Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

"አማራን ከምድር አጠፈዋለሁ"፣ ጠ/ሚ አብይ አህመድ!

Post by DefendTheTruth » 31 Oct 2024, 10:37

ሞኝ ነሽ አገሬ፣ ተላላ፣ የለፋልሽ ቀርቶ የጎዳሽ ሰዉ በላ!

የዛን ሰዉ አይን እስክ ልብ ብላችዉ እዩት፣ ይቁነጠነጣል፣ የሌባ አይን ይመስላል። የማንን ለማለት እንደፈለኩኝ፣ አይጠፋችዉም!


Abere
Senior Member
Posts: 14835
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "አማራን ከምድር አጠፈዋለሁ"፣ ጠ/ሚ አብይ አህመድ!

Post by Abere » 31 Oct 2024, 10:53


ወይ DDT,

የድሮን ፋብሪካ የከፈትኩት አማራ ክልል ነው ሳይል ለምን ቀረ? :mrgreen: ይህን ቢጠቅስ ተሰብሳቢው ቁሞ ያጨበጭብ ነበር።

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: "አማራን ከምድር አጠፈዋለሁ"፣ ጠ/ሚ አብይ አህመድ!

Post by DefendTheTruth » 31 Oct 2024, 11:06

Abere wrote:
31 Oct 2024, 10:53

ወይ DDT,

የድሮን ፋብሪካ የከፈትኩት አማራ ክልል ነው ሳይል ለምን ቀረ? :mrgreen: ይህን ቢጠቅስ ተሰብሳቢው ቁሞ ያጨበጭብ ነበር።
አበረ፣

አንድ ነገር ትዝ አለኝ ና ተመለስኩኝ። ምስጋና የእግዚያብሔር ነዉ ይላሉ ስተርቱ። ሳትሰማ አልቀረህም አይደለም?

ታዲያ ይህ ጉዳይ እኮ ስለ አብይ አይደለም፣ ስለ እግዚያብሔር እንጂ። አብይን ጥለዉ፣ ስደበዉ፣ ኮንነዉ፣ ምስጋናዉን ለምን ታስቀራለህ? እግዚያብሔር አይወድም እኮ፣ አይደለም እንዴ?

የአማራ ሕዝብ ብያልፍለት ደስ ይለኛል፣ የትግሬም ሕዝብ ብያልፍለት ደስ ይለኛል፣ የጉራጌውም እንደዚያዉ፣ የሌሎቹም እንደዚያዉ፣ ኢትዮጵያ ትልቅ እንድትሆን ዉስጧ ያሉ ሕዝቦቿ ትልቅ መሆን አለባቸዉ ብዬ ስለማምን።

አማራ በ80 አመት ዉስጥ አግኝቶ የማያዉቀዉን የሰጠዉን ሰዉ እንደዚህ ስትኮንነዉ ዉለህ ስታድር እንዴት እንደ ሰዉ አይሰቀጥጥህም፣ ለሰዉዬዉ ብለህ ሳይሆን፣ ለእግዚያብሔር ብለህ?

እግዚያብሔር ያያል!

Abere
Senior Member
Posts: 14835
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "አማራን ከምድር አጠፈዋለሁ"፣ ጠ/ሚ አብይ አህመድ!

Post by Abere » 31 Oct 2024, 11:21

እኔ እራሱ የአማራ ህዝብ ሲያመሰግነው ማድመጥ ነው የምፈልገው:: የአማራ ህዝብ በእራሱ አንደበት አላመሰገነውም ማለት ምን ማለት ነው? ህዝቡ በሙሉ ፋኖ ነው ማለት ነው? አያመሰግኑኝም የሚለው እነ ፋኖን መሆኑን ነው።

ግን ለምን ከአማራ ህዝብ ጋር ተቆራረጠ? ሙሴያችን እያሉ ዙፋን ሰርተው በሌለበት ተሸክመው ቅኔ ቀድመው የዘረፉለት፤ የራያ አላማጣ ኮረም አማራዎች የኖቤል ሽልማት ሊቀማ ነው ሲባል እኛ የወሎ ራያዎች የምንሸልመው ጋቢ እና ቱፍታ ምርቃት ይበልጣል እንዳላሉት ያ! ሁሉ ፍቅር በፍቅር ቅልጥ ያለ ግንኙነት የትጠፋ? አብይ እኮ መድረክ ሳይወጣ ከአማራ ህዝብ አንደበት ቀድሞ ይነገርለት ነበር።

You need to be very objective,if you want your words take roots in the society. Because society exists independent of the influence or will of a single individual.


Dama
Member+
Posts: 6432
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: "አማራን ከምድር አጠፈዋለሁ"፣ ጠ/ሚ አብይ አህመድ!

Post by Dama » 31 Oct 2024, 11:52

DefendTheTruth wrote:
31 Oct 2024, 10:37
ሞኝ ነሽ አገሬ፣ ተላላ፣ የለፋልሽ ቀርቶ የጎዳሽ ሰዉ በላ!

የዛን ሰዉ አይን እስክ ልብ ብላችዉ እዩት፣ ይቁነጠነጣል፣ የሌባ አይን ይመስላል። የማንን ለማለት እንደፈለኩኝ፣ አይጠፋችዉም!

Anchi Tulama, you have a clan quarrel with the Sadacha/Gumma of Jimma?

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13495
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: "አማራን ከምድር አጠፈዋለሁ"፣ ጠ/ሚ አብይ አህመድ!

Post by Noble Amhara » 31 Oct 2024, 12:32

The person who started the war in Amhara

Financed over $300,000,000 in drones for the war and god knows what else was lost

Now pretending to be for the development of Amhara

But the development is only regulated to town centers and tourist projects

Abiy is a neo colonialist


Post Reply