Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 16880
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Selam/ » 12 Aug 2024, 05:40

ነገር በመቆልመም የሰለጠንከው ዕኩዩ ክልለ ኤርትራዊው አማካሪያችን - ጎጠኛ መሪዎች ማለት ከሌላ ጎሣ የጠዱና ምንም ሌላ ጎሣዊ ዝምድና የሌላቸው ናቸው ማለት አይደለም። በጎጥ ፖለቲካ ተጠልፎ የወደቀው መረራ ጉዲና እንኳን ልቦናው እንደዛሬ ሳይመክን ‘ከአማራ ሚስቶቻችሁ ጋር ማታ ማታ እየተኛችሁ’ ብሎ ጎጠኛ የኦሮሞ ፖለቲከኞችን ሸንቁጧቸው ነበር። ጎጠኝነት የፖለቲካ መጠቀሚያና በስሜት የሚነዳውን ግሪሳ እንደ ከብት የመንጃ መሳሪያ ነው። የናንተውም አዛውንት መሪ እኮ ግማሽ ዘሩ የሚቀዳው ከእንደርታ ነው። በግልባጩ ደግሞ ከይሶው መለስ ዜናዊም ግማሽ ጎኑ ኤርትራዊ ነው። ግን የአንተ ዓይነቱን ከብት ‘ድፍን ትግራይን’ ወይንም ‘ድፍን ኤርትራን’ እንድትጠየፍና ጦር መዘህ እንድትጨፋጨፍ ያደርጉሃል።

ራስ መንገሻም በላቸው ሌሎቹም የትግራይ፣ የጎጃም፣ የጎንደርና የሸዋ መኳንቶች በትዳርና በዝምድና የተጋመዱ ነበሩ ሆኖም አንዱ አንዱን ለማስገበር በሚል በተደጋጋሚ ተቆራቁሰዋል፣ ሆኖም ‘የዓይንህ ቀለም አላማረኝም’ ብለው ማንንም ህዝብ አላፈናቀሉም። ህዝቡም ፈርሃ እግዚዓብሄር ያለው እንጂ እንደ ዛሬው በጎጥ ጥላቻ የጦዘና እንዳንተ ባሉ ነገርን በቀለም እየቀመሙ አንዱን ከአንዱ በሚያናቁሩ ከይሶዎች የተበከለ አልነበረም።

እኔ ሰላም ጢሰኛን ደም ሲያስለቅስ የኖረን ስርዓት የምደግፍ መስሎህ ከሆነ ኢዲዩ ቅብርጥሴ እያልክ አስሬ የምትደጋግመው፣ የእኔ የህብረተሰብና የሞራል ፍልስፍና በጥንቆላና በነገር ትብተባ ከቀነጨረው አስተሳሰብህ በላይ በጣም ከፍ ያለ ስለሆነ በፍፁም አልፈርድብህም። እኔ ሰላምን አንድ የፖለቲካ አጥር ውስጥ ለማፈን ብለህ አትድከም፣ አይምሮህ ሾርት ሰርኩይት አድርጎ የሚጥል በሽታ ይይዝሃል ፣ እስከአሁን ካልያዘህ።

Meleket wrote:
12 Aug 2024, 03:31
ወዳጃችን እኛ በጥሑፋችን ቋረኛው “ኣባ ታጠቅን” ትግራይን ወይም ኦሮሞን ወጉ ብለን ኣላልንም። ይልቅስ ከጎንደር የፈለቁት “ኣባ ታጠቅ” የሸዋን መኳንንት ለማስገበር ጦራቸውን አዝምተዋል። የምኒልክ ኣባትም በድንጋጤ ታመው ሞተዋል፡ የሸዋው ምኒልክም በአባ ታጠቅ ተማርኮ የመቅደላ እስረኛ ነበር። ይሄውነው ታሪኩ። የፕሮቴስታንት ኣማካሪዎች ስለነበሯቸውም እንዳልከው በቤተክህነት ላይ ጦርነት ኣውጀው በርካታ ግፍ ፈጽመዋል ይባላል፡ ኧረ ጐንደርንም አቃጥለዋት ነበር ይባላል ቋረኛው የኮሶ ሻጯ ልጅ አባ ታጠቅ። ጎጃሜዉን የካቶሊክ እምነት ተከታይ ብጹዕ ገብረሚካኤል ኣኪሎንም ኣስገድለዋል ኣጤው። የወሎዬዋን የወርቂቱን ልጆችም እንዲሁ። ይሄው ነው ታሪካቸው። እርግጥ ነው ከፊል አቢሲንያን አንድ ለማድረግ ጥረዋል፡ ያላቅማቸው ተንጠራርተው ተቀጩ እንጂ። “ኣባ ታጠቅህ” ሲዳሞን ኣያውቋትም፡ አሩሲን ኣያውቋትም ሃረርን ኣያውቋትም ወለጋን ኣያውቋትም ወዘተ ምጥዋን ኣያውቋትም ቀይ ባህርን ኣያውቁትም። ይሄው ነው ሃቁ። ኣይደለም እንዴ? ጎጥ ማለት ደግሞ መንደር ወይ ኮረብታ ማለት እንጂ ኣንተ እንዳሰላሀው ብሄር ወይ ዘውግ ማለት ኣይደለም።

ጠቅላይ ኣብያችሁ እኮ ከኛ ይልቅ ለናንተ የሚቀርብ እታችሁን ያገባ ያባትና የናታችሁ ልጅ ኢትዮጵያዊ ወንድማችሁ ነው። አስመራን ኣስጨፈረ፡ መቀሌን አስጨፈረ ብለህናል። “የፈጣሪ ስምንና የዓይነኩሉን ምልክት ገንዘቧ ላይ ኣድርጋ ዓለምን የምታተራምስ ሃገር” ውስጥ ቀምጣሌዋን እየጋጣችሁ የነበራችሁ እልፍ ኣእላፍ የጦብያ ልጆችንም ኣስፈንድቆና ኣፍነክንኮ ኣላጦዛችሁም እንዴ? የተኳረፉ የሃይማኖት ኣባቶቻችሁን ኣላስታረቀም እንዴ? ለምን ይዋሻል። ከትግሬ ወያኖች ጋር ሲዋጋ ታቅራሩና ታጨበጭቡለት አልነበረምን? ለማተብህ ፍረድ።

ኣንተ እንደምታስበው ሰንካላ ምክንያት በማምጣት ብረዚደንታችንን ሆነ ጠቅላያችሁን እንዲሁም የትግራዩን የወያኔ መሪ ደብረ ጥዮንን ለምን እንኮንናለን። ለርካሽ የቦለቲካ ኣላማ “ከሰው ሰው ቢለዩ . .” ነው እኮ ተረቱ። እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እነዚህ ኣካላት ይልቅስ እንዲግባቡ ነው ዬምንጥረው። ሁሉም ሰከን ካሉ ምንስ የማያግባባ ጉዳይ ኣላቸው? ቂሙ ምቅኝነቱ ተንኮሉ መነፋፈጉና መቆራቆሱ ዬትም ኣያደርሳቸውም። ዲማርኬሽንን ተግብረው የድንበር ህዝቦችን ሰላም እና የገዛ ራሳቸውን ኅሊናዊ ሰላም ማቀብ ነው ዬሚጠበቅባቸው።

እነዚህ ኣንተ ያፍሪካ ቀንድ ትሪያንጎላር ጎጦች ናቸው ያልካችው ኣካላት እኮ ያፍሪካ ቀንድ ህብረተሰብ ያፈራቸው ዜጎች መሆናቸውን የዘነጋህ መሰልክ። የዘራሀውን ነው የምታጭደው እኮ። ላንተ ለፊውዳሉና ለኢዲዩዉ ጠበቃ ሲባል መቼም የምታዳንቃቸውን ‘ልዑልህን’ ራስ መንገሻን ወይም ልጆቻቸውን ስልጣን ላይ ማፈናጠጥ ኣይቻልም። ልዑልህ ከትግራይም ከወሎም እንደሚወለዱ እናውቃለን፡ በሃገራችሁ ሰንካላ የብሄር ስሌት ሲታዩ ‘ቅይጥ’ ማንነት ኣላቸው። አንተንም እንዲያ ጠርጥረንሃል። ቅይጥ ማንነት ይዘህ ቅይጥ ኢኮኖሚን ለማራመድ በምላስና ሰምበር አርበኝነት፡ ድፍን ታላቋን ኢትዮጵያ ነጻ ለማውጣት የምትታትር የዘመናችን ምርጥ 'ንጡህ' ኢትዮጵያዊ ጀግና።

ለመሆኑ ጠቅላያችሁን ማን ነው ነብይ ያለው? ነብያቶችማ ትንቢታቸውን ነግረውን ያ ይመጣል እያሉ ትንቢት ሲነግሩለት ዬነበረው ከመጣ እኮ 2000 ዓመታት ኣለፉ። አሁን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ምንም ዓይነት ነብይ ያስፈልጋል ብለን ኣናምንም። ግዜው ያዲስ ኪዳን ነው፡ ማንኛውም ክርስትያን ነብይም ንጉሥም ካህንም እረኛም ነው ብወንጌል እስከተመራ ድረስ፡ ጥላቻን እስካራገፈ ድረስ፡ ቅናትን እስከተጠየፈ ድረስ፡ ወንድምና እህቱን እስካከበረ ድረስ ብለን ነው ዬምናምነው።

በመሆኑም የነዓይነኩሉ ሃገር ላይ ተቀምጦ፡ የነ ዓይነኩሉን ቀምጣሌ እዬጋጡ፡ ዓይነኩሉን መኮነን፤ ዓይነኩሉን ርቀው በሚወዷት ሃገራቸው እዬኖሩ በሙያቸው ደፋቀና ዬሚሉ በቀን አንድ ግዜ ብቻ ዬሚመገቡ ቅንና ሃገራቸውን ዬሚያፈቅሩ ዜጎችን ለማጠልሸት መሞከር፤ ንጡህ ዬሚያስብል ከሆነ፡ ፍርዱን ለኅሊህ ትተንለሃል፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች
Selam/ wrote:
10 Aug 2024, 07:34
ክልለ-ኤርትራዊው አማካሪያችን - አባ ታጠቅ ከሁሉም በላይ የቤተ-ክህነት ሰዎችንና የራሳቸውን መኳንንቶች ጨፈጨፉ እንጂ ጎጥ ለይተው የትግራይ ወይንም የኦሮሞ ህዝብን ለማጥፋት አልተዋጉም። እንዲያውም ከሸዋ ነገስታት ጋር የተዋጉበት ጊዜ ይበዛል። ሆኖም ዕኩይ ሰው ስለሆንክ ታሪኩን ብታጣምመው አይደንቀኝም።

ነብይ ለማስመሰል የፈጣሪን ስም ጆሮ ግንዱ ስር የምታንጠለጥልለት ዕርጉሙ ዓብዮትም ከዕለታት አንድ ቀን ዘንባባ ተጎዝጉዞለት አስመራን እንባ በእንባ አስደርጓት ነበር፣ መቀሌም ደርሶ ደብርዬን መንጋጋው እስከሚታይ አስፈንድቆት ነበር። ዛሬ ዓይንህን ላፈር የተባባሉበት መንስዔው ጋዳፊ ነው፣ ሳዳም ሁሴን ነው ወይንስ ኪም ኢል ሱንግ?
ሸረኛ ካድሬ ስለሆንክ ዒሱንና ዓብዬትን ብፁዕ አድርገህ ደብረ ፖርንዬን ነጥለህ እንደምትኮንናት ይገባኛል።፧ እኔ ንጡሁ ሰላም ግን እልሃለሁ፣ እነዚህ ሶስት ሰዎች የአፍሪካ ቀንድ ትሪያንጉላር ጉጦችና ካንሰሮች ናቸው።

አቶ ዓብዮት እንደዛሬው ጅራቱን ከደበቀበት ቦላሌው ውስጥ ወደ አደባባይ ሳያወጣው፣ ኢትዮጵያውያኖችም ክንፍ ያለው መላዕክት እንደሆነ ዓይነት አድርገን ስለነው ነበረ። ዒሱም በዚያው አጋጣሚ ለዘመናት የወረረው ዝገት ከላዩ ላይ መርገፍ ጀምሮ ነበር።

ዛሬ አቶ ዓብዮት የመላዕክ ክንፉን ራሱ ቅርጥፍ አድርጎ በልቶ ጅራቱን በአደባባይ እያወዛወዘ ባለበት ወቅት አንተ የክልለ-ኤርትራ አማካሪያችኝ ነብይ ነውና እንደኛ ለሰላሳ ዓመት ስገዱለት ትለናለህ። ወዳጄ፣ በግራ እጁ መስቀል ይዞ በቀኝ እጁ የሰው ልጆችን ደም ባፈሰሰና፣ በብር ኖቱ ዋና ገፅ ላይ የፈጣሪንም ስም የዓይነ ኩሉን ምልክትም ለጥፎ ዓለምን በሚያተራምስ ሃገር ስለምኖር፣ ይኸንን እጅ እጅ የሚል የሞኝ ተረትህን ሄደህ ለመንደፈራ መዋዕለ ህፃናት ተማሪዎች ስበካቸው።



Meleket wrote:
10 Aug 2024, 02:50
ወዳጃችን “ምንም ብቀጥን ጠጅ ነኝ” ሲባል ኣልሰማህም ማለት ነው? ምነው ታድያ እኒያ ኣስቀድመን የዘረዘርንልህ የጦብያውያን ድርጅቶች እየተግበሰበሱ ኤርትራ ውስጥ ዬገቡት ለምንድን ነበር? ምክርማ ልቦና ባለበት ስፍራ ነው ያለው እኮ። “ሸያብ ኣይትጸውዕ ለባም እምበር” የተባለው እንዲሁ ኣይደለም “ምክር ካሻህ ሽበታም ሳይሆን ልቦና ያለውን ሰው ጠይቅ ወጣትም ቢሆን” እንደማለት ነው። ይህ ምክር በሃገር ደረጃም ይሰራል። ኤርትራ ሲንጋፖርም ሰሜን ኮርያም ኢትዮጵያም ልትሆን ኣትችልም፡ ኤርትራ እንጂ። ሰማእታቶቻችን የተሰውት ኤርትራን ኤርትራ ለማድረግ እንጂ ኤርትራን ሲንጋፖር ወይ ሰሜን ኮርያ ወይ ኢትዮጵያ ለማድረግ እንዳልሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።

ዋናው ቁምነገር እኮ ገና የገባህ ኣትመስልም። አሁንስ ቢሆን ህዝብ በጎጡ ተዋግቶና ተከፋፍሏል እንዴ? በየጎጡ የከፋፈሉህና ያዋጉህ ያስተራረዱህ ያጋደሉህ እኮ የዘመኑ ያገርህ መኳንንትና ሰራዊቶቻቸው ናቸው። የመኳንንቱ ሰራዊት ማን ነው እንዴ? በግድ እየታፈሰና እየተገደደ የመኳንንት ሰራዊት ኣባል ይሆን የነበረው እኮ፡ እኔ ብቻ ነኝ የማስብለት የምትለው ጭቁኑ ህዝብ ነው። ኣይገባህም እንጂ ኣሁንም ያዉ ታሪክ ነው ዬተደገመው። ይህን የጎጠኝነትና የመከፋፈል ኣባዜና ሂደት በሻዕብያና በወያኔ ለማላከክ መሞከር ራሱ የዘገምተኞችና “እኛ ብቻ ነን ኣዋቂዎች” ዬሚሉ የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንጭጭ ኣስተሳሰብ ነው።

ህዝብ በማንነቱና በእሱነቱ በእምነቱ መፈናቀልና መገደል እማ ድሮም ነበር ስንቱ ነው እንዴ ፈላሻ ተብሎ መሬት እንዳያርስ፡ ይደረግ የነበረው? ስንቱ ነዉ እንዴ እምነትህን ቀይር ኣለበለዚያ ትታረዳለህ እየተባለ የዚህ እኩይ ተግባር ሰለባ የነበረው። ወሎዎቹን ጠይቅ፡ ጀበርቲዎችን ጠይቅ፡ የግራኝ ሰለባዎችን ጠይቅ፡ የትግራይና የጎንደር ካቶሊኮቹንም ጠይቅ። ግድ ዬለህም ታሪክ ነው ዬተደገመው።

