Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Odie
Member+
Posts: 6181
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: Beautiful Womans from your town for night - True Females

Post by Odie » 19 Oct 2024, 20:32

ዮሐንስ 1:1፤ በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።

ዮሐንስ 1:2፤ ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።

ዮሐንስ 1:3፤ ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።

ዮሐንስ 1:4፤ በእርሱ ሕይወት ነበረች፥ ሕይወትም የሰው ብርሃን ነበረች።

ዮሐንስ 1:5፤ ብርሃንም በጨለማ ይበራል፥ ጨለማም አላሸነፈውም።

Odie
Member+
Posts: 6181
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: Beautiful Womans from your town for night - True Females

Post by Odie » 19 Oct 2024, 20:36

ዮሐንስ 3:16፤ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።

ዮሐንስ 3:17፤ ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።

ዮሐንስ 3:18፤ በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል።

ዮሐንስ 3:19፤ ብርሃንም ወደ ዓለም ስለ መጣ ሰዎችም ሥራቸው ክፉ ነበርና ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ስለ ወደዱ ፍርዱ ይህ ነው።

ዮሐንስ 3:20፤ ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላልና፥ ሥራውም እንዳይገለጥ ወደ ብርሃን አይመጣም፤

ዮሐንስ 3:21፤ እውነትን የሚያደርግ ግን ሥራው በእግዚአብሔር ተደርጎ እንደ ሆነ ይገለጥ ዘንድ ወደ ብርሃን ይመጣል።”

Post Reply