Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

የዲቃላ ጉዳይ ሶማሊያም ደረሰ፣ ጉድ ፈላ!

Post by DefendTheTruth » 17 Sep 2024, 14:32

ይህ ነገር ቀላል አይምሰላችዉ! መረራ ጉዲና ከክብሩ የወደቀው ያቺን የተከለከለች ቃል በመጠቀሙ ነበር፣ ኢትዮጵያ ዉስጥ። አሁን እሷን ብሞት አያነሳትም!

የሶማሊያዉም ዱሪዬ ዋጋዉን ያገኛል፣ ሶማሊያዎችን በመሳደብ የትም አይደርስም!


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የዲቃላ ጉዳይ ሶማሊያም ደረሰ፣ ጉድ ፈላ!

Post by DefendTheTruth » 17 Sep 2024, 14:47

የኢትዮጵያ ወታደር ሶማሊያ ከገባ 20 አመት በላይ ሆኖታል፣ ገብቶ ዝም ብሎ አልተኛም፣ ስራ ላይ ነበር። የኔ የተፈጠሩት ልጆች ዛሬ ላይ ለአቅመ አዳም ደርሶዋል፣ ክላሽንኮቭ ለመሸከምም ደርሶዋል፣ ከአባታቸዉ ጋር በመሆን የአያታቸዉን አገር ለመከላከል ቆርጦ ተነስቶዋል፣ የሶማሊያዉ በለስልጣን እዚህ ላይ መናደዱ የምጠበቅ ነዉ።

ሶማሊማን የምባለዉ የዚህ ፎረም ጋጠወጥም ጫርጫር ብደረግ፣ የኢትዮጵያ ደም በዘመዶቹ ዉስጥ ሳይኖር አይቀርም፣ ለዚህ ነዉ ስለ ኢትዮጵያ ያን ያክል ሴንትሜንት ያለዉ፣ አትፍረዱበት!

Post Reply