Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Meleket
Member
Posts: 3989
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

ሰለስተ ሉኬቶ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

Post by Meleket » 17 Sep 2024, 10:59

ሰለስተ ሉኬቶ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

ሰለስተ ሉኬቶ፡
እታ ሓንቲ ዓባይ እታ ሓንቲ ንእሽቶ
ሓንቲ ማእከለይቲ ሰሚረን ኣብ ሸቶ
እናተበራረያ እናተቀናነያ እናተዘራረያ፡
ሓንሳብ ከይሰልከያ፡
ንደቂ ኤርትርያ ኣብ ሕሰም ከብልያ፡
መዋእል ኪሃልፍ ዓለም ኩላ ርእያ።
Last edited by Meleket on 18 Sep 2024, 03:44, edited 1 time in total.

Meleket
Member
Posts: 3989
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ሰለስተ ሉኬቶ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

Post by Meleket » 18 Sep 2024, 03:12

Meleket wrote:
17 Sep 2024, 10:59
ሰለስተ ሉኬቶ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

ሰለስተ ሉኬቶ፡
እታ ሓንቲ ዓባይ እታ ሓንቲ ንእሽቶ
ሓንቲ ማእከለይቲ ሰሚረን ኣብ ሸቶ
እናተበራረያ እናተቀናነያ እናተዘራረያ፡
ሓንሳብ ከይሰልከያ፡
ንደቂ ኤርትርያ ኣብ ሕሰም ከብልያ፡
መዋእል ኪሃልፍ ዓለም ኩላ ርእያ።
viewtopic.php?f=2&t=308857&
Meleket wrote:
09 Nov 2022, 10:35
የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!

ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።

https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf

ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?

1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።

2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።

3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]

4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]

5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።

በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!

ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።



ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"

ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
:mrgreen:

Meleket
Member
Posts: 3989
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ሰለስተ ሉኬቶ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

Post by Meleket » 18 Sep 2024, 11:20

ለፈገግታ ያህል ነው፡ የፊዚካል ዲማርኬሽኗ ጥምር ቁልፍ ይህቺ ትሆንን?
viewtopic.php?f=2&t=308857&



Odie
Member
Posts: 2571
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ሰለስተ ሉኬቶ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

Post by Odie » 18 Sep 2024, 11:32

ውሻ የውሻ ልጅ!
የኢትዮጵያ ያልሆነ ምን አለህ አገር ለመሆን ያስቻለህ ከምትጠቀመው አማርኛና ፎረሙ አንስቶ😂😂😂
ተገነጠልክ አይደል? ከተገነጠልክበት ጎረቤትህ ነገሮች መለየት እንዴት አቃተህ😂😂

ፈልጎህ የመጣ ያለ ይመስል😅😅

Bastar@@@d በረሃ ውስጥ ኢሳያስ ያዳቀለህ lifeless ፍጥረት!
ኤርትራ ሙሉ የአንድ college dropout dictator sperm clone የሆናችሁ child soldiers ቀይ እምባባ ኢሳያስ ያዳቀለሽ ሁላ እዚህ መጥተሽ ትኩራሪያለሽ 😅😅😅

ወራዳ!
ወደ ማትታወቁበት ሂዱና ጉራችሁን ንዙ!!

Meleket
Member
Posts: 3989
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ሰለስተ ሉኬቶ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

Post by Meleket » 19 Sep 2024, 04:34

Meleket wrote:
18 Sep 2024, 11:20
ለፈገግታ ያህል ነው፡ የፊዚካል ዲማርኬሽኗ ጥምር ቁልፍ ይህቺ ትሆንን?
viewtopic.php?f=2&t=308857&


Meleket wrote:
17 Sep 2024, 10:59
ሰለስተ ሉኬቶ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

ሰለስተ ሉኬቶ፡
እታ ሓንቲ ዓባይ እታ ሓንቲ ንእሽቶ
ሓንቲ ማእከለይቲ ሰሚረን ኣብ ሸቶ
እናተበራረያ እናተቀናነያ እናተዘራረያ፡
ሓንሳብ ከይሰልከያ፡
ንደቂ ኤርትርያ ኣብ ሕሰም ከብልያ፡
መዋእል ኪሃልፍ ዓለም ኩላ ርእያ።


Post Reply