ኣፋርና ትግራይ “ጋዝ” በተባለ ለዘመናት የቆየ የመዋረር ታሪክ ነበራቸው፡ ወደድክም ጠላህም “ቀዳማይ ወያኔ” ነው ያስቆመው። ኣማራና ኣገውም እንዲሁ ለዘመናት ተጠዛጥዘዋል። ኣፋርና ዒሳ በግጡሹ መሬት ምክንያት፡ ኦሮሞና ሱማሌም እንዲሁ፤ ኣደሬዎች ለምንድን ነው ቀያቸውን በግንብ ያጠሩት ማንን ፈርተው? ያዉ “የኛ ኣይደለም” ብለው ያመኑትን ሌላ ኣካል ለመከላከል ነው በነሱና በዘመናቸው ስሌት። ከላስታ መረብን ተሻግረን ኤርትራ ገባን ዬሚሉት ብሌኖቹስ ቢሆኑ በምን ምክንያት ነው ብለህ ጠይቀሃልን? በኦሮሞዎች ተከበው አሁን ወደ ኢምንትነት የተቀየሩት በርካታ ብሄሮችስ እንዲሁ ማንነታቸውን እየካዱ የሟሙ ይመስልሃልን? ባፍንጫ እንጂ! የአፈወርቅ ገብረኢየሱስን የአጤ ምኒልክ ታሪክስ ኣላነበብክምን። የትግሬና ያማራ ቦለቲካ ያኔ ፍንትው ብሎ ይታይሃል። የትግርኛውን የፍስሃ ጊዮርጊስንም መጸሓፍ ማንበብ ይጠበቅብሃል፡ ያማራና የትግሬ ቦለቲካ እንዲገባህ። ዘመነ መሳፍንት ያኔ ያለፈ መስሎህ ተንዘላዘል። ኣሁንም ታሪክ ነው እዬተደገመ ያለው። ቀስ ብሎ ይገባሀል። ኣጤ ሚኒልክም ሆኑ አጤ ሃይለስላሴ “ህዝቤ ከሚሉት ግዛታቸው ሰራዊታቸውን ሰብስበው” ስንቱን የትግራይ ህዝብ በሰራዊታቸው እንደደፈጠጡ ዬማናውቅ መስሎሃል። ዬያኔዎቹ መኳንንት አሁንም በቴሌቭዥን መስኮት ዬምታያቸው “መኳንንቶቻችሁ” ናቸው፡ የያኔው ሰራዊትም አሁን በየ ጎጦ ተባድኖ በአሁኖቹ መሳፍንትና መኳንንት ያለ ውዴታ በግድ ሰራዊት እንዲሆን የተደረገው፡ 'አንተ ብቻ የምታስብለት እና የምትብከነከንለት ደሃዉና ጭቁኑ ህዝብ ነው'፡ አልገባህም እንጂ።

ኤርትራዊ በመሆናችን የጦብያ ጉዳይን ችላ ማለት ኣንችልም፡ ምክንያቱም ችግራችሁ ገንግኖና ገኖ ሲመጣ እኛ ላይ መጥታችሁ ማለቃቀሳችሁ ስለማይቀር። የግራኝ ኣሕመድ ግዜም እኮ ነገስታቶቻችሁን ረድተናል። ከጉራዕ በአዝማች ስብሃት ኣማካኝነት ሰራዊትም ልከንላችኋል ባንድ ወቅት፡ ዋዛ መስለንሃል “ስንፈልግ ሞቃዲሾ ላይም የምናስቀድስ ህዝብ ነን። ስንፈልግም እነ “ልዑል መንገሻህንም” በጓዳ በር የሸኘን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እንደሆንን በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ልንነግርህ እንወዳለን።

የዞረብህ መሆንህ ደግሞ ከአስመራ ወደ ኤርትራ ያለውን ርቀት ከነገርከን በኋላ የአውሮፕላን ትኬት ዋጋውን እንነግርሃለን ብለን አንቀልድብህም። በድህነቴ ነው ልዑል ያስወደደኝ ኣለች ጎንደሪቱ ያባት ኣርበኛዉ ኩሩ ልጅ ፍቅርኣዲስ ነቕዓጥበብ። ኢትዮጵያ ምንኛ ታድላለች፤ ጭቁኑን ድሃ ህዝብ እንዲሁም ልዑላን መሳፍንቱን ማለትም ፊውዳሎቹን እኩል ዬምታከብር፡ የነደርጉን ኣብዮትና የመሬት ላራሹን ትሩፋት ዬምትጸየፍ፡ ነጻ ገበያንም የምታጣጥል ቅብጥብጥና ድንቅ፡ በቀን ሰባት ግዜ ስትበላ ሳታላምጥ ዬምትውጥ፡ “በቀን አንዴ ዬሚበሉትን ዬምትጠየፍ የምላስና የሰንበር ልዩ አርበኛ አግኝታለችና “ታላቋ ኢትዮጵያ” ደስ ይበላት ብለናል በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች

በድህነቴ ነው ልዑል ያስወደደኝ
viewtopic.php?f=2&t=304008&start=40



Selam/ wrote:
09 Aug 2024, 10:38
ኤርትራዊው አማካሪያችን - ትክክል ነው፣ ኤርትራ የራሷ ካርታ አላት፣ ሆኖም ግን አይምሯችሁ ውስጥ የተቀረፀው ካርታ የትንሽ የኢትዮጵያ ክልል ነው። ለዚህም ማስረጃው እዚህ ፎረም ያላችሁትን ጉምቱዎች ማየት ነው። ድሮ ቅቤና ማራችሁን ስላቀመሳችሁን፣ አሁንም አታቋርጡብን፣ ከመቶ ሃያ ሚሊዬን ህዝብም ውስጥ ምንም አዋቂ ሰው ስለሌለ የእኛን እንጥብጣቢ ምክር ብቻ ስሙ ነው የምትሉን። በምን ሂሳብ ነው ጤነኛ የሆነ ሰው ሲንጋፖርን እሆናለሁ ብላ ሰሜን-ኮሪያን ሆና ካረፈችውና “ኢትዮጵያም ኤርትራም” እያለች በመንታ መንገድ ከምትወዛወዘው ትንሽ ክልል ምክር የሚሰማው?

ወዶ ገብ አማካሪው - በኢትዮጵያ ታሪክ ህዝብ በጎጡ ተዋግቶና ተከፋፍሎ አያውቅም ሆኖም መኳንቶችና ሰራዊቶቻቸው ተራርደዋል ተጫርሰዋል። የሻቢያና የወያኔ እንግዴ ልጆች ከተፀነሱ በኋላ ነው ህዝብ በማንነቱ መፈናቀል፣ መገደልና በተወሰነ ክልል ታጥሮ እንዲቆይ መደረግ የተጀመረው። ኤርትራዊ ከሆንክ የማያገባህ ጉዳይ ስለሆነ ለእኛ ለኢትዮጵያውያኖች ተወው። ጭምብል ለባሽ ኢትዮጵያዊ ከሆንክ ደግሞ ሆን ብለህ ታሪክን የምትቆለምም ዕኩይ ስለሆንክ እውነቱን ለአንተ ከማስረዳት ባልጩትን ውሃ ውስጥ መዘፍዘፍ ይቀላል።

ለመሆኑ ከአስመራ ወደ ኤርትራ የአውሮፕላን ቲኬት አሁን ስንት ገባ? በብር ሳይሆን በዶላር ብትነግረኝ ይሻላል በኤርሚያስ ፍልስፍና መሰረት።


Meleket wrote:
09 Aug 2024, 09:12
ወዳጃችን መቼም ምክር የጠየቁን እንዳልንህ ተዝረክርከው የመጡብን የሰሜን እዝና የራስህ መንገሻ ስዩምና ኢዲዩም ወዘተም ኣሉበት እኮ፡ ምነው ረሳሃቸው። እነዚህኞስ የምስራቅ ኣፍሪካ ውርዴዎችና የጨነገፉ ሽሎች ናቸውን? ኣህጉሩማ ከተከፋፈለ ቆየኮ። አህጉሩ ከሻቢያ ወያኔ ኢህአፓ ኦነግ ግንቦት 7 በፊት ክፋትና መከፋፈል ኣልነበረበትም እንዴ? ኣጤ ቴዎድሮስ እንዳይሰሙህ። ኣንተ ምኅዋር አለኝ ዬምትል ከሆነ እነዚህ ኣካላትም ምኅዋር ሊኖራቸው እንደሚችል ለምን ኣታምንም። እኔ ብቻ ነኝ ለ120 ሚልየን ህዝብ የማስበው፡ እኔ ብቻ ነኝ ምኅዋርና የጠራ ርእዮት ያለኝ ማለት በሌላ በኩል ደግሞ በቀን አንድ ግዜ የሚመገቡ የገዛ ሃገር ዜጎችህን ርእዮት ኣልባና ምኅዋር አልባ ኣድርገህ ለመኮነን መሞከር መቼም ምን ይባላል? ዘገምተኝነት እንጂ።

ወያኔን እዬጠላህ በክልል ቦተሊካ ኣሁን ድረስ እንደምታምን ኣናውቅም ነበር። ኤርትራንም ክልል ልታደርጋት ትሻለህ። ክፍለሃገር ወይም ጠቅላይ ግዛት ውስጥ እየኖርክ ስለ አንዲት የሺ ኪሎሜትር የባህር በር ያላት ሃገር “ክልልነት” ልትነግረን ትሻለህ። ወደው ኣይስቁ ኣሉ!

የምን ዕዳ ነው የምታወራው፡ ኤርትራ ሃገራችን እኮ ኢትዮጵያ ከፍላ ዬማትጨርሰውን የእምነት ዕዳ እንዳሸከመቻት ለሰሜን ዕዛችሁ ደህንነት ባደረገችው ሰብኣዊ ስራና አኩሪ ተጋድሎ ጠቅላያችሁም ጀነራሎቻችሁም ህዝባችሁም ገዱም አበባውም ኣብርሃሙም ባጫዉም ብርሃኑዉም ወዘተውም መስክረውላታል። አልሰማህም እንዴ? ዬት ትሰማለህ ኣንተ በቀን 7 ግዜ ሳታላምጥ እየዋጥክ፡ የሃገርህ ሰራዊት ትንቅንቅ ላይ ሳለ ኣንተ ያኔ ኪሎ ኪሎውን እየጐረስክ ሳታላምጥ ትውጥ ኖረሃላ።

ኤርትራዊ ምራቁን ኣያዝረከርክም። ምራቃቸውንም ለሓጫቸውንም እያዝረከረኩ ያሉት የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንዲሁም በቅናት መንፈስ ብክንክን ያሉት ለምን ዜጐቻችን በቀን አንድ ግዜ ተመገቡ ብለው ሳይተኙ ዬሚያድሩት ‘ልኂቃን’ እና ሰው መሳይ በሸንጎዎች ብቻ ናቸው

ናቅፋ ዋዛ መስልሃለች። አንዴ ነጻ እንደወጣች ሳትደፈር የኖረች የኤርትራችን የጽናት ምልክት ነች። ስንቱ ጦርሴና ወዶገባ ስንቱ የራሻ የየመን የኩባ የሊቢያ የወዘተ አማካሪዎቻቹ የተረፈረፉባት የጀግኖች ቤት ነች። ውሸት ከመሰለህ የኤርሚያስ ጉራጌ ኣጎት የአየር ሃይላችሁን ጀነራል ተስፋዬ ሃብተማርያምን ጠይቃቸው። የዓይን እማኝና ምስክር ይሆኑ ዘንድ የማርያም መንገድ የሰጠናቸው ናቸው። እና ናቅፋ ዋዛ ኣይደለችም ገንዘባችንም እንዲሁ። ሃገር ልትሰርቅ ስትል የምብርክክ ያስኬደችህን ኤርትራን በስርቆትም ልትወነጅል ከጅሎሃል። ምን ዓይነቱ ንጡህ ሰው ነህ የኛው ሰው መሳይ በሸንጐ፡ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

Selam/ wrote:
09 Aug 2024, 08:21
ኤርትራዊው አማካሪያችን - ሰው ጥራ ቢሉት፣ እራሱ መጣ አሉ። ሻቢያ፣ ወያኔ፣ ኢህአፓ፣ ኦነግ፣ ግንቦት 7 ማለት የምስራቅ አፍሪካ ውርዴዎችና የጨነገፉ ሽሎች ናቸው። ለአህጉሩ ክፋትንና መከፋፈልን ያስተማሩ ነቀርሳዎች ናቸው። ዕርጉምና ዕርጉም ዛሬ ተሳስበው ነገ ቢገፋፉ ለምን ይደንቅሃል? ምኅዋር የሌላቸው ጉጦች ናቸዋ።

አቶ ኢሳያስ አሻፈረኝ በብር ብቻ ነው ዕዳዬን የምከፍለው ሲል፣ ሁለት ነገር ያመላክታል፥
- ሰው ሲያረጅ የድሮውን ብቻ ነው የሚያስታውሰው ይባላል። ክልሉ ከሃገራችን ከተገነጠለች 30 ዓመት ማስቆጠሩን ይዘነጋል፣ ልክ እንዳንተ እንደ ወዶገብ አማካሪው ወንድማችን ማለት ነው።

- ከዕለታት አንድ ቀን፣ ለዕርጉሙ ዓብዮት ያጎረሰው የበሰለ በለስ እንደውለታ ተቆጥሮለት፣ በሰረቀው ብር ዕዳውን መክፈሉን እንዲቀጥልና ኢትዮጵያ ችሮታዋን እንዳታቋርጥበት መመኘቱን ያሳያል። አሁንማ ዕድሜ ለአይ ኤም ኤፍና ውታፍ ነቃዩ ኤርሚያስ አመልጋ፣ አዲስ አበባ ያሉት የኤርትራ ስደተኞች ምራቃቸውን እያዝረከረኩ ነው። የዶላሩን ንግድ ማርሽ ሊያስቀይሩት። ናቅፋ ጉድ ሊፈላባት ነው!




Meleket
Member
Posts: 4773
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Meleket » 12 Aug 2024, 09:26

የተቆለመመውን ማቃናት የህይወት ጥሪያችን ነው ብለን አናስቅህም።

የቀድሞዎቹ ያገርህ መሪዎች “ያይናችሁ ቀለም ኣላማረንም” ብቻ ሳይሆን “እኛ የምናምንበትን አላመናችሁም”ብለው ኣይደል እንዴ ስንቱን ጀበርቲ ካገሩና ከቀዬው ያፈናቀሉ። ስንቱን ፈላሻም ከሚያርስበት መሬቱ ኣፈናቅለው ችግር ውስጥ የዶሉ፤ ስንቱን የትግራይና የጎንደር ካቶሊክ ከቀዬው እንዲሰደድ ያደረጉ። ብለን እኮ ‘ነጭ ነጯን’ ነግረንህ ነበር አታስተውልም እንጂ። በጎጤ የኔ እምነት የኔ ኣመለካከትና የኔ ርእዮት ብቻ ነው መኖር ያለበት ብለህ የሌሎች ዜጎችህን እምነት ኣመለካከትና ርእዮት መካድ ከዚህ በላይ ጎጠኝነት ኣለ እንዴ። አሁን በሃገርህ ምድር እያዬሀውና እየተጠየፍከው ያለው ጎጠኝነት ስሩ ኣንተ እንደምትለው ከሻዕብያና ከወያኔ ሳይሆን ስር የሰደደና ለዘመናት ሲወርድ ሲዋረድ የመጣ የሃገርህ ባህል ነው እንላለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ያብዬን ወደ እምዬ ማላከክ ኣይፈቀድም። የተቆለመመውን ማቃናት ማለት ደግሞ እንዲህ ነው።

እኛ ድፍን ትግራይን ሆነ ድፍን ኢትዮጵያን ዬምንጠየፍበት ምንም ዓይነት ምክንያት ዬለም። አድርገነውም አናውቅም፤ “ሲያልፍም ኣይነካን” ነው ዬሚባለው። አዛውንት ያልካቸው ብረዚደንታችንን ከእንደርታ ይወለዳሉ እያልከን ያለሀው ወደ “ልዑልህ” ልታዛምዳቸው ፈልገህ ነውን? ድንቄም እንደርታ! ነፍስሄር መለስ ዜናዊ ግማሽ ጎኑ ብቻ ሳይሆን ከዚያም በላይ ኤርትራ ውስጥ እንደሚመዘዝ እንሰማለን፤ ለዚያም ነው የኤርትራችንን ነጻነት በዓለም አደባባይ እውቅና በመስጠት በቀዳሚነት ጉልህ ሚና በመጫወት ለእናት ሃገሩ ከባድ ውለታ ዬዋለው አንልህም። ኤርትራዉያን ዘመዶቹ በጦብያ ምድር ተበታትነው እንዳይቀሩም ነው ወደ ሃገራቸው “ዲቦርት” ያደረጋቸውም ኣንልህም። ምክንያቱም ዋንኛ ምክንያቱን እሱ ብቻ ስለሚያውቀው።

አንዱ የኛ የማህበረሰብ ‘ኣንቂ’ ኣንተ እንደምትለው የጥንቱ የኤርትራዉያን መሳፍንት ከትግራይ መሳፍንቶች ጋር ሳይቀር ይጋቡ ነበር ብሎ ቢል፡ ኣንዱ ያንተ ብጤ በምቀኝነትና ነገር በማጦዝ ኣለሁ ኣለሁ ዬሚል የትግራይ ወፈፌ “እንዴት ከትግራይ መሳፍንቶች ጋር ሳይቀር” እንባላለን ብሎ እምቡር እምቡር ብሎ ነበር። ታዲያ ሁለመናህ ያንን “ቅይጡን” የትግራይ ልጅ ያንን እንዳንተ “ጥዱ” ኢትዮጵያዊዉን አስታወስከን።

ወዳጃችን ጢሰኛን ደም ያስለቀሰ የፊውዳል ስርኣት “ልዑል ያስወደደኝ” እያልክ ካላዜምክ ጎብዘሃል ማለት ነው። ይህ ኣባባልህ የደርጉን መሬት ላራሹም ዬምትደግፍ አስመስሎሃል። ከዚህ ቀደም እንደታዘብንህ ግን ደርጉንም ወያኔንም ነቅፈህ አጤውን በዝምታ ስታልፍ ነው ያስተዋልነው። ደርጉም ወያኔም ለሃገራችው ምንም ጥሩ ነገር እንዳልሰሩ አስመስለህ፡ መሬት ላራሹንም ሳይቀር ያጣጣለ የሚመስል ጥሁፍ ኣይተንብሃል።

ያንተ የህብረተሰብና የሞራል ፍልስፍና “በቅናት ድብን ብሎ ዬታወረ” ሌሎች የሰሩትን ለማድነቅ ያልታደልክ መሆኑን፡ ካለፉ ጽሑፎችህ ተረድተናል። ወይ ሰርተህ ኣላሳየህ ወይ የሚሰሩትን አላደነቅክ፡ እዬዬው ብቻ ነው እያልክ ያለሀው። ከዚህም በተጨማሪ በቀን አንዴ የሚመገበውን፡ በውጭ ሃገር የቀሰመውን ትምህርቱን በሃገሩ ለመተግበር ወደ ሃገሩ የገባውን ሃገር ወዳድ የኢኮኖሚ ሊቀሊቃዉንት፡ ስሙን ጥላሸት ለመቀባት በመቅበዝበዝ በቅናት ታውረህ መንደፋደፍህን ማንም እያዬው ነው። በምን የሞራል ልዕልና ነው ኣንተ “ገንዘቧ ላይ የኣምላክና የዐይነኩሉን ምስል አድርጋ አለምን የምትበዘብዝ” ሃገር ላይ ተቀምጠህ፤ ሃገሩ ውስጥ ስለሃገሩ ደፋ ቀና ዬሚለውን ዜጋ ለማንቋሸሽ ብዕርህን ያነሳህ? ይህ ትልቅ ነዉርም ድፍረትም ነው። ያፍሪካ ቀንድ ዜጎች በምንም ሁኔታ ሃገራቸውን ለማበልጸግ የሚታትሩ ዜጎች በማንም የምላስና የሰምበር አርበኛና ቱልቱላ እንዲብጠለጠሉ ኣንፈቅድም። እርግጥ ነው ከቀድሞ ኣፍቃሪህ ከልዑሏ ኢዲዩ በኋላ በዬትኛውም የቦለቲካ ኣጥር ውስጥ ለመግባት ባለመፍቀድህ፤ ልትመሰገንና ልትበረታታ ይገባል። ይመችህ! ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

በድህነቴ ነው "ልዑል" ያስወደደኝ
viewtopic.php?f=2&t=304008&start=40

Selam/ wrote:
12 Aug 2024, 05:40
ነገር በመቆልመም የሰለጠንከው ዕኩዩ ክልለ ኤርትራዊው አማካሪያችን - ጎጠኛ መሪዎች ማለት ከሌላ ጎሣ የጠዱና ምንም ሌላ ጎሣዊ ዝምድና የሌላቸው ናቸው ማለት አይደለም። በጎጥ ፖለቲካ ተጠልፎ የወደቀው መረራ ጉዲና እንኳን ልቦናው እንደዛሬ ሳይመክን ‘ከአማራ ሚስቶቻችሁ ጋር ማታ ማታ እየተኛችሁ’ ብሎ ጎጠኛ የኦሮሞ ፖለቲከኞችን ሸንቁጧቸው ነበር። ጎጠኝነት የፖለቲካ መጠቀሚያና በስሜት የሚነዳውን ግሪሳ እንደ ከብት የመንጃ መሳሪያ ነው። የናንተውም አዛውንት መሪ እኮ ግማሽ ዘሩ የሚቀዳው ከእንደርታ ነው። በግልባጩ ደግሞ ከይሶው መለስ ዜናዊም ግማሽ ጎኑ ኤርትራዊ ነው። ግን የአንተ ዓይነቱን ከብት ‘ድፍን ትግራይን’ ወይንም ‘ድፍን ኤርትራን’ እንድትጠየፍና ጦር መዘህ እንድትጨፋጨፍ ያደርጉሃል።

ራስ መንገሻም በላቸው ሌሎቹም የትግራይ፣ የጎጃም፣ የጎንደርና የሸዋ መኳንቶች በትዳርና በዝምድና የተጋመዱ ነበሩ ሆኖም አንዱ አንዱን ለማስገበር በሚል በተደጋጋሚ ተቆራቁሰዋል፣ ሆኖም ‘የዓይንህ ቀለም አላማረኝም’ ብለው ማንንም ህዝብ አላፈናቀሉም። ህዝቡም ፈርሃ እግዚዓብሄር ያለው እንጂ እንደ ዛሬው በጎጥ ጥላቻ የጦዘና እንዳንተ ባሉ ነገርን በቀለም እየቀመሙ አንዱን ከአንዱ በሚያናቁሩ ከይሶዎች የተበከለ አልነበረም።

እኔ ሰላም ጢሰኛን ደም ሲያስለቅስ የኖረን ስርዓት የምደግፍ መስሎህ ከሆነ ኢዲዩ ቅብርጥሴ እያልክ አስሬ የምትደጋግመው፣ የእኔ የህብረተሰብና የሞራል ፍልስፍና በጥንቆላና በነገር ትብተባ ከቀነጨረው አስተሳሰብህ በላይ በጣም ከፍ ያለ ስለሆነ በፍፁም አልፈርድብህም። እኔ ሰላምን አንድ የፖለቲካ አጥር ውስጥ ለማፈን ብለህ አትድከም፣ አይምሮህ ሾርት ሰርኩይት አድርጎ የሚጥል በሽታ ይይዝሃል ፣ እስከአሁን ካልያዘህ።

Meleket wrote:
12 Aug 2024, 03:31
ወዳጃችን እኛ በጥሑፋችን ቋረኛው “ኣባ ታጠቅን” ትግራይን ወይም ኦሮሞን ወጉ ብለን ኣላልንም። ይልቅስ ከጎንደር የፈለቁት “ኣባ ታጠቅ” የሸዋን መኳንንት ለማስገበር ጦራቸውን አዝምተዋል። የምኒልክ ኣባትም በድንጋጤ ታመው ሞተዋል፡ የሸዋው ምኒልክም በአባ ታጠቅ ተማርኮ የመቅደላ እስረኛ ነበር። ይሄውነው ታሪኩ። የፕሮቴስታንት ኣማካሪዎች ስለነበሯቸውም እንዳልከው በቤተክህነት ላይ ጦርነት ኣውጀው በርካታ ግፍ ፈጽመዋል ይባላል፡ ኧረ ጐንደርንም አቃጥለዋት ነበር ይባላል ቋረኛው የኮሶ ሻጯ ልጅ አባ ታጠቅ። ጎጃሜዉን የካቶሊክ እምነት ተከታይ ብጹዕ ገብረሚካኤል ኣኪሎንም ኣስገድለዋል ኣጤው። የወሎዬዋን የወርቂቱን ልጆችም እንዲሁ። ይሄው ነው ታሪካቸው። እርግጥ ነው ከፊል አቢሲንያን አንድ ለማድረግ ጥረዋል፡ ያላቅማቸው ተንጠራርተው ተቀጩ እንጂ። “ኣባ ታጠቅህ” ሲዳሞን ኣያውቋትም፡ አሩሲን ኣያውቋትም ሃረርን ኣያውቋትም ወለጋን ኣያውቋትም ወዘተ ምጥዋን ኣያውቋትም ቀይ ባህርን ኣያውቁትም። ይሄው ነው ሃቁ። ኣይደለም እንዴ? ጎጥ ማለት ደግሞ መንደር ወይ ኮረብታ ማለት እንጂ ኣንተ እንዳሰላሀው ብሄር ወይ ዘውግ ማለት ኣይደለም።

ጠቅላይ ኣብያችሁ እኮ ከኛ ይልቅ ለናንተ የሚቀርብ እታችሁን ያገባ ያባትና የናታችሁ ልጅ ኢትዮጵያዊ ወንድማችሁ ነው። አስመራን ኣስጨፈረ፡ መቀሌን አስጨፈረ ብለህናል። “የፈጣሪ ስምንና የዓይነኩሉን ምልክት ገንዘቧ ላይ ኣድርጋ ዓለምን የምታተራምስ ሃገር” ውስጥ ቀምጣሌዋን እየጋጣችሁ የነበራችሁ እልፍ ኣእላፍ የጦብያ ልጆችንም ኣስፈንድቆና ኣፍነክንኮ ኣላጦዛችሁም እንዴ? የተኳረፉ የሃይማኖት ኣባቶቻችሁን ኣላስታረቀም እንዴ? ለምን ይዋሻል። ከትግሬ ወያኖች ጋር ሲዋጋ ታቅራሩና ታጨበጭቡለት አልነበረምን? ለማተብህ ፍረድ።

ኣንተ እንደምታስበው ሰንካላ ምክንያት በማምጣት ብረዚደንታችንን ሆነ ጠቅላያችሁን እንዲሁም የትግራዩን የወያኔ መሪ ደብረ ጥዮንን ለምን እንኮንናለን። ለርካሽ የቦለቲካ ኣላማ “ከሰው ሰው ቢለዩ . .” ነው እኮ ተረቱ። እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እነዚህ ኣካላት ይልቅስ እንዲግባቡ ነው ዬምንጥረው። ሁሉም ሰከን ካሉ ምንስ የማያግባባ ጉዳይ ኣላቸው? ቂሙ ምቅኝነቱ ተንኮሉ መነፋፈጉና መቆራቆሱ ዬትም ኣያደርሳቸውም። ዲማርኬሽንን ተግብረው የድንበር ህዝቦችን ሰላም እና የገዛ ራሳቸውን ኅሊናዊ ሰላም ማቀብ ነው ዬሚጠበቅባቸው።

እነዚህ ኣንተ ያፍሪካ ቀንድ ትሪያንጎላር ጎጦች ናቸው ያልካችው ኣካላት እኮ ያፍሪካ ቀንድ ህብረተሰብ ያፈራቸው ዜጎች መሆናቸውን የዘነጋህ መሰልክ። የዘራሀውን ነው የምታጭደው እኮ። ላንተ ለፊውዳሉና ለኢዲዩዉ ጠበቃ ሲባል መቼም የምታዳንቃቸውን ‘ልዑልህን’ ራስ መንገሻን ወይም ልጆቻቸውን ስልጣን ላይ ማፈናጠጥ ኣይቻልም። ልዑልህ ከትግራይም ከወሎም እንደሚወለዱ እናውቃለን፡ በሃገራችሁ ሰንካላ የብሄር ስሌት ሲታዩ ‘ቅይጥ’ ማንነት ኣላቸው። አንተንም እንዲያ ጠርጥረንሃል። ቅይጥ ማንነት ይዘህ ቅይጥ ኢኮኖሚን ለማራመድ በምላስና ሰምበር አርበኝነት፡ ድፍን ታላቋን ኢትዮጵያ ነጻ ለማውጣት የምትታትር የዘመናችን ምርጥ 'ንጡህ' ኢትዮጵያዊ ጀግና።

ለመሆኑ ጠቅላያችሁን ማን ነው ነብይ ያለው? ነብያቶችማ ትንቢታቸውን ነግረውን ያ ይመጣል እያሉ ትንቢት ሲነግሩለት ዬነበረው ከመጣ እኮ 2000 ዓመታት ኣለፉ። አሁን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ምንም ዓይነት ነብይ ያስፈልጋል ብለን ኣናምንም። ግዜው ያዲስ ኪዳን ነው፡ ማንኛውም ክርስትያን ነብይም ንጉሥም ካህንም እረኛም ነው ብወንጌል እስከተመራ ድረስ፡ ጥላቻን እስካራገፈ ድረስ፡ ቅናትን እስከተጠየፈ ድረስ፡ ወንድምና እህቱን እስካከበረ ድረስ ብለን ነው ዬምናምነው።

በመሆኑም የነዓይነኩሉ ሃገር ላይ ተቀምጦ፡ የነ ዓይነኩሉን ቀምጣሌ እዬጋጡ፡ ዓይነኩሉን መኮነን፤ ዓይነኩሉን ርቀው በሚወዷት ሃገራቸው እዬኖሩ በሙያቸው ደፋቀና ዬሚሉ በቀን አንድ ግዜ ብቻ ዬሚመገቡ ቅንና ሃገራቸውን ዬሚያፈቅሩ ዜጎችን ለማጠልሸት መሞከር፤ ንጡህ ዬሚያስብል ከሆነ፡ ፍርዱን ለኅሊህ ትተንለሃል፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች
Selam/ wrote:
10 Aug 2024, 07:34
ክልለ-ኤርትራዊው አማካሪያችን - አባ ታጠቅ ከሁሉም በላይ የቤተ-ክህነት ሰዎችንና የራሳቸውን መኳንንቶች ጨፈጨፉ እንጂ ጎጥ ለይተው የትግራይ ወይንም የኦሮሞ ህዝብን ለማጥፋት አልተዋጉም። እንዲያውም ከሸዋ ነገስታት ጋር የተዋጉበት ጊዜ ይበዛል። ሆኖም ዕኩይ ሰው ስለሆንክ ታሪኩን ብታጣምመው አይደንቀኝም።

ነብይ ለማስመሰል የፈጣሪን ስም ጆሮ ግንዱ ስር የምታንጠለጥልለት ዕርጉሙ ዓብዮትም ከዕለታት አንድ ቀን ዘንባባ ተጎዝጉዞለት አስመራን እንባ በእንባ አስደርጓት ነበር፣ መቀሌም ደርሶ ደብርዬን መንጋጋው እስከሚታይ አስፈንድቆት ነበር። ዛሬ ዓይንህን ላፈር የተባባሉበት መንስዔው ጋዳፊ ነው፣ ሳዳም ሁሴን ነው ወይንስ ኪም ኢል ሱንግ?
ሸረኛ ካድሬ ስለሆንክ ዒሱንና ዓብዬትን ብፁዕ አድርገህ ደብረ ፖርንዬን ነጥለህ እንደምትኮንናት ይገባኛል።፧ እኔ ንጡሁ ሰላም ግን እልሃለሁ፣ እነዚህ ሶስት ሰዎች የአፍሪካ ቀንድ ትሪያንጉላር ጉጦችና ካንሰሮች ናቸው።

አቶ ዓብዮት እንደዛሬው ጅራቱን ከደበቀበት ቦላሌው ውስጥ ወደ አደባባይ ሳያወጣው፣ ኢትዮጵያውያኖችም ክንፍ ያለው መላዕክት እንደሆነ ዓይነት አድርገን ስለነው ነበረ። ዒሱም በዚያው አጋጣሚ ለዘመናት የወረረው ዝገት ከላዩ ላይ መርገፍ ጀምሮ ነበር።

ዛሬ አቶ ዓብዮት የመላዕክ ክንፉን ራሱ ቅርጥፍ አድርጎ በልቶ ጅራቱን በአደባባይ እያወዛወዘ ባለበት ወቅት አንተ የክልለ-ኤርትራ አማካሪያችኝ ነብይ ነውና እንደኛ ለሰላሳ ዓመት ስገዱለት ትለናለህ። ወዳጄ፣ በግራ እጁ መስቀል ይዞ በቀኝ እጁ የሰው ልጆችን ደም ባፈሰሰና፣ በብር ኖቱ ዋና ገፅ ላይ የፈጣሪንም ስም የዓይነ ኩሉን ምልክትም ለጥፎ ዓለምን በሚያተራምስ ሃገር ስለምኖር፣ ይኸንን እጅ እጅ የሚል የሞኝ ተረትህን ሄደህ ለመንደፈራ መዋዕለ ህፃናት ተማሪዎች ስበካቸው።



