ ቤት ወይም ባለስልጣን ማሳሰቢያውን እንደሰጠ ግልጽ አላደረጉም።
በደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሃት ቡድን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር ንግግሮች ማድረጋቸው ከዚህ ቀደም ሪፖርት ተደርጓል።
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ህወሓት ያለበትን ውስጣዊ ችግር በመግባባት ፈትቶ እንዲቀርብ የፌደራል መንግሥት ማሳሰቡን ተናገሩ።
የፌደራል መንግሥቱ ህወሓት የውስጥ ችግሩን መፍታት ካልቻለ ግን የክልሉን ጊዜያዊ አስተዳደር የፌዴራል መንግሥት እንደሚረከበው ማሳሰቡን ጨምረው ገልጸዋል።
አቶ ጌታቸው ይህንን የተናገሩት በትግራይ ክልል ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ እሁድ፣ ህዳር 15/ 2017 ዓ.ም ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ በሰጡበት ወቅት ሲሆን የፌደራል መንግሥት ያሉት የትኛው መስሪያ ቤት ወይም ባለስልጣን ማሳሰቢያውን እንደሰጠ ግልጽ አላደረጉም።
በደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሃት ቡድን ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር ንግግሮች ማድረጋቸው ከዚህ ቀደም ሪፖርት ተደርጓል።
https://www.bbc.com/amharic/articles/cn8gm4p49xlo