Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11385
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

PM Abiy's government announces biggest ever minibus / taxi fare hike in Ethiopia: minimum tariff skyrocketed by 122%!

Post by sarcasm » 15 Oct 2024, 14:40


የመዓት ግዜ!


በሳንቲሞች ይጨምር የነበረው የትራንስፖርት ዋጋ አሁን እስከ እጥፍ በሚሆን ጭማሪ አሳይቷል...

ዝም ብሎ ሚሸከም ካለ? መጫን ነው ምን ችግር አለ?







https://x.com/EliasMeseret/status/1846217776505004176

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: PM Abiy's government announces biggest ever minibus / taxi fare hike in Ethiopia: minimum tariff skyrocketed by 122%

Post by DefendTheTruth » 15 Oct 2024, 14:49

sarcasm wrote:
15 Oct 2024, 14:40

የመዓት ግዜ!

ሰሞኑን የኮርደር ልማቱን በመቃወም የሕዝብ ቁጣ ይቀሰቅሳል ያሉን ሰዎች፣ ይህን በተቻላቸዉ መጠን ለማራገብ የምችሉትን ሁሉ እንደምያደርጉ ይጠበቃል። አዲስ ነገር የለም!

ስጨመር ለምን የመዓት ግዜ አላሉም ነበር ግን? ደሞዝ እኮ እስከ በ300% ጨምሮዋል፣ እሱን አልሰሙም?

Abere
Senior Member
Posts: 14837
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: PM Abiy's government announces biggest ever minibus / taxi fare hike in Ethiopia: minimum tariff skyrocketed by 122%

Post by Abere » 15 Oct 2024, 14:55

Sarcasm,

አዲስ አበባ ህዝብ የሆድ ሰው እንጅ የመብት ሰው አይደለም። ከኢትዮጵያ በሆድ 1ኛ በንቃተ-ህሌና የመጨረሻ ደረጃ የያዘ ነው። እንደ ህጻን አፍህን በእጅህ ያዝ ዝም ፀጥ በል ገና 40 ትገረፋለህ ቢሉት የሚል ዘረጦ ነው ያለው። የድጋፍ ሰልፍ አለ አትገረፍም፤ ምግብ ድራፍት አለ ከተባለ ጮቤ ነው የሚረግጠው። ጫታም፤ ድራፍታም፤ ሴሰኛ የበዛበት ነው።

ከክፍለ ሀገር ሌሎች መጥተው ነጻ እንድያወጡት የሚጠባበቅ ነው። ገና ብዙ ይሸናበታል አዲስ አበባን ኦሮሙማ።

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: PM Abiy's government announces biggest ever minibus / taxi fare hike in Ethiopia: minimum tariff skyrocketed by 122%

Post by DefendTheTruth » 15 Oct 2024, 15:13

Abere wrote:
15 Oct 2024, 14:55
Sarcasm,

አዲስ አበባ ህዝብ የሆድ ሰው እንጅ የመብት ሰው አይደለም። ከኢትዮጵያ በሆድ 1ኛ በንቃተ-ህሌና የመጨረሻ ደረጃ የያዘ ነው። እንደ ህጻን አፍህን በእጅህ ያዝ ዝም ፀጥ በል ገና 40 ትገረፋለህ ቢሉት የሚል ዘረጦ ነው ያለው። የድጋፍ ሰልፍ አለ አትገረፍም፤ ምግብ ድራፍት አለ ከተባለ ጮቤ ነው የሚረግጠው። ጫታም፤ ድራፍታም፤ ሴሰኛ የበዛበት ነው።

ከክፍለ ሀገር ሌሎች መጥተው ነጻ እንድያወጡት የሚጠባበቅ ነው። ገና ብዙ ይሸናበታል አዲስ አበባን ኦሮሙማ።
እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣
አዎ; እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣
አዎ; እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣
እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣ አዎ .....

sarcasm
Senior Member
Posts: 11385
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: PM Abiy's government announces biggest ever minibus / taxi fare hike in Ethiopia: minimum tariff skyrocketed by 122%

Post by sarcasm » 15 Oct 2024, 15:15

DefendTheTruth wrote:
15 Oct 2024, 14:49
ደሞዝ እኮ እስከ በ300% ጨምሮዋል፣ እሱን አልሰሙም?
That is a misleading statement. What percentage of workers will get 300% increase?

Less than 1% of workers?

1% of workers?

50% of workers?

80% of workers?

100% of workers?


300% Salary Increase is a scum!! Ninety something % of workers will not get 300%


Remember Abiy said, "በወር 1,500 ብር ለሚከፈላቸው የመንግስት ሰራተኞች 300 ፐርሰንት የደመወዝ ጭማሪ ይደረጋል"

But the minimum salary is 2,250 Birr. So, what percent of workers will get the 300%?

Last edited by sarcasm on 15 Oct 2024, 15:20, edited 1 time in total.

Abere
Senior Member
Posts: 14837
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: PM Abiy's government announces biggest ever minibus / taxi fare hike in Ethiopia: minimum tariff skyrocketed by 122%

Post by Abere » 15 Oct 2024, 15:20

DDT,

How are you feeling after 2-years of fight against Fano? :lol: Look Jula's kid, hands up to Fano :lol:




https://x.com/AmharaArmy/status/1845779 ... 8305729616




DefendTheTruth wrote:
15 Oct 2024, 15:13
Abere wrote:
15 Oct 2024, 14:55
Sarcasm,

አዲስ አበባ ህዝብ የሆድ ሰው እንጅ የመብት ሰው አይደለም። ከኢትዮጵያ በሆድ 1ኛ በንቃተ-ህሌና የመጨረሻ ደረጃ የያዘ ነው። እንደ ህጻን አፍህን በእጅህ ያዝ ዝም ፀጥ በል ገና 40 ትገረፋለህ ቢሉት የሚል ዘረጦ ነው ያለው። የድጋፍ ሰልፍ አለ አትገረፍም፤ ምግብ ድራፍት አለ ከተባለ ጮቤ ነው የሚረግጠው። ጫታም፤ ድራፍታም፤ ሴሰኛ የበዛበት ነው።

ከክፍለ ሀገር ሌሎች መጥተው ነጻ እንድያወጡት የሚጠባበቅ ነው። ገና ብዙ ይሸናበታል አዲስ አበባን ኦሮሙማ።
እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣
አዎ; እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣
አዎ; እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣
እየመጡ ነዉ፤ እየመጡ ነዉ፣ አዎ .....

Post Reply