Meleket wrote:
10 Aug 2024, 02:50
ወዳጃችን “ምንም ብቀጥን ጠጅ ነኝ” ሲባል ኣልሰማህም ማለት ነው? ምነው ታድያ እኒያ ኣስቀድመን የዘረዘርንልህ የጦብያውያን ድርጅቶች እየተግበሰበሱ ኤርትራ ውስጥ ዬገቡት ለምንድን ነበር? ምክርማ ልቦና ባለበት ስፍራ ነው ያለው እኮ። “ሸያብ ኣይትጸውዕ ለባም እምበር” የተባለው እንዲሁ ኣይደለም “ምክር ካሻህ ሽበታም ሳይሆን ልቦና ያለውን ሰው ጠይቅ ወጣትም ቢሆን” እንደማለት ነው። ይህ ምክር በሃገር ደረጃም ይሰራል። ኤርትራ ሲንጋፖርም ሰሜን ኮርያም ኢትዮጵያም ልትሆን ኣትችልም፡ ኤርትራ እንጂ። ሰማእታቶቻችን የተሰውት ኤርትራን ኤርትራ ለማድረግ እንጂ ኤርትራን ሲንጋፖር ወይ ሰሜን ኮርያ ወይ ኢትዮጵያ ለማድረግ እንዳልሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።

ዋናው ቁምነገር እኮ ገና የገባህ ኣትመስልም። አሁንስ ቢሆን ህዝብ በጎጡ ተዋግቶና ተከፋፍሏል እንዴ? በየጎጡ የከፋፈሉህና ያዋጉህ ያስተራረዱህ ያጋደሉህ እኮ የዘመኑ ያገርህ መኳንንትና ሰራዊቶቻቸው ናቸው። የመኳንንቱ ሰራዊት ማን ነው እንዴ? በግድ እየታፈሰና እየተገደደ የመኳንንት ሰራዊት ኣባል ይሆን የነበረው እኮ፡ እኔ ብቻ ነኝ የማስብለት የምትለው ጭቁኑ ህዝብ ነው። ኣይገባህም እንጂ ኣሁንም ያዉ ታሪክ ነው ዬተደገመው። ይህን የጎጠኝነትና የመከፋፈል ኣባዜና ሂደት በሻዕብያና በወያኔ ለማላከክ መሞከር ራሱ የዘገምተኞችና “እኛ ብቻ ነን ኣዋቂዎች” ዬሚሉ የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንጭጭ ኣስተሳሰብ ነው።

ህዝብ በማንነቱና በእሱነቱ በእምነቱ መፈናቀልና መገደል እማ ድሮም ነበር ስንቱ ነው እንዴ ፈላሻ ተብሎ መሬት እንዳያርስ፡ ይደረግ የነበረው? ስንቱ ነዉ እንዴ እምነትህን ቀይር ኣለበለዚያ ትታረዳለህ እየተባለ የዚህ እኩይ ተግባር ሰለባ የነበረው። ወሎዎቹን ጠይቅ፡ ጀበርቲዎችን ጠይቅ፡ የግራኝ ሰለባዎችን ጠይቅ፡ የትግራይና የጎንደር ካቶሊኮቹንም ጠይቅ። ግድ ዬለህም ታሪክ ነው ዬተደገመው።

ኣፋርና ትግራይ “ጋዝ” በተባለ ለዘመናት የቆየ የመዋረር ታሪክ ነበራቸው፡ ወደድክም ጠላህም “ቀዳማይ ወያኔ” ነው ያስቆመው። ኣማራና ኣገውም እንዲሁ ለዘመናት ተጠዛጥዘዋል። ኣፋርና ዒሳ በግጡሹ መሬት ምክንያት፡ ኦሮሞና ሱማሌም እንዲሁ፤ ኣደሬዎች ለምንድን ነው ቀያቸውን በግንብ ያጠሩት ማንን ፈርተው? ያዉ “የኛ ኣይደለም” ብለው ያመኑትን ሌላ ኣካል ለመከላከል ነው በነሱና በዘመናቸው ስሌት። ከላስታ መረብን ተሻግረን ኤርትራ ገባን ዬሚሉት ብሌኖቹስ ቢሆኑ በምን ምክንያት ነው ብለህ ጠይቀሃልን? በኦሮሞዎች ተከበው አሁን ወደ ኢምንትነት የተቀየሩት በርካታ ብሄሮችስ እንዲሁ ማንነታቸውን እየካዱ የሟሙ ይመስልሃልን? ባፍንጫ እንጂ! የአፈወርቅ ገብረኢየሱስን የአጤ ምኒልክ ታሪክስ ኣላነበብክምን። የትግሬና ያማራ ቦለቲካ ያኔ ፍንትው ብሎ ይታይሃል። የትግርኛውን የፍስሃ ጊዮርጊስንም መጸሓፍ ማንበብ ይጠበቅብሃል፡ ያማራና የትግሬ ቦለቲካ እንዲገባህ። ዘመነ መሳፍንት ያኔ ያለፈ መስሎህ ተንዘላዘል። ኣሁንም ታሪክ ነው እዬተደገመ ያለው። ቀስ ብሎ ይገባሀል። ኣጤ ሚኒልክም ሆኑ አጤ ሃይለስላሴ “ህዝቤ ከሚሉት ግዛታቸው ሰራዊታቸውን ሰብስበው” ስንቱን የትግራይ ህዝብ በሰራዊታቸው እንደደፈጠጡ ዬማናውቅ መስሎሃል። ዬያኔዎቹ መኳንንት አሁንም በቴሌቭዥን መስኮት ዬምታያቸው “መኳንንቶቻችሁ” ናቸው፡ የያኔው ሰራዊትም አሁን በየ ጎጦ ተባድኖ በአሁኖቹ መሳፍንትና መኳንንት ያለ ውዴታ በግድ ሰራዊት እንዲሆን የተደረገው፡ 'አንተ ብቻ የምታስብለት እና የምትብከነከንለት ደሃዉና ጭቁኑ ህዝብ ነው'፡ አልገባህም እንጂ።

ኤርትራዊ በመሆናችን የጦብያ ጉዳይን ችላ ማለት ኣንችልም፡ ምክንያቱም ችግራችሁ ገንግኖና ገኖ ሲመጣ እኛ ላይ መጥታችሁ ማለቃቀሳችሁ ስለማይቀር። የግራኝ ኣሕመድ ግዜም እኮ ነገስታቶቻችሁን ረድተናል። ከጉራዕ በአዝማች ስብሃት ኣማካኝነት ሰራዊትም ልከንላችኋል ባንድ ወቅት፡ ዋዛ መስለንሃል “ስንፈልግ ሞቃዲሾ ላይም የምናስቀድስ ህዝብ ነን። ስንፈልግም እነ “ልዑል መንገሻህንም” በጓዳ በር የሸኘን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እንደሆንን በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ልንነግርህ እንወዳለን።

የዞረብህ መሆንህ ደግሞ ከአስመራ ወደ ኤርትራ ያለውን ርቀት ከነገርከን በኋላ የአውሮፕላን ትኬት ዋጋውን እንነግርሃለን ብለን አንቀልድብህም። በድህነቴ ነው ልዑል ያስወደደኝ ኣለች ጎንደሪቱ ያባት ኣርበኛዉ ኩሩ ልጅ ፍቅርኣዲስ ነቕዓጥበብ። ኢትዮጵያ ምንኛ ታድላለች፤ ጭቁኑን ድሃ ህዝብ እንዲሁም ልዑላን መሳፍንቱን ማለትም ፊውዳሎቹን እኩል ዬምታከብር፡ የነደርጉን ኣብዮትና የመሬት ላራሹን ትሩፋት ዬምትጸየፍ፡ ነጻ ገበያንም የምታጣጥል ቅብጥብጥና ድንቅ፡ በቀን ሰባት ግዜ ስትበላ ሳታላምጥ ዬምትውጥ፡ “በቀን አንዴ ዬሚበሉትን ዬምትጠየፍ የምላስና የሰንበር ልዩ አርበኛ አግኝታለችና “ታላቋ ኢትዮጵያ” ደስ ይበላት ብለናል በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች

በድህነቴ ነው ልዑል ያስወደደኝ
viewtopic.php?f=2&t=304008&start=40



Selam/ wrote:
09 Aug 2024, 10:38
ኤርትራዊው አማካሪያችን - ትክክል ነው፣ ኤርትራ የራሷ ካርታ አላት፣ ሆኖም ግን አይምሯችሁ ውስጥ የተቀረፀው ካርታ የትንሽ የኢትዮጵያ ክልል ነው። ለዚህም ማስረጃው እዚህ ፎረም ያላችሁትን ጉምቱዎች ማየት ነው። ድሮ ቅቤና ማራችሁን ስላቀመሳችሁን፣ አሁንም አታቋርጡብን፣ ከመቶ ሃያ ሚሊዬን ህዝብም ውስጥ ምንም አዋቂ ሰው ስለሌለ የእኛን እንጥብጣቢ ምክር ብቻ ስሙ ነው የምትሉን። በምን ሂሳብ ነው ጤነኛ የሆነ ሰው ሲንጋፖርን እሆናለሁ ብላ ሰሜን-ኮሪያን ሆና ካረፈችውና “ኢትዮጵያም ኤርትራም” እያለች በመንታ መንገድ ከምትወዛወዘው ትንሽ ክልል ምክር የሚሰማው?

ወዶ ገብ አማካሪው - በኢትዮጵያ ታሪክ ህዝብ በጎጡ ተዋግቶና ተከፋፍሎ አያውቅም ሆኖም መኳንቶችና ሰራዊቶቻቸው ተራርደዋል ተጫርሰዋል። የሻቢያና የወያኔ እንግዴ ልጆች ከተፀነሱ በኋላ ነው ህዝብ በማንነቱ መፈናቀል፣ መገደልና በተወሰነ ክልል ታጥሮ እንዲቆይ መደረግ የተጀመረው። ኤርትራዊ ከሆንክ የማያገባህ ጉዳይ ስለሆነ ለእኛ ለኢትዮጵያውያኖች ተወው። ጭምብል ለባሽ ኢትዮጵያዊ ከሆንክ ደግሞ ሆን ብለህ ታሪክን የምትቆለምም ዕኩይ ስለሆንክ እውነቱን ለአንተ ከማስረዳት ባልጩትን ውሃ ውስጥ መዘፍዘፍ ይቀላል።

ለመሆኑ ከአስመራ ወደ ኤርትራ የአውሮፕላን ቲኬት አሁን ስንት ገባ? በብር ሳይሆን በዶላር ብትነግረኝ ይሻላል በኤርሚያስ ፍልስፍና መሰረት።


Meleket wrote:
09 Aug 2024, 09:12
ወዳጃችን መቼም ምክር የጠየቁን እንዳልንህ ተዝረክርከው የመጡብን የሰሜን እዝና የራስህ መንገሻ ስዩምና ኢዲዩም ወዘተም ኣሉበት እኮ፡ ምነው ረሳሃቸው። እነዚህኞስ የምስራቅ ኣፍሪካ ውርዴዎችና የጨነገፉ ሽሎች ናቸውን? ኣህጉሩማ ከተከፋፈለ ቆየኮ። አህጉሩ ከሻቢያ ወያኔ ኢህአፓ ኦነግ ግንቦት 7 በፊት ክፋትና መከፋፈል ኣልነበረበትም እንዴ? ኣጤ ቴዎድሮስ እንዳይሰሙህ። ኣንተ ምኅዋር አለኝ ዬምትል ከሆነ እነዚህ ኣካላትም ምኅዋር ሊኖራቸው እንደሚችል ለምን ኣታምንም። እኔ ብቻ ነኝ ለ120 ሚልየን ህዝብ የማስበው፡ እኔ ብቻ ነኝ ምኅዋርና የጠራ ርእዮት ያለኝ ማለት በሌላ በኩል ደግሞ በቀን አንድ ግዜ የሚመገቡ የገዛ ሃገር ዜጎችህን ርእዮት ኣልባና ምኅዋር አልባ ኣድርገህ ለመኮነን መሞከር መቼም ምን ይባላል? ዘገምተኝነት እንጂ።

ወያኔን እዬጠላህ በክልል ቦተሊካ ኣሁን ድረስ እንደምታምን ኣናውቅም ነበር። ኤርትራንም ክልል ልታደርጋት ትሻለህ። ክፍለሃገር ወይም ጠቅላይ ግዛት ውስጥ እየኖርክ ስለ አንዲት የሺ ኪሎሜትር የባህር በር ያላት ሃገር “ክልልነት” ልትነግረን ትሻለህ። ወደው ኣይስቁ ኣሉ!

የምን ዕዳ ነው የምታወራው፡ ኤርትራ ሃገራችን እኮ ኢትዮጵያ ከፍላ ዬማትጨርሰውን የእምነት ዕዳ እንዳሸከመቻት ለሰሜን ዕዛችሁ ደህንነት ባደረገችው ሰብኣዊ ስራና አኩሪ ተጋድሎ ጠቅላያችሁም ጀነራሎቻችሁም ህዝባችሁም ገዱም አበባውም ኣብርሃሙም ባጫዉም ብርሃኑዉም ወዘተውም መስክረውላታል። አልሰማህም እንዴ? ዬት ትሰማለህ ኣንተ በቀን 7 ግዜ ሳታላምጥ እየዋጥክ፡ የሃገርህ ሰራዊት ትንቅንቅ ላይ ሳለ ኣንተ ያኔ ኪሎ ኪሎውን እየጐረስክ ሳታላምጥ ትውጥ ኖረሃላ።

ኤርትራዊ ምራቁን ኣያዝረከርክም። ምራቃቸውንም ለሓጫቸውንም እያዝረከረኩ ያሉት የምላስና የሰምበር ኣርበኞች እንዲሁም በቅናት መንፈስ ብክንክን ያሉት ለምን ዜጐቻችን በቀን አንድ ግዜ ተመገቡ ብለው ሳይተኙ ዬሚያድሩት ‘ልኂቃን’ እና ሰው መሳይ በሸንጎዎች ብቻ ናቸው

ናቅፋ ዋዛ መስልሃለች። አንዴ ነጻ እንደወጣች ሳትደፈር የኖረች የኤርትራችን የጽናት ምልክት ነች። ስንቱ ጦርሴና ወዶገባ ስንቱ የራሻ የየመን የኩባ የሊቢያ የወዘተ አማካሪዎቻቹ የተረፈረፉባት የጀግኖች ቤት ነች። ውሸት ከመሰለህ የኤርሚያስ ጉራጌ ኣጎት የአየር ሃይላችሁን ጀነራል ተስፋዬ ሃብተማርያምን ጠይቃቸው። የዓይን እማኝና ምስክር ይሆኑ ዘንድ የማርያም መንገድ የሰጠናቸው ናቸው። እና ናቅፋ ዋዛ ኣይደለችም ገንዘባችንም እንዲሁ። ሃገር ልትሰርቅ ስትል የምብርክክ ያስኬደችህን ኤርትራን በስርቆትም ልትወነጅል ከጅሎሃል። ምን ዓይነቱ ንጡህ ሰው ነህ የኛው ሰው መሳይ በሸንጐ፡ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።



Selam/
Senior Member
Posts: 16880
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Selam/ » 12 Aug 2024, 10:24

ነገር በመቆልመም የሰለጠንከው ዕኩዩ ክልለ ኤርትራዊው አማካሪያችን -

እንደ እባብ አትሹለክለክ፣ የኢትዮጵያ ህዝብ (ኤርትራንም ይጠቀልላል) በዘር ተከፋፍሎ ተጣልቶና ጦርነት ገጥሞ አያውቅም። ሰው ከሰሜን ተነስቶ ወደ ደቡብ ሄዶ ምርቱን ይሸጥና ህይወቱን ይመሰርት ነበር፤ ከደቡብ ተነስቶም ወደ ሰሜን ሄዶ ይነግድና ይኖር ነበር። የአንተ ዘመዶችም (በእርግጥ ኤርትራዊ ከሆንክ) በድፍን ኢትዮጵያ ተበትነውና ከአካባቢው ሰው ጋር ተግባብተውና ተጋብተው ይኖሩ ነበር። አይ በዓናቸው ቀለም ተለይተው ተጠቅተው ነበር የምትል ከሆነ፣ መቋጠሪያ የሌለህ ቀዳዳ ነህ ማለት ነው። በጭነት መኪና ሰብስቦ መረብ ወንዝ ላይ ወስዶ የጣላችሁ፣ እናንተው የቀመማችሁት ዘረኝነት ነው። ቂሙን መቼም አንረሳም ብላችሁም እስከዛሬ ከስር ከስራችን እንደ ውሻ የምትጮኹበት ምክንያትም ዘረኝነት ፊቱን አዙሮ በመርዙ እራሳችሁን መልሶ ስለወጋችሁ ነው።

አንተ እንዳልከው ከድሮ ጀምሮ የቆየ የህዝቦች ችግር ቢሆን ኖሮ፣ አንተ ክልልም ያሉት ጎጦች እስከዛሬ ድረስ ይከፋፈሉና ይተላለቁ ነበር። እውነቱ ግን የጎጥ ፖለቲካ የተተከለው በዕርኩስ ሻዕቢያና ወያኔ ነው፣ ምክንያቱም የቀረው የኢትዮጵያ ክፍል በሰላም እንዳይኖር ስለማይፈለግ። የዚህ ሃሳብ ርዝራዡም እዚህ መረጃ ላይ በየቀኑ ይንፀባረቃል። ዕርጉም የሻዕቢያ ካድሬዎች አማራ፣ ትግሬ፣ ኦሮሞ፣ ሶማሌ በመምሰል መርዝ ይረጫሉ።

አንተም ቀለም ቀማሚው፣ አንድ ኢትዮጵያዊ ስግብግብ ግለሰብንና እጁ በደም የጨቀየውን ዓብዮትን ካልደገፍህ ተሳስተሃል ብለህ በማያገባህ ጉዳይ ውስጥ ገብተህ ትሞግተኛለህ። ከዚህ የበለጠ ቀላዋጭነትና ምቀኝነት አለ ብለህ አታስቀኝ።
Last edited by Selam/ on 12 Aug 2024, 20:53, edited 1 time in total.

