Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Tigray People
Senior Member
Posts: 11168
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Ascari Meleket convince & deceive card !

Post by Tigray People » 23 Aug 2024, 15:05

Axumezana

Ascari meleket is a Shabia and anti Tigray People by copy paste garbage fiction stories to look harmless but he is a snake in the bushes.

This idiot Ascari can't even write his own articles but copy and paste.

Soon is we exposed the evil Eritreans lies telling the world Tigray People and TPLF liberated the entire Tigray to be independence 2 years before eritrea he and other Ascari went crazy.

We wrote that article "Tigray was independence 2 years before eritrea" is to destroy their 30 years lies about their fake bravery.

The Republic of Tigray People!!

Meleket
Member
Posts: 4809
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Ascari Meleket convince & deceive card !

Post by Meleket » 24 Aug 2024, 01:54

ደቂ ዓበይቲ ኣይተስተዋሕድዎ፡ እዙይ ግጥምና ንኣኻትኹም እዉን ይምልከት ኢዩ’ሞ ኣስተማቕርዎ ቢልና ኣሎና ንሕና ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን። viewtopic.php?f=2&t=245489
Meleket wrote:
29 Jan 2021, 10:05
ለምስሉ ከተገጠመለት ዘንዳ፡ የኤርትራ ቀንደኛ ጠላቶች ፍጻሜ መጻፍ ስላለበት፡ በበኩላችን የሰውየውን ታሪክ ለማቆየት፣ የኤርትራ ጠላቶች ፍጻሜያቸው እንደማያምር ለማሳየት ይረዳ ዘንድ፡ ኤርትራዊ እይታችንን በግርድፍ ግጥም እናስቀምጣ! :mrgreen:

እናቱ ስትወልደው፡ ምላጯን አግላ፣
ጋድምና ትኩል መስመር አመሳቅላ፣
ተኩሳው ነበረ ቅንድቡን ተልትላ፣
ምስክር እንዲሆን እንዲለይ ከሌላ።

እሱም አልሰነፈ እጂጉን ተለዬ፣
በውሸት ለመታወቅ ምንም አልዘገዬ፣
የጦቢያው ውጭ ጉዳይ፡ ‘ሥዩሙ’ አምባዬ።


“የኤርትራ ጄቶች ቀድመው ደብድበዋል፣
የዓዲ ግራትን፡ ፋብሪካ አውድመዋል”፣
ብሎ ሓሰት ዘርቶ ኢትዮጵያን አታሏል።

ይግባኝ የሌለውን፡ ብይን ለማስቀየር፣
“ባድመ የኛ ሆናለች”፡ ብሎ በመፎከር፣
“የጠየቅነውና ያልጠየቅነው ጭምር፣
ተሰጥቶናል” ብሎ፡ እስጦቢያን ሲያስጨፍር፣
እኛ እናውቅ ነበር፡ ኋላ እንደሚያፍር . . . እንዲህ እንደሚከሥር።


ይህ ቀውስ እንዳይመጣ በጣም ስለሰጉ፣
የሃይማኖት አባቶች ሃገር ሊያረጋጉ፣
መልሱ አሳዝኗቸው እስኪበረግጉ፣
ለምነውት ነበር ሥዩምን በወጉ፣
ለምነውት ነበር እምባዬን በወጉ።

እናማ እግዚአብሔር፡ የፍርዱ ቀን ደርሶ፣
ጁንቶችን አዋርዶ ከሥልጣን ገርስሶ፣
አጋድሞ አሳይቶናል ድንጋይ አስተርሶ።


የጦብያው የውጭ ጉዳይ፡ 'ያ ጋሜው ሰላቶ'፣
በአልሞ ተዃሾች ግንባሩን ተበስቶ፣
ሥዩምን አየንው መሬት ላይ ተሰጥቶ።

ትዕቢት የወጠረው ይህ የትግራይ ፈገር፣
መስማት ስላልቻለ ቢመከር ቢዘከር፣
ህዝብ ላያደናግር ህዝብ ላያጭበረብር፣
ወደዚያኛው ዓለም ወደዚያኛው ሀገር፣
ተሸኝቷል አሉ ከሁለቱ አባዮች ጋር።
Tigray People wrote:
23 Aug 2024, 15:05
Axumezana

Ascari meleket is a Shabia and anti Tigray People by copy paste garbage fiction stories to look harmless but he is a snake in the bushes.

This idiot Ascari can't even write his own articles but copy and paste.

Soon is we exposed the evil Eritreans lies telling the world Tigray People and TPLF liberated the entire Tigray to be independence 2 years before eritrea he and other Ascari went crazy.

We wrote that article "Tigray was independence 2 years before eritrea" is to destroy their 30 years lies about their fake bravery.

The Republic of Tigray People!!

Post Reply