Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 14856
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

እንደ ዐደይ አበባ፤ እንደመስቀል ወፍ ቀጠሮ እንዳላቸው መስከረም ሲጠባ በህብር ደምቀው ብቅ እንደሚሉት ፤ ማማ ኢትዮጵያ ቀይ ባህር ልትዘልቅ ጥበብ ተጎናፅፋ ጊዜው ደረሰላት።

Post by Abere » 11 Sep 2024, 16:45

እንደ ዐደይ አበባ፤ እንደመስቀል ወፍ ቀጠሮ እንዳላቸው መስከረም ሲጠባ በህብር ደምቀው ብቅ እንደሚሉት ፤
ማማ ኢትዮጵያ ቀይ ባህር ልትዘልቅ ጥበብ ተጎናፅፋ ጊዜው ደረሰላት።