Meleket
Member
Posts: 4773
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Meleket » 13 Aug 2024, 04:14

ወዳጃችን “ወሓጥዮ እንተበልኩዋስ ትጎስሞ” እንዲሉ፤ ኣንዴ “ዘር” ኣንዴ “ጎጥ” እያልክ እኮ ሙልጭልጭ ለማለት ሞከርክ። እኔ ካሰብኩት የኢኮኖሚ ርእዮት ውጪ ማሰብ “ውታፍ ነቀላነት ነው” ማለት የኣስተሳሰብ ጎጠኝነት ካልሆነ ምን ማለት ሊሆን ይችላል? ጎጠኝነት የግድ በዘርና በብሄር ብቻ እኮ ኣይወሰንም።

በኢትዮጵያ ታሪክ ኣንተ እንደምትለው ሰው ከተለያዩ ኣቅጣጫዎች ወደፈለገው ቦታ ሄዶ ይነግድ ነበር፤ ያልከው ትክክል ነው። ይህ ግን በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በዓለም ታሪክም ጭምር የነበረ ጉዳይ ነው። እንዲያ የነበረበት ሰላም የሰፈነበት የሰው ልጅ እንዳሻው የሚኖርበትና የሚነግድበት የታሪክ ኣጋጣሚ በዓለምም በኢትዮጵያም ነበር። አልነበረም ኣላልንንም። ችግሩ የመጣው ቅናታሞች የሰው ሃብት ዬሚመኙና እንደ ቃኤል ምቀኞች እዬተበራከቱ በመሄዳቸው ነው።

ኣንተ እንደገለጽከው ባንተ የዘርና የጎጥ አመለካከት ስናዬው ጀበርቲዎች ፈላሻዎች የትግራይና ጎንደር ካቶሊኮች ወዘተ "ያይናቸው ቀለም" ገዢዎችን ደስ ስላላቸው ኣይደለም እንዴ ከዬቀዬዎቻቸው በኃይል ዬተፈናቀሉት ለማለት ኣይቻልምን? ወይስ እነዚህ ኣካላትን እንደ ህዝብ ኣታውቃቸውም። ግልጥ ይሆንልህ ዘንድ “ፈላሾች” ዘራችን ከእስራኤል ነው ዬሚሉት። በመሆኑም በዘረኝነት ነው ሰለባ ዬሆኑት። በዘራቸውም ምክንያትም ነው ከሚያርሱት መሬት በፊውዳሎች ዬተነጠቁት። አሁንስ ግልጽ ነው?

ጐንደር ውስጥ የትግራይ ሰዎችን ወደ ቤተመንግስት ላለማስጠጋት እስከ አሁን ድረስ “ትግሬ መጮሒያ” ተብሎ የሚጠራ ስፍራ ላይ ስሞታቸውን እንዲያቀርቡ ይደረግ እንደነበር በታሪክ ይታወቃል። ይሄ ጎጠኝነት ካልሆነ ምን ሊሆን ይችላል። ዘር ለይቶ ጦርነቱ እኮ የግድ ጦር በመማዘዝ ብቻ ኣይደለም። ዘር ለይተህም በኣስተሳሰብና በኣመራር ደረጃም ተጽእኖ ማሳደር ነበር፡ ኣለም።።

የሰው ልጅ በኣስተሳሰብ ዘቅጦ በዘርና በቀዬ በመንደርና በጎጥ ተቧድኖ እንዳይቧቀስ ሁነኛው መፍትሄ ብርቱ የመንግሥታት ቦሊሲ ነው። ሃገራችን ውስጥ ቀዬዎች በድንበር ይጋጩ ነበር ሊጋጩም ይችላሉ ነገር ግን፡ ተሸማግለው ደግሞ ወደ ሰላም ይመለሳሉ። በዘር ስሌት ከሄድክ ግን ዘረኛ ኣስተሳሰብ ኤርትራ ውስጥ ቦታ ዬለውም፡ ምክንያቱም እርስ በእርሱ ለዘመናት እዬተዋለደ ተዋህዷል። ስንቱ ኤርትራዊ ደገኛ መሰለህ ትውልዱ ኣፋር? ስንቱ የቆላ ሰው መሰለህ ትውልዱ ደጋ። እንዲህ እያለ እርስ በእርሱ ተጋምዷል። ያ የተጋመደ ማንነትም ነው ለኤርትራ ነጻነት ጉልህ ሚና የተጫወተው። ይህን ስንል ግን ባንድ የታሪክ ኣጋጣሚ በግጦሽ መሬት የኣፋርና የሳሆ ነገዶች፡ የትግረና የኩናማ ነገዶች፡ የትግርኛና የሳሆ ነገዶች ወዘተ እርስ በእርስ አልተዋጉም ለማለት ኣይቻልም። ዘር ቆጥረው ሳይሆን በመሬትና በተመሳሳይ ‘ሪሶርስ’ የባለቤትነት ጥያቄ ሊሆን ይችላል ግጭቶቻቸው። ይሄው ነው የኛ የኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ነጻ እይታ። ኤርትራ ውስጥ የእርስ በርስ ግጭት እንደነበረ አንድ ኣብነት ልስጥህ፡ ደገኛው የኤርትራ ክፍል በቆለኞቹ “ከበሳ” ይባላል። ደገኛው ህዝብም ኣሁን “ከበሳ” የሚለውን ቃል “ሓበሻ” እንደሚለው ቃል ወርሶ እዬተጠቀመበት ነው። “ከበሳ” ትርጉሙ ምን ማለት እንደሆነ የዓረብኛ ቋንቋ ኣዋቂዎችን ሂደህ ጠይቅ። ቃሉ ብዙ ነገር ፍንትዉ ያደርግልሃል። እግረመንገዳችን ከኤርትራ ታሪክ ቀንጨብ እያደረግን እናስኮምኩምህ እንጂ።

ወደ ሃገርህ ወደ ኢትዮጵያ ስንመለስ ደግሞ በተመሳሳይ መልኩ ዓፋርና ዒሳ፡ ሱማሌና ኦሮሞ፡ ኦሮሞና ኣማራ፡ ኣማራና ኣገው ኣማራና ትግሬ በመሬትና በተፈጥሮ ሃብት የባለቤትነትና የይዞታ ጉዳይ ምክንያት ተጋጭተዋል እዬተጋጩም ነው። ይሄ ነው ኣንተ ልትቀበለው እያጥወለወለህ ያለው እውነታና ሃቅ። በሃገርህ ውስጥ በርካታ ብሄሮች እንደመኖራቸው መጠን፡ ማእከላዊ መንግስት ነኝ በሚለው አካል የተደፈጠጡ ማንነቶች ብዛት፡ ቋንቋቸው ዬተጨፈለቀ፡ ለም የእርሻ መሬታቸውን በፊውዳሎች የተቀሙ፡ ወዘተ ኣካላት ወይም ብሄሮችም ሊሆኑ ይችላሉ መብታቸውን ለማስከበር ታግለዋል ይታገሉማል። የኔ ብቻ ኣስተሳሰብ ሁሉንም ይግዛ ዬሚል ተስፋፊ ቦሊሲ ዋናው የዚህ ጠንቅ መሆኑም ይጠቀሳል። ለመሆኑ የምኒሊክ ጦር የኦሮሞዎችን የደቡብ ህዝቦችን ትግራዮችንም ጭምር ያስገበራቸው በፍቅር ነውን? ጎበዝ የምኒልክ ሰራዊት እኮ ጎራጌዎች በጦርነት ማርኮ፡ ለትግራዩ አጤ ለዮሃንስ ባርያ ሆነው ያገለግሉ ዘንድ በስጦታነት ዬላከ ነው። ታድያ የጎራጌ ህዝብ ኣልተዋጋም ልትለን ነውን? የወላሞ ህዝብ የሲዳማ ህዝብ የወላይታ ህዝብ ከኣንኮበሩ ምኒልክ ጦር ጋር ኣልተዋጋም ልትለን ነውን? ተዉ ይህ ትክክል ኣይደለም። ይህም ብቻ ኣይደለም ምኒልክ “ሰዉ ኣትግደል ጋላም ቢሆን” ብለው እንዳወጁ ነው ዬሚነገረው። ታዲያ ይህ ዘረኝነት ኣይደለምን? ለዚህም ነው ዘረኝነት በሻዕብያና በወያኔ ኣልጀመረም ብለን እየሞገትንህ ያለነው።

እንዲህ ኣድርገን የፊውዳሉና የቀድሞዋ ኢዲዩ ኣፍቃሪ ታሪከኛ ካድሬ የቆለመምከውን ሃቅ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ካላቃናነው ማን ያቃናዋል ?

የ120 ሚልየን ህዝብን ሃላፊነት ዬተሸከመውን ያገርህን ጠቅላይ መደገፍና ኣለመደገፍ ኣንተኑ ነው የሚመለከተው። እሱ በትጋት ለሃገሩ እድገት ያቅሙን ያህል እዬሰራና እዬተፍጨረጨረ ነው። አንተ ደግሞ ከውቂያኖስ ባሻገር በመቶ ሺዎች በሚቆጠር ኪሎሜትር ርቀት ደርጉ ለምን ፋብሪካ ወረሰ ለምን መሬት ላራሹን ከሌሎች ኮርጆ ተገበረ እያልክም ለፊውዳሉ ጥብቅና ስትቆም፡ ጠቅላዩም ለምን ከተማ ኣለሙ እያልክም 'ለገጠሬው ጥቅም' ስትንጨረጨር እየሰማንህ ነው። ለመሆኑ ኣንተ ለሃገርህና ለሃገርህ ህዝብ ምን ሰራህ? ብትባል ምን ልትል ይሆን። የሚሰሩ ሰዎችንና ኣካላትን በጠራራ ጸሃይ ለማንቋሸሽ ከማላዘን ውጭ ምን ሰርተህ ይሆን?

በድህነቴ ነው "ልዑል" ያስወደደኝ
viewtopic.php?f=2&t=304008&start=40

Selam/
Senior Member
Posts: 16880
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Selam/ » 13 Aug 2024, 23:54

ነገር በመቆልመም የሰለጠንከው ዕኩዩ ክልለ ኤርትራዊው አማካሪያችን -

- በተንኮል የቀነጨረ የውጭ ዜጋ ፣ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ መልካም አስተያየት ይኖረዋል ብሎ የሚገምት ሰው የዋህ ወይንም አውቆ ዐበድ ነው። ስለዚህ ዝም ብለህ አትዘባርቅ፣ ጊዜህንም አታባክን። የኢትዮጵያን የውስጥ ጉዳይ ለእኛ ለኢትዮጵያውያኖች ተወውና፣ በየቦታው የሚቀላውጠውን የዓይንህን ቀለም ወደ ራስህው ህብረተሰብ ሰብሰብ አድርገው።

- አቶ አመልጋ ከድሮ ጀምሮ ቅልጥ ያሉ አጭበርባሪና ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ዶላሯን አነፍንፈው ወደ አቶ ዓብዮት ውታፍ ነቃይነተ የተሸመለሉ ከርስ-አዳሪ ናቸው። ከመንደፈራ ድረስ ተንጠራርተህ በቀበና ጉዳይ የምትሟገትበት ምክንያት በውታፍ ነቃይነታቸው ቀንተህ ከሆነ፣ ልረዳህ አልችልም፣ ቀላዋጭነትን ወደ virtual ውታፍ ነቃይነትን ላሳድገው አልችልም። ይልቁንም እኛ ለአስመራ ሆቴል ቤታቸው ሙሉ ዕቃ ከጣሊያን ሃገር ገዝተው አስመጥተው ሲያበቁ ወፍ እንኳን ዝር አልልም ብሏቸው፣ ዝንብ እሽሽሽ ሲሉ የሚውሉትን ጭቁን ባለሃብት የኤርሚያስን የንግድ ምትሃት እንዲኮርጁ ቱቶር አድርጋቸው።

- አቶ መሽረፍት እጁ በደም የጨቀየ ዕርጉም ነው። ኧረ አይደለም ተሳስተሃል የምትል ከሆነ፣ በስደት አዲስ አበባ ሂድና በድንገት እንዲያይህ አራት ኪሎ ዋና መንገድ ላይ በደብረፂኛ ተንከባለል።

Meleket wrote:
13 Aug 2024, 04:14
ወዳጃችን “ወሓጥዮ እንተበልኩዋስ ትጎስሞ” እንዲሉ፤ ኣንዴ “ዘር” ኣንዴ “ጎጥ” እያልክ እኮ ሙልጭልጭ ለማለት ሞከርክ። እኔ ካሰብኩት የኢኮኖሚ ርእዮት ውጪ ማሰብ “ውታፍ ነቀላነት ነው” ማለት የኣስተሳሰብ ጎጠኝነት ካልሆነ ምን ማለት ሊሆን ይችላል? ጎጠኝነት የግድ በዘርና በብሄር ብቻ እኮ ኣይወሰንም።

በኢትዮጵያ ታሪክ ኣንተ እንደምትለው ሰው ከተለያዩ ኣቅጣጫዎች ወደፈለገው ቦታ ሄዶ ይነግድ ነበር፤ ያልከው ትክክል ነው። ይህ ግን በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በዓለም ታሪክም ጭምር የነበረ ጉዳይ ነው። እንዲያ የነበረበት ሰላም የሰፈነበት የሰው ልጅ እንዳሻው የሚኖርበትና የሚነግድበት የታሪክ ኣጋጣሚ በዓለምም በኢትዮጵያም ነበር። አልነበረም ኣላልንንም። ችግሩ የመጣው ቅናታሞች የሰው ሃብት ዬሚመኙና እንደ ቃኤል ምቀኞች እዬተበራከቱ በመሄዳቸው ነው።

ኣንተ እንደገለጽከው ባንተ የዘርና የጎጥ አመለካከት ስናዬው ጀበርቲዎች ፈላሻዎች የትግራይና ጎንደር ካቶሊኮች ወዘተ "ያይናቸው ቀለም" ገዢዎችን ደስ ስላላቸው ኣይደለም እንዴ ከዬቀዬዎቻቸው በኃይል ዬተፈናቀሉት ለማለት ኣይቻልምን? ወይስ እነዚህ ኣካላትን እንደ ህዝብ ኣታውቃቸውም። ግልጥ ይሆንልህ ዘንድ “ፈላሾች” ዘራችን ከእስራኤል ነው ዬሚሉት። በመሆኑም በዘረኝነት ነው ሰለባ ዬሆኑት። በዘራቸውም ምክንያትም ነው ከሚያርሱት መሬት በፊውዳሎች ዬተነጠቁት። አሁንስ ግልጽ ነው?

ጐንደር ውስጥ የትግራይ ሰዎችን ወደ ቤተመንግስት ላለማስጠጋት እስከ አሁን ድረስ “ትግሬ መጮሒያ” ተብሎ የሚጠራ ስፍራ ላይ ስሞታቸውን እንዲያቀርቡ ይደረግ እንደነበር በታሪክ ይታወቃል። ይሄ ጎጠኝነት ካልሆነ ምን ሊሆን ይችላል። ዘር ለይቶ ጦርነቱ እኮ የግድ ጦር በመማዘዝ ብቻ ኣይደለም። ዘር ለይተህም በኣስተሳሰብና በኣመራር ደረጃም ተጽእኖ ማሳደር ነበር፡ ኣለም።።

የሰው ልጅ በኣስተሳሰብ ዘቅጦ በዘርና በቀዬ በመንደርና በጎጥ ተቧድኖ እንዳይቧቀስ ሁነኛው መፍትሄ ብርቱ የመንግሥታት ቦሊሲ ነው። ሃገራችን ውስጥ ቀዬዎች በድንበር ይጋጩ ነበር ሊጋጩም ይችላሉ ነገር ግን፡ ተሸማግለው ደግሞ ወደ ሰላም ይመለሳሉ። በዘር ስሌት ከሄድክ ግን ዘረኛ ኣስተሳሰብ ኤርትራ ውስጥ ቦታ ዬለውም፡ ምክንያቱም እርስ በእርሱ ለዘመናት እዬተዋለደ ተዋህዷል። ስንቱ ኤርትራዊ ደገኛ መሰለህ ትውልዱ ኣፋር? ስንቱ የቆላ ሰው መሰለህ ትውልዱ ደጋ። እንዲህ እያለ እርስ በእርሱ ተጋምዷል። ያ የተጋመደ ማንነትም ነው ለኤርትራ ነጻነት ጉልህ ሚና የተጫወተው። ይህን ስንል ግን ባንድ የታሪክ ኣጋጣሚ በግጦሽ መሬት የኣፋርና የሳሆ ነገዶች፡ የትግረና የኩናማ ነገዶች፡ የትግርኛና የሳሆ ነገዶች ወዘተ እርስ በእርስ አልተዋጉም ለማለት ኣይቻልም። ዘር ቆጥረው ሳይሆን በመሬትና በተመሳሳይ ‘ሪሶርስ’ የባለቤትነት ጥያቄ ሊሆን ይችላል ግጭቶቻቸው። ይሄው ነው የኛ የኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ነጻ እይታ። ኤርትራ ውስጥ የእርስ በርስ ግጭት እንደነበረ አንድ ኣብነት ልስጥህ፡ ደገኛው የኤርትራ ክፍል በቆለኞቹ “ከበሳ” ይባላል። ደገኛው ህዝብም ኣሁን “ከበሳ” የሚለውን ቃል “ሓበሻ” እንደሚለው ቃል ወርሶ እዬተጠቀመበት ነው። “ከበሳ” ትርጉሙ ምን ማለት እንደሆነ የዓረብኛ ቋንቋ ኣዋቂዎችን ሂደህ ጠይቅ። ቃሉ ብዙ ነገር ፍንትዉ ያደርግልሃል። እግረመንገዳችን ከኤርትራ ታሪክ ቀንጨብ እያደረግን እናስኮምኩምህ እንጂ።

ወደ ሃገርህ ወደ ኢትዮጵያ ስንመለስ ደግሞ በተመሳሳይ መልኩ ዓፋርና ዒሳ፡ ሱማሌና ኦሮሞ፡ ኦሮሞና ኣማራ፡ ኣማራና ኣገው ኣማራና ትግሬ በመሬትና በተፈጥሮ ሃብት የባለቤትነትና የይዞታ ጉዳይ ምክንያት ተጋጭተዋል እዬተጋጩም ነው። ይሄ ነው ኣንተ ልትቀበለው እያጥወለወለህ ያለው እውነታና ሃቅ። በሃገርህ ውስጥ በርካታ ብሄሮች እንደመኖራቸው መጠን፡ ማእከላዊ መንግስት ነኝ በሚለው አካል የተደፈጠጡ ማንነቶች ብዛት፡ ቋንቋቸው ዬተጨፈለቀ፡ ለም የእርሻ መሬታቸውን በፊውዳሎች የተቀሙ፡ ወዘተ ኣካላት ወይም ብሄሮችም ሊሆኑ ይችላሉ መብታቸውን ለማስከበር ታግለዋል ይታገሉማል። የኔ ብቻ ኣስተሳሰብ ሁሉንም ይግዛ ዬሚል ተስፋፊ ቦሊሲ ዋናው የዚህ ጠንቅ መሆኑም ይጠቀሳል። ለመሆኑ የምኒሊክ ጦር የኦሮሞዎችን የደቡብ ህዝቦችን ትግራዮችንም ጭምር ያስገበራቸው በፍቅር ነውን? ጎበዝ የምኒልክ ሰራዊት እኮ ጎራጌዎች በጦርነት ማርኮ፡ ለትግራዩ አጤ ለዮሃንስ ባርያ ሆነው ያገለግሉ ዘንድ በስጦታነት ዬላከ ነው። ታድያ የጎራጌ ህዝብ ኣልተዋጋም ልትለን ነውን? የወላሞ ህዝብ የሲዳማ ህዝብ የወላይታ ህዝብ ከኣንኮበሩ ምኒልክ ጦር ጋር ኣልተዋጋም ልትለን ነውን? ተዉ ይህ ትክክል ኣይደለም። ይህም ብቻ ኣይደለም ምኒልክ “ሰዉ ኣትግደል ጋላም ቢሆን” ብለው እንዳወጁ ነው ዬሚነገረው። ታዲያ ይህ ዘረኝነት ኣይደለምን? ለዚህም ነው ዘረኝነት በሻዕብያና በወያኔ ኣልጀመረም ብለን እየሞገትንህ ያለነው።

እንዲህ ኣድርገን የፊውዳሉና የቀድሞዋ ኢዲዩ ኣፍቃሪ ታሪከኛ ካድሬ የቆለመምከውን ሃቅ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ካላቃናነው ማን ያቃናዋል ?

የ120 ሚልየን ህዝብን ሃላፊነት ዬተሸከመውን ያገርህን ጠቅላይ መደገፍና ኣለመደገፍ ኣንተኑ ነው የሚመለከተው። እሱ በትጋት ለሃገሩ እድገት ያቅሙን ያህል እዬሰራና እዬተፍጨረጨረ ነው። አንተ ደግሞ ከውቂያኖስ ባሻገር በመቶ ሺዎች በሚቆጠር ኪሎሜትር ርቀት ደርጉ ለምን ፋብሪካ ወረሰ ለምን መሬት ላራሹን ከሌሎች ኮርጆ ተገበረ እያልክም ለፊውዳሉ ጥብቅና ስትቆም፡ ጠቅላዩም ለምን ከተማ ኣለሙ እያልክም 'ለገጠሬው ጥቅም' ስትንጨረጨር እየሰማንህ ነው። ለመሆኑ ኣንተ ለሃገርህና ለሃገርህ ህዝብ ምን ሰራህ? ብትባል ምን ልትል ይሆን። የሚሰሩ ሰዎችንና ኣካላትን በጠራራ ጸሃይ ለማንቋሸሽ ከማላዘን ውጭ ምን ሰርተህ ይሆን?

በድህነቴ ነው "ልዑል" ያስወደደኝ
viewtopic.php?f=2&t=304008&start=40

Meleket
Member
Posts: 4773
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Meleket » 14 Aug 2024, 02:50

“ወደኋላ እያሰብሽ . . . ፡ ቀኑ እንዳይመሽብሽ ትላንት ዛሬ ኣይደለም”፤ የተወላገደና ዬተቆለመመውን የቀጠናችን ታሪክ እንድናቃና፣ የተደናበሩ ካድሬዎችንና የምላስና የሰምበር አርበኞችን ብሃሳብ እንድንሞግት ስታበረታታ፣ በተጨማሪም ቁዝር ሆድ አደር ካድሬዎቹም መልስ ጠፍቷችው ሲንደፋደፉ ብታይ ያገራችን ድምጻዊት “ዓቀበቶም ክንገብረሉ ኩዳ” ኣለች።

“እኛ” እና “እኒያ/እንያ”ን ለመለዬት እንኳ ያልበቃህ ለከርስህ ካደርክባት ከነዓይነኩሉ ሃገር ድረስ ተንጠራርተርህ ለሃገራቸው ዬሚተጉ ኩሩ ታታሪ ሰላማውያን ያፍሪካ ቀንድ ዜጎችን ለመወረፍ ኣፍህን ማሾልህ እንደ ቃኤል የቅናትህንና የምቀኝነትህን ጥግ ቁልጭ አድርጎ ኣሳይቶናል። "በቃ ለእናት ሃገርህ የሰራህላት ኣፍ ማሞጥሞጥና ማሾል ቅናትንና ምቀኝነትን መስበክ ብቻ ነው" ማለት ነውን?

ጠቅላዩንም ከ‘ልዑላን’ ዘመናዊ ፊውዳል ዘመዶችህ በወረስከው ኣባባል “መሽረፈት” ካልካቸው ዘንዳ ሃገርህ “ፈርኔሎ” ኣንተም ከሰል ዬነበረ ኣመድ መሆንህን በኢዲዩኛ እዬተቀኘህ መሆኑን ተገንዝበናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ይመችህ viewtopic.php?f=2&t=348188

Selam/
Senior Member
Posts: 16880
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Selam/ » 14 Aug 2024, 07:28

በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን:

- ነገርህ ሁላ ውኃ ቢወቅጡት እንቦጭ ነው፣ አንድ ቀንዳም ኤርትራዊ ስለብፁዕ ኢትዮጵያ ምክር ሰጠ ማለት ጆዜፎ ጎብል ስለ እስራኤል ካቢኔ መከረ ማለት ነው። ስለ ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ በየቀኑ የምትፈተፍተውን ያክል፣ ስለ ኤርትራ የወደፊት ፖለቲካ ብትቆዝም፣ ጤነኛ ልትሆን ትችላለህ በሚል ሰው ጆሮውን ሊሰጥህ ይችል ይሆናል።

- እንግዲህ በንዴት ከፈለግህ ነስር በነስር ሁን ወይንም ድንበር ተሻግሮ የሚቀላውጠው የዓይንህ ቀለም እንደገና ደም ይልበስ - አቶ ዓብዮት በሻዕቢያና ወያኔ የመርዝ ውኃ ተኮትኩቶ ያደገ ዕርጉም አረም ነው። ኤርሚያስ አመልጋም የተቅበዘበዘ አጭበርባሪ ነው።

Meleket wrote:
14 Aug 2024, 02:50
“ወደኋላ እያሰብሽ . . . ፡ ቀኑ እንዳይመሽብሽ ትላንት ዛሬ ኣይደለም”፤ የተወላገደና ዬተቆለመመውን የቀጠናችን ታሪክ እንድናቃና፣ የተደናበሩ ካድሬዎችንና የምላስና የሰምበር አርበኞችን ብሃሳብ እንድንሞግት ስታበረታታ፣ በተጨማሪም ቁዝር ሆድ አደር ካድሬዎቹም መልስ ጠፍቷችው ሲንደፋደፉ ብታይ ያገራችን ድምጻዊት “ዓቀበቶም ክንገብረሉ ኩዳ” ኣለች።

“እኛ” እና “እኒያ/እንያ”ን ለመለዬት እንኳ ያልበቃህ ለከርስህ ካደርክባት ከነዓይነኩሉ ሃገር ድረስ ተንጠራርተርህ ለሃገራቸው ዬሚተጉ ኩሩ ታታሪ ሰላማውያን ያፍሪካ ቀንድ ዜጎችን ለመወረፍ ኣፍህን ማሾልህ እንደ ቃኤል የቅናትህንና የምቀኝነትህን ጥግ ቁልጭ አድርጎ ኣሳይቶናል። "በቃ ለእናት ሃገርህ የሰራህላት ኣፍ ማሞጥሞጥና ማሾል ቅናትንና ምቀኝነትን መስበክ ብቻ ነው" ማለት ነውን?

ጠቅላዩንም ከ‘ልዑላን’ ዘመናዊ ፊውዳል ዘመዶችህ በወረስከው ኣባባል “መሽረፈት” ካልካቸው ዘንዳ ሃገርህ “ፈርኔሎ” ኣንተም ከሰል ዬነበረ ኣመድ መሆንህን በኢዲዩኛ እዬተቀኘህ መሆኑን ተገንዝበናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ይመችህ viewtopic.php?f=2&t=348188

Meleket
Member
Posts: 4773
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Meleket » 14 Aug 2024, 10:48

በቀን አንዴ ዬሚመገቡ ዜጎቻቸውን በክፋት ዓይንና በምቀኝነት የማይመለከቱ ዜጎች ብጹዓን ናቸው።

ደርግንና ወያኔን ሻዕብያንም ጭምር እዬኮነኑ፡ የአጤዉን ፊውዳላዊ ኣስተዳደር ለመተቸት ዓቕም ዬሚያጡ ግድንግድና ጠብደል ፊውዳሎችንም ዬሚያሞካሹ የምላስና የሰምበር አርበኞች፡ ጉጥር ቁዝርና ሆድ ኣደር የኢዲዩ ካድሬዎች ብቻ ናቸው። viewtopic.php?f=2&t=304008&start=40

የኢትዮጵያዉ ጠቅላይ ተኮትኩተው ያደጉበትን የጂማንና የበሻሻን ንጹሕ ውሃ ከመርዝ ጋር ዬሚያመሳስሉ፡ በነዓይነኩሉ ቀምጣሌ የሰከሩ ጭልጥ ያሉ ዘረኛና ምቀኛ እንዲሁም መርዘኛ ካድሬዎች በኣስተሳሰብም የቃኤል ዲቃሎች ናቸው፡ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

Selam/ wrote:
14 Aug 2024, 07:28
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን:

- ነገርህ ሁላ ውኃ ቢወቅጡት እንቦጭ ነው፣ አንድ ቀንዳም ኤርትራዊ ስለብፁዕ ኢትዮጵያ ምክር ሰጠ ማለት ጆዜፎ ጎብል ስለ እስራኤል ካቢኔ መከረ ማለት ነው። ስለ ኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ በየቀኑ የምትፈተፍተውን ያክል፣ ስለ ኤርትራ የወደፊት ፖለቲካ ብትቆዝም፣ ጤነኛ ልትሆን ትችላለህ በሚል ሰው ጆሮውን ሊሰጥህ ይችል ይሆናል።

- እንግዲህ በንዴት ከፈለግህ ነስር በነስር ሁን ወይንም ድንበር ተሻግሮ የሚቀላውጠው የዓይንህ ቀለም እንደገና ደም ይልበስ - አቶ ዓብዮት በሻዕቢያና ወያኔ የመርዝ ውኃ ተኮትኩቶ ያደገ ዕርጉም አረም ነው። ኤርሚያስ አመልጋም የተቅበዘበዘ አጭበርባሪ ነው።

Meleket wrote:
14 Aug 2024, 02:50
“ወደኋላ እያሰብሽ . . . ፡ ቀኑ እንዳይመሽብሽ ትላንት ዛሬ ኣይደለም”፤ የተወላገደና ዬተቆለመመውን የቀጠናችን ታሪክ እንድናቃና፣ የተደናበሩ ካድሬዎችንና የምላስና የሰምበር አርበኞችን ብሃሳብ እንድንሞግት ስታበረታታ፣ በተጨማሪም ቁዝር ሆድ አደር ካድሬዎቹም መልስ ጠፍቷችው ሲንደፋደፉ ብታይ ያገራችን ድምጻዊት “ዓቀበቶም ክንገብረሉ ኩዳ” ኣለች።

“እኛ” እና “እኒያ/እንያ”ን ለመለዬት እንኳ ያልበቃህ ለከርስህ ካደርክባት ከነዓይነኩሉ ሃገር ድረስ ተንጠራርተርህ ለሃገራቸው ዬሚተጉ ኩሩ ታታሪ ሰላማውያን ያፍሪካ ቀንድ ዜጎችን ለመወረፍ ኣፍህን ማሾልህ እንደ ቃኤል የቅናትህንና የምቀኝነትህን ጥግ ቁልጭ አድርጎ ኣሳይቶናል። "በቃ ለእናት ሃገርህ የሰራህላት ኣፍ ማሞጥሞጥና ማሾል ቅናትንና ምቀኝነትን መስበክ ብቻ ነው" ማለት ነውን?

ጠቅላዩንም ከ‘ልዑላን’ ዘመናዊ ፊውዳል ዘመዶችህ በወረስከው ኣባባል “መሽረፈት” ካልካቸው ዘንዳ ሃገርህ “ፈርኔሎ” ኣንተም ከሰል ዬነበረ ኣመድ መሆንህን በኢዲዩኛ እዬተቀኘህ መሆኑን ተገንዝበናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ይመችህ viewtopic.php?f=2&t=348188

Selam/
Senior Member
Posts: 16880
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Selam/ » 14 Aug 2024, 19:43

በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

ማማርና መኳኳል አቅቶት ከመረብ ማዶ የተወረወረው ቀናተኛው ዓይንህ ቀልቶ ቀልቶ ሲበቃው አሁን ደግሞ ‘መወርወር ብርቅ ነው እንዴ?’ ብሎ በጂማ በኩል አረንጓዴ ለብሶ መሬት ላራሹ እያለ ከተፍ ብሏል።

መርዛማው አረም መቼም ቂሙን ስለማይረሳ፣ ከበፊቱ በከፋ መልኩ ቀይ ባህር ውስጥ ገፍቶ እንዳይጥልህ ስለምሰጋ ፣ በውኃ ደለላነት ልምድ ያለውን ውታፍ ነቃይ የሙጥኝ ብለህ ያዝ።

ብፁዕ ኢትዮጵያ የውጭ ጠላትን መቅጣትም ፣ መማርም ታውቅበታለች።

Meleket
Member
Posts: 4773
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Meleket » 15 Aug 2024, 08:36

ቦተሊካው ይቆይና ብሄራዊ ቋንቋህንም እናስተምርህ እንጂ፤ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። መቼም መማሩ ኣይከፋህም።

"ብፁዕ ኢትዮጵያ" ካልክ ያውቅበታል ብለህ መጨረስ ነበረብህ።

"ታውቅበታለች" ካልክ ደግሞ "ብፅዕት" ኢትዮጵያ ማለት ነበረብህ።

ቦተሊካህም እንደ ኣማርኛህ ዬተወላገደ መሆኑ ቁልጭ ብሎ እዬታዬ ነው። ይመችህ ወዳጃችን።

Selam/ wrote:
14 Aug 2024, 19:43
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

ማማርና መኳኳል አቅቶት ከመረብ ማዶ የተወረወረው ቀናተኛው ዓይንህ ቀልቶ ቀልቶ ሲበቃው አሁን ደግሞ ‘መወርወር ብርቅ ነው እንዴ?’ ብሎ በጂማ በኩል አረንጓዴ ለብሶ መሬት ላራሹ እያለ ከተፍ ብሏል።

መርዛማው አረም መቼም ቂሙን ስለማይረሳ፣ ከበፊቱ በከፋ መልኩ ቀይ ባህር ውስጥ ገፍቶ እንዳይጥልህ ስለምሰጋ ፣ በውኃ ደለላነት ልምድ ያለውን ውታፍ ነቃይ የሙጥኝ ብለህ ያዝ።

ብፁዕ ኢትዮጵያ የውጭ ጠላትን መቅጣትም ፣ መማርም ታውቅበታለች

Selam/
Senior Member
Posts: 16880
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Selam/ » 15 Aug 2024, 14:49

በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

ከቀይ ወደ አረንጓዴ በተለወጠው ዓይንህ የሰዋሰዌን ግድፈት ለቅመህ ስላወጣኸው፣ አቡነ አንቶንዮስን ገድሎ ሲያበቃ በቤተ እምንት በቅርቡ በድንገት የተከሰተው ኮሚኒስቱ ኢሳያስ በፀሎቱ ያስብህ፣ ክፍለ ሃገርህንም በነጠላ ጫማው ቆሞ ይባርክልህ።

Meleket
Member
Posts: 4773
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Meleket » 16 Aug 2024, 02:36

ወዳጃችን ቁምነገሩ ስህተትህን ማውቁና ማረሙ ላይ ነው። የብፁዕና የብፅዕትን ኣገባብ ለወደፊቱ ትታረምበት ዘንድ በኣብነት እናሳይሃለን።

ኤርትራዊዉን ብፁዕ ወቅዱስ ኣቡነ ኣንጦንዮስን ስላስታወስከን ኣመስግነናል። የኒህ ክቡር ኣባት በረከታቸውና ጸሎታቸው ኣይለየን።

ሃገራችን ኤርትራ፡ በእመቤታችን ብፅዕት ቅድስት ድንግል ማርያም ልጅ፡ በመድኃኔ ዓለም ዬተባረከች መሆኗን ኣሳምረን ስለምናዉቅ፡ ዬሌላ ወገን ቡራኬ ግድም ኣይለንም፡ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ይመችህ።

Selam/ wrote:
15 Aug 2024, 14:49
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

ከቀይ ወደ አረንጓዴ በተለወጠው ዓይንህ የሰዋሰዌን ግድፈት ለቅመህ ስላወጣኸው፣ አቡነ አንቶንዮስን ገድሎ ሲያበቃ በቤተ እምንት በቅርቡ በድንገት የተከሰተው ኮሚኒስቱ ኢሳያስ በፀሎቱ ያስብህ፣ ክፍለ ሃገርህንም በነጠላ ጫማው ቆሞ ይባርክልህ።

Selam/
Senior Member
Posts: 16880
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Selam/ » 16 Aug 2024, 07:55

በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

እንደተፃፈው፣ የኮሚኒስት ኤርትራ ክፍለ ሃገር እጆቿን ወደ ኢትዮጵያ ትዘረጋለች፣ ህዝቦቿም በእግራቸው ሄደው መሳለም እንኳን ባይችሉም በቀን ሶስት ጊዜ ያስቧታል እንዲሁም ቅድስት ቅድስት እያሉ ይማጸኗታል።

Meleket wrote:
16 Aug 2024, 02:36
ወዳጃችን ቁምነገሩ ስህተትህን ማውቁና ማረሙ ላይ ነው። የብፁዕና የብፅዕትን ኣገባብ ለወደፊቱ ትታረምበት ዘንድ በኣብነት እናሳይሃለን።

ኤርትራዊዉን ብፁዕ ወቅዱስ ኣቡነ ኣንጦንዮስን ስላስታወስከን ኣመስግነናል። የኒህ ክቡር ኣባት በረከታቸውና ጸሎታቸው ኣይለየን።

ሃገራችን ኤርትራ፡ በእመቤታችን ብፅዕት ቅድስት ድንግል ማርያም ልጅ፡ በመድኃኔ ዓለም ዬተባረከች መሆኗን ኣሳምረን ስለምናዉቅ፡ ዬሌላ ወገን ቡራኬ ግድም ኣይለንም፡ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ይመችህ።

Selam/ wrote:
15 Aug 2024, 14:49
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

ከቀይ ወደ አረንጓዴ በተለወጠው ዓይንህ የሰዋሰዌን ግድፈት ለቅመህ ስላወጣኸው፣ አቡነ አንቶንዮስን ገድሎ ሲያበቃ በቤተ እምንት በቅርቡ በድንገት የተከሰተው ኮሚኒስቱ ኢሳያስ በፀሎቱ ያስብህ፣ ክፍለ ሃገርህንም በነጠላ ጫማው ቆሞ ይባርክልህ።

Meleket
Member
Posts: 4773
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Meleket » 16 Aug 2024, 08:44

ወዳጃችን “ቅድስት ቅድስት” የሚለውን ቃል “ቅድስ ቅዱሳን” ባለማለትህ ኣድንቀንሃል። ቅድስት ሃገር በምን ሂሳብ ነው ልጆቿ እርስ በእርስ ዬሚባሉት? ቅድስት ሃገር በምን ሂሳብ ነው ሰላም ኣልባ ዬሆነች? ወዘተ ኣንልህም። መቼም የ “ት” እና የ “ተ” ልዩነት ገብቶህ ይሆናል።

“ኢትዮጵያ እጆቿን ለእርጥባን ወደመጽዋቾች ትዘረጋለች” በማለትም ከውድ ኢትዮጵያዉያን ወዳጆቻችን ጋር ልታቀያይመን ፈልገህ ከሆነ ተሳስተሃል እንዲያ ኣንልም።

“ኤርትራ እጆቿን ወደ ፈጣሪ ብቻ ትዘረጋለች” ልንልህ ስንል ኣንድ የኤርትራዉያንን ድንቅ ኣባባል ኣስታወስከን፡ “ኤርትራዊ የሚንበረከከው አንዴም ሲጸልይ ኣሊያም ሲተኩስ ነው።” ጸሎቱና ኣተኳኮሱ ሲሰምሩ ደግሞ ልዑላዊነቱን ለማስመስከር አስችሎታል ብለን ጨምረናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ይመችህ።

እግዚኣብሔር ኢትዮጵያዉያንንና ኤርትራዉያንን ዓለማችንንም ጭምር ኣብዝቶ ይባርክ!

Selam/ wrote:
16 Aug 2024, 07:55
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

እንደተፃፈው፣ የኮሚኒስት ኤርትራ ክፍለ ሃገር እጆቿን ወደ ኢትዮጵያ ትዘረጋለች፣ ህዝቦቿም በእግራቸው ሄደው መሳለም እንኳን ባይችሉም በቀን ሶስት ጊዜ ያስቧታል እንዲሁም ቅድስ ቅድስት እያሉ ይማጸኗታል።

Meleket wrote:
16 Aug 2024, 02:36
ወዳጃችን ቁምነገሩ ስህተትህን ማውቁና ማረሙ ላይ ነው። የብፁዕና የብፅዕትን ኣገባብ ለወደፊቱ ትታረምበት ዘንድ በኣብነት እናሳይሃለን።

ኤርትራዊዉን ብፁዕ ወቅዱስ ኣቡነ ኣንጦንዮስን ስላስታወስከን ኣመስግነናል። የኒህ ክቡር ኣባት በረከታቸውና ጸሎታቸው ኣይለየን።

ሃገራችን ኤርትራ፡ በእመቤታችን ብፅዕት ቅድስት ድንግል ማርያም ልጅ፡ በመድኃኔ ዓለም ዬተባረከች መሆኗን ኣሳምረን ስለምናዉቅ፡ ዬሌላ ወገን ቡራኬ ግድም ኣይለንም፡ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ይመችህ።

Selam/ wrote:
15 Aug 2024, 14:49
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

ከቀይ ወደ አረንጓዴ በተለወጠው ዓይንህ የሰዋሰዌን ግድፈት ለቅመህ ስላወጣኸው፣ አቡነ አንቶንዮስን ገድሎ ሲያበቃ በቤተ እምንት በቅርቡ በድንገት የተከሰተው ኮሚኒስቱ ኢሳያስ በፀሎቱ ያስብህ፣ ክፍለ ሃገርህንም በነጠላ ጫማው ቆሞ ይባርክልህ።

Selam/
Senior Member
Posts: 16880
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Selam/ » 16 Aug 2024, 14:43

በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

እንደተፃፈው፣ ከውልደት በኋላ መከራ የሚበዛው በቅዱሳን ላይ እንጂ በችግር ፈጣሪዎቹ በአረማውያንና ኮሚኒስቶች ላይ አይደለም። እንደዚያ ባይሆንማ ኖሮ ሃዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ አንገቱ ተቀንጥሶ፣ ባለኮልቱና ካድሬው ፓትርያርክ ጳውሎስ በክብር አይሸኝም ነበር። በሰዶምና ገሞራ ጥፋት ያልተማሩት ዕርጉሞች፣ ለሁለተኛ ጊዜ የተሰጣቸውን ቸርነት ዘንግተው ክፉ ማድረግንና ለንዋይና ለሰው መገዛትንና መርጠዋል።

የፈጣሪ ሚዛን እንደ ምድራዊ ፍርድ ቢሆንማ ኖሮ፣ አቶ ዓብዮትና የጥፋት መምህሮቹ ሻዕቢያና ወያኔ ከነካድሬዎቻቸውና አጨብጫቢዎቻቸው መቀመቅ ወርደው በድኝ እሳት ይቃጠሉ ነበር።


Meleket wrote:
16 Aug 2024, 08:44
ወዳጃችን “ቅድስት ቅድስት” የሚለውን ቃል “ቅድስ ቅዱሳን” ባለማለትህ ኣድንቀንሃል። ቅድስት ሃገር በምን ሂሳብ ነው ልጆቿ እርስ በእርስ ዬሚባሉት? ቅድስት ሃገር በምን ሂሳብ ነው ሰላም ኣልባ ዬሆነች? ወዘተ ኣንልህም። መቼም የ “ት” እና የ “ተ” ልዩነት ገብቶህ ይሆናል።

“ኢትዮጵያ እጆቿን ለእርጥባን ወደመጽዋቾች ትዘረጋለች” በማለትም ከውድ ኢትዮጵያዉያን ወዳጆቻችን ጋር ልታቀያይመን ፈልገህ ከሆነ ተሳስተሃል እንዲያ ኣንልም።

“ኤርትራ እጆቿን ወደ ፈጣሪ ብቻ ትዘረጋለች” ልንልህ ስንል ኣንድ የኤርትራዉያንን ድንቅ ኣባባል ኣስታወስከን፡ “ኤርትራዊ የሚንበረከከው አንዴም ሲጸልይ ኣሊያም ሲተኩስ ነው።” ጸሎቱና ኣተኳኮሱ ሲሰምሩ ደግሞ ልዑላዊነቱን ለማስመስከር አስችሎታል ብለን ጨምረናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ይመችህ።

እግዚኣብሔር ኢትዮጵያዉያንንና ኤርትራዉያንን ዓለማችንንም ጭምር ኣብዝቶ ይባርክ!

Selam/ wrote:
16 Aug 2024, 07:55
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

እንደተፃፈው፣ የኮሚኒስት ኤርትራ ክፍለ ሃገር እጆቿን ወደ ኢትዮጵያ ትዘረጋለች፣ ህዝቦቿም በእግራቸው ሄደው መሳለም እንኳን ባይችሉም በቀን ሶስት ጊዜ ያስቧታል እንዲሁም ቅድስ ቅድስት እያሉ ይማጸኗታል።

Meleket wrote:
16 Aug 2024, 02:36
ወዳጃችን ቁምነገሩ ስህተትህን ማውቁና ማረሙ ላይ ነው። የብፁዕና የብፅዕትን ኣገባብ ለወደፊቱ ትታረምበት ዘንድ በኣብነት እናሳይሃለን።

ኤርትራዊዉን ብፁዕ ወቅዱስ ኣቡነ ኣንጦንዮስን ስላስታወስከን ኣመስግነናል። የኒህ ክቡር ኣባት በረከታቸውና ጸሎታቸው ኣይለየን።

ሃገራችን ኤርትራ፡ በእመቤታችን ብፅዕት ቅድስት ድንግል ማርያም ልጅ፡ በመድኃኔ ዓለም ዬተባረከች መሆኗን ኣሳምረን ስለምናዉቅ፡ ዬሌላ ወገን ቡራኬ ግድም ኣይለንም፡ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ይመችህ።

Selam/ wrote:
15 Aug 2024, 14:49
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

ከቀይ ወደ አረንጓዴ በተለወጠው ዓይንህ የሰዋሰዌን ግድፈት ለቅመህ ስላወጣኸው፣ አቡነ አንቶንዮስን ገድሎ ሲያበቃ በቤተ እምንት በቅርቡ በድንገት የተከሰተው ኮሚኒስቱ ኢሳያስ በፀሎቱ ያስብህ፣ ክፍለ ሃገርህንም በነጠላ ጫማው ቆሞ ይባርክልህ።

Meleket
Member
Posts: 4773
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Meleket » 17 Aug 2024, 04:14

ወዳጃችን ግሩም ምልከታ ነው። ከውልደት በፊትስ መከራ የሚበዛው በማን ላይ ነው? ችግር ፈጣሪዎች አረማውያንና ኮሚንስቶስ ብቻ ናቸው እንዴ? ስንቱን ጭሰኛ ያማቅቁ የነበሩት “ፊውዳሎችህስ” ስንቱ ስግብግብ “ካፒታሊስትስ” ቅዱሳን ናቸውን? ኣንልህም። መቼም እያንዳንዱ ሰው በስራው እንደሚፈረድ እናውቃለን።

ከ2000 ዓመታት በፊት ሃዋርያውና ሰማእቱ ቅዱስ ጳውሎስ ዬት ነበር በሰይፍ አንገቱን ዬተቀላው? ቅዱስ ጴጥሮስስ ዬት ነበር ተዘቅዝቆ የተሰቀለው? አሁንስ ያ ቦታ ምን ተሰርቶበታል ብለንም አንጠይቅህም። ‘ቅድስት’ ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳልሆነ መቼም ጠንቅቀን እናውቃለን። ሰው መቼም በዜግነቱ ሆነ በሃይማኖቱ ኣይድንም በስራው እንጂ። መጨረሻ ላይ ጥያቄው “የሰው ልጆችን እንደራስህ ወደሃልን? ኣፍቅረሃልን?” ነው ዬሚሆነው። ጥላቻን እንደ ዘውድ ራሱ ላይ ደፍቶ ልቡ ላይ ጥላቻን ኣንግሶ “ቅዱስ” ዬተባለ መቼም አልሰማንም።

ስለ ፓትርያርክ ነፍስኄር ኣባ ጳውሎስ ስትናገር፡ የሞስኮዉ ፓትርያርክን አስታወስከን። ምን ሆነው ነው የሞስኮ ባለሥልጣኖችን ዩክሬን የተባለች ጎረቤት ሃገርን ሲወርሩ ዝም ብለው ዬሚያዩዋቸው። ለምን የመንፈስ ልጆቻቸውን ኣይገስጿቸውም? ለንዋይና ለሰው መገዛት መርጠዋልን?

ፓትርያርክ ጳውሎስን ኮልት ይዘው ነበር ብለህ አንድ የሃይማኖት ኣባትን ለመዝለፍ መሞከርህ በጣም ትገርማለህ። ምን ማስረጃ ኣለህ ብትባል ምን ትል ይሆን? ለነገሩ ቅዱስ ጴጥሮስም ሰይፍ ይዞ ኣንዱን ወቴ ጆሮውን ጎምዶት ነበር። ጌታችን ግን ሰይፍ ዬሚያነሱ በሰይፍ ይጠፋሉ ብሎ ተኣምሩንም ሰርቶ በቃልና ተግባር ስላስተማረ፥ ቀጣይ የሃይማኖት ኣባቶች ይህን ሃቅ ይስቱታል ብለን ኣናምንም፤ ነፍስኄር ፓትርያርክ ኣባ ጵውሎስም ጭምር። በመሆኑም ኮልት ስለመያዛቸው ጭብጥ እስክታመጣ ድረስ፡ ኣባባልህ የተለመደው ተራ ሓሜት ተራ የቅናትና የምቀኝነት ፎረፎርህ ውጤት ነው ከማለት አንመለስም፤ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

ሰዶምና ጎመራ ላይ ደግሞ "ያልተማሩት ዕርጉሞች" እኮ፡ ኣልተማሩም ተቀዝፈዋል

የፈጣሪ ሚዛን እንደ ምድራዊ ፍርድ ቢሆንስ "አጤ" ኃይለስላሴና “ጓድ” መንግስቱ፤ አጨብጫቢ ካድሬዎቻቸውም ጭምር ምን ይሆኑ ነበር፤ እስቲ በነካ እጅህ ኣስረዳን። ይመችህ።

ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ኤርትራን ዓለምንም ባጠቃላይ ኣብዝቶ ይባርክ።

Selam/ wrote:
16 Aug 2024, 14:43
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

እንደተፃፈው፣ ከውልደት በኋላ መከራ የሚበዛው በቅዱሳን ላይ እንጂ በችግር ፈጣሪዎቹ በአረማውያንና ኮሚኒስቶች ላይ አይደለም። እንደዚያ ባይሆንማ ኖሮ ሃዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ አንገቱ ተቀንጥሶ፣ ባለኮልቱና ካድሬው ፓትርያርክ ጳውሎስ በክብር አይሸኝም ነበር። በሰዶምና ገሞራ ጥፋት ያልተማሩት ዕርጉሞች፣ ለሁለተኛ ጊዜ የተሰጣቸውን ቸርነት ዘንግተው ክፉ ማድረግንና ለንዋይና ለሰው መገዛትንና መርጠዋል።

የፈጣሪ ሚዛን እንደ ምድራዊ ፍርድ ቢሆንማ ኖሮ፣ አቶ ዓብዮትና የጥፋት መምህሮቹ ሻዕቢያና ወያኔ ከነካድሬዎቻቸውና አጨብጫቢዎቻቸው መቀመቅ ወርደው በድኝ እሳት ይቃጠሉ ነበር።


Selam/
Senior Member
Posts: 16880
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Selam/ » 03 Sep 2024, 18:44

በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

የመንደፈራው አጭቤ፣ ስለ አቶ ጳውሎስ ትጥቅ መረጃውን እንዳሳይህ ከፈለግህ፣ ስደት ጠይቅና ወደ ለምለሚቷ አጣዬ ብቅ በል። ዓብዮት የማይቀፈድድህ ከሆነም ወደ ቅቤና የአምቦ ውኃዋ መንደር ወደ ወለንጪቲ ዝለቅ። ድቁናህን ሳታፈስና ቀለምህን ሳታጠቁር ግን ወደ ነቀምት አትምጣ።

እኔ ሰላም ግን ቄስ ግርማይ አርአያና አቡነ አንቶንዮስ እግረ ሙቅ የተደረገባቸውን እስር ቤት ካላሳየኝና ኩላሊታቸውን አለመቸብቸብህን አረጋግጥልኝ ብዬ በማያገባኝ የክፍለ ሃገር ጉዳይ አልቀጭቅህም።
አጣዬን!

Meleket wrote:
17 Aug 2024, 04:14
ወዳጃችን ግሩም ምልከታ ነው። ከውልደት በፊትስ መከራ የሚበዛው በማን ላይ ነው? ችግር ፈጣሪዎች አረማውያንና ኮሚንስቶስ ብቻ ናቸው እንዴ? ስንቱን ጭሰኛ ያማቅቁ የነበሩት “ፊውዳሎችህስ” ስንቱ ስግብግብ “ካፒታሊስትስ” ቅዱሳን ናቸውን? ኣንልህም። መቼም እያንዳንዱ ሰው በስራው እንደሚፈረድ እናውቃለን።

ከ2000 ዓመታት በፊት ሃዋርያውና ሰማእቱ ቅዱስ ጳውሎስ ዬት ነበር በሰይፍ አንገቱን ዬተቀላው? ቅዱስ ጴጥሮስስ ዬት ነበር ተዘቅዝቆ የተሰቀለው? አሁንስ ያ ቦታ ምን ተሰርቶበታል ብለንም አንጠይቅህም። ‘ቅድስት’ ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳልሆነ መቼም ጠንቅቀን እናውቃለን። ሰው መቼም በዜግነቱ ሆነ በሃይማኖቱ ኣይድንም በስራው እንጂ። መጨረሻ ላይ ጥያቄው “የሰው ልጆችን እንደራስህ ወደሃልን? ኣፍቅረሃልን?” ነው ዬሚሆነው። ጥላቻን እንደ ዘውድ ራሱ ላይ ደፍቶ ልቡ ላይ ጥላቻን ኣንግሶ “ቅዱስ” ዬተባለ መቼም አልሰማንም።

ስለ ፓትርያርክ ነፍስኄር ኣባ ጳውሎስ ስትናገር፡ የሞስኮዉ ፓትርያርክን አስታወስከን። ምን ሆነው ነው የሞስኮ ባለሥልጣኖችን ዩክሬን የተባለች ጎረቤት ሃገርን ሲወርሩ ዝም ብለው ዬሚያዩዋቸው። ለምን የመንፈስ ልጆቻቸውን ኣይገስጿቸውም? ለንዋይና ለሰው መገዛት መርጠዋልን?

ፓትርያርክ ጳውሎስን ኮልት ይዘው ነበር ብለህ አንድ የሃይማኖት ኣባትን ለመዝለፍ መሞከርህ በጣም ትገርማለህ። ምን ማስረጃ ኣለህ ብትባል ምን ትል ይሆን? ለነገሩ ቅዱስ ጴጥሮስም ሰይፍ ይዞ ኣንዱን ወቴ ጆሮውን ጎምዶት ነበር። ጌታችን ግን ሰይፍ ዬሚያነሱ በሰይፍ ይጠፋሉ ብሎ ተኣምሩንም ሰርቶ በቃልና ተግባር ስላስተማረ፥ ቀጣይ የሃይማኖት ኣባቶች ይህን ሃቅ ይስቱታል ብለን ኣናምንም፤ ነፍስኄር ፓትርያርክ ኣባ ጵውሎስም ጭምር። በመሆኑም ኮልት ስለመያዛቸው ጭብጥ እስክታመጣ ድረስ፡ ኣባባልህ የተለመደው ተራ ሓሜት ተራ የቅናትና የምቀኝነት ፎረፎርህ ውጤት ነው ከማለት አንመለስም፤ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

ሰዶምና ጎመራ ላይ ደግሞ "ያልተማሩት ዕርጉሞች" እኮ፡ ኣልተማሩም ተቀዝፈዋል

የፈጣሪ ሚዛን እንደ ምድራዊ ፍርድ ቢሆንስ "አጤ" ኃይለስላሴና “ጓድ” መንግስቱ፤ አጨብጫቢ ካድሬዎቻቸውም ጭምር ምን ይሆኑ ነበር፤ እስቲ በነካ እጅህ ኣስረዳን። ይመችህ።

ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ኤርትራን ዓለምንም ባጠቃላይ ኣብዝቶ ይባርክ።

Selam/ wrote:
16 Aug 2024, 14:43
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

እንደተፃፈው፣ ከውልደት በኋላ መከራ የሚበዛው በቅዱሳን ላይ እንጂ በችግር ፈጣሪዎቹ በአረማውያንና ኮሚኒስቶች ላይ አይደለም። እንደዚያ ባይሆንማ ኖሮ ሃዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ አንገቱ ተቀንጥሶ፣ ባለኮልቱና ካድሬው ፓትርያርክ ጳውሎስ በክብር አይሸኝም ነበር። በሰዶምና ገሞራ ጥፋት ያልተማሩት ዕርጉሞች፣ ለሁለተኛ ጊዜ የተሰጣቸውን ቸርነት ዘንግተው ክፉ ማድረግንና ለንዋይና ለሰው መገዛትንና መርጠዋል።

የፈጣሪ ሚዛን እንደ ምድራዊ ፍርድ ቢሆንማ ኖሮ፣ አቶ ዓብዮትና የጥፋት መምህሮቹ ሻዕቢያና ወያኔ ከነካድሬዎቻቸውና አጨብጫቢዎቻቸው መቀመቅ ወርደው በድኝ እሳት ይቃጠሉ ነበር።


Meleket
Member
Posts: 4773
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Meleket » 04 Sep 2024, 03:57

እታለም ጥሩ ትጽፊያለሽ። ኣንዳንድ ቃላቶችሽን ግን ዳግም እያቸው፡ በተረፈ አጣዬ ወልዳለች ብርቅ የምላስና የሰምበር አርበኛ ብለናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote:
03 Sep 2024, 18:44
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

የመንደፈራው አጭቤ፣ ስለ አቶ ጳውሎስ ትጥቅ መረጃውን እንዳሳይህ ከፈለግህ፣ ስደት ጠይቅና ወደ ለምለሚቷ አጣዬ ብቅ በል። ዓብዮት የማይቀፈድድህ ከሆነም ወደ ቅቤና የአምቦ ውኃዋ መንደር ወደ ወለንጪቲ ዝለቅ። ድቁናህን ሳታፈስና ቀለምህን ሳታጠቁር ግን ወደ ነቀምት አትምጣ።

እኔ ሰላም ግን ቄስ ግርማይ አርአያና አቡነ አንቶንዮስ እግረ ሙቅ የተደረገባቸውን እስር ቤት ካላሳየኝና ኩላሊታቸውን አለመቸብቸብህን አረጋግጥልኝ ብዬ በማያገባኝ የክፍለ ሃገር ጉዳይ አልቀጭቅህም
አጣዬን!

Meleket wrote:
17 Aug 2024, 04:14
ወዳጃችን ግሩም ምልከታ ነው። ከውልደት በፊትስ መከራ የሚበዛው በማን ላይ ነው? ችግር ፈጣሪዎች አረማውያንና ኮሚንስቶስ ብቻ ናቸው እንዴ? ስንቱን ጭሰኛ ያማቅቁ የነበሩት “ፊውዳሎችህስ” ስንቱ ስግብግብ “ካፒታሊስትስ” ቅዱሳን ናቸውን? ኣንልህም። መቼም እያንዳንዱ ሰው በስራው እንደሚፈረድ እናውቃለን።

ከ2000 ዓመታት በፊት ሃዋርያውና ሰማእቱ ቅዱስ ጳውሎስ ዬት ነበር በሰይፍ አንገቱን ዬተቀላው? ቅዱስ ጴጥሮስስ ዬት ነበር ተዘቅዝቆ የተሰቀለው? አሁንስ ያ ቦታ ምን ተሰርቶበታል ብለንም አንጠይቅህም። ‘ቅድስት’ ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳልሆነ መቼም ጠንቅቀን እናውቃለን። ሰው መቼም በዜግነቱ ሆነ በሃይማኖቱ ኣይድንም በስራው እንጂ። መጨረሻ ላይ ጥያቄው “የሰው ልጆችን እንደራስህ ወደሃልን? ኣፍቅረሃልን?” ነው ዬሚሆነው። ጥላቻን እንደ ዘውድ ራሱ ላይ ደፍቶ ልቡ ላይ ጥላቻን ኣንግሶ “ቅዱስ” ዬተባለ መቼም አልሰማንም።

ስለ ፓትርያርክ ነፍስኄር ኣባ ጳውሎስ ስትናገር፡ የሞስኮዉ ፓትርያርክን አስታወስከን። ምን ሆነው ነው የሞስኮ ባለሥልጣኖችን ዩክሬን የተባለች ጎረቤት ሃገርን ሲወርሩ ዝም ብለው ዬሚያዩዋቸው። ለምን የመንፈስ ልጆቻቸውን ኣይገስጿቸውም? ለንዋይና ለሰው መገዛት መርጠዋልን?

ፓትርያርክ ጳውሎስን ኮልት ይዘው ነበር ብለህ አንድ የሃይማኖት ኣባትን ለመዝለፍ መሞከርህ በጣም ትገርማለህ። ምን ማስረጃ ኣለህ ብትባል ምን ትል ይሆን? ለነገሩ ቅዱስ ጴጥሮስም ሰይፍ ይዞ ኣንዱን ወቴ ጆሮውን ጎምዶት ነበር። ጌታችን ግን ሰይፍ ዬሚያነሱ በሰይፍ ይጠፋሉ ብሎ ተኣምሩንም ሰርቶ በቃልና ተግባር ስላስተማረ፥ ቀጣይ የሃይማኖት ኣባቶች ይህን ሃቅ ይስቱታል ብለን ኣናምንም፤ ነፍስኄር ፓትርያርክ ኣባ ጵውሎስም ጭምር። በመሆኑም ኮልት ስለመያዛቸው ጭብጥ እስክታመጣ ድረስ፡ ኣባባልህ የተለመደው ተራ ሓሜት ተራ የቅናትና የምቀኝነት ፎረፎርህ ውጤት ነው ከማለት አንመለስም፤ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

ሰዶምና ጎመራ ላይ ደግሞ "ያልተማሩት ዕርጉሞች" እኮ፡ ኣልተማሩም ተቀዝፈዋል

የፈጣሪ ሚዛን እንደ ምድራዊ ፍርድ ቢሆንስ "አጤ" ኃይለስላሴና “ጓድ” መንግስቱ፤ አጨብጫቢ ካድሬዎቻቸውም ጭምር ምን ይሆኑ ነበር፤ እስቲ በነካ እጅህ ኣስረዳን። ይመችህ።

ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ኤርትራን ዓለምንም ባጠቃላይ ኣብዝቶ ይባርክ።

Selam/ wrote:
16 Aug 2024, 14:43
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

እንደተፃፈው፣ ከውልደት በኋላ መከራ የሚበዛው በቅዱሳን ላይ እንጂ በችግር ፈጣሪዎቹ በአረማውያንና ኮሚኒስቶች ላይ አይደለም። እንደዚያ ባይሆንማ ኖሮ ሃዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ አንገቱ ተቀንጥሶ፣ ባለኮልቱና ካድሬው ፓትርያርክ ጳውሎስ በክብር አይሸኝም ነበር። በሰዶምና ገሞራ ጥፋት ያልተማሩት ዕርጉሞች፣ ለሁለተኛ ጊዜ የተሰጣቸውን ቸርነት ዘንግተው ክፉ ማድረግንና ለንዋይና ለሰው መገዛትንና መርጠዋል።

የፈጣሪ ሚዛን እንደ ምድራዊ ፍርድ ቢሆንማ ኖሮ፣ አቶ ዓብዮትና የጥፋት መምህሮቹ ሻዕቢያና ወያኔ ከነካድሬዎቻቸውና አጨብጫቢዎቻቸው መቀመቅ ወርደው በድኝ እሳት ይቃጠሉ ነበር።


Selam/
Senior Member
Posts: 16880
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Selam/ » 04 Sep 2024, 18:04

በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

የመንደፈራው አጭቤ፣ 24 ሰዓት አንጎብሶ እንደ እንክርዳድ የሚለቅምልኝ ሻቡዬ ረዳት ስላለኝ በግርድፍ በግርድፉ ብለቀው ምን ይደንቃል? አለበለዛማ ምን ሰርተህ ትውላለህ።

Meleket wrote:
04 Sep 2024, 03:57
እታለም ጥሩ ትጽፊያለሽ። ኣንዳንድ ቃላቶችሽን ግን ዳግም እያቸው፡ በተረፈ አጣዬ ወልዳለች ብርቅ የምላስና የሰምበር አርበኛ ብለናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote:
03 Sep 2024, 18:44
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

የመንደፈራው አጭቤ፣ ስለ አቶ ጳውሎስ ትጥቅ መረጃውን እንዳሳይህ ከፈለግህ፣ ስደት ጠይቅና ወደ ለምለሚቷ አጣዬ ብቅ በል። ዓብዮት የማይቀፈድድህ ከሆነም ወደ ቅቤና የአምቦ ውኃዋ መንደር ወደ ወለንጪቲ ዝለቅ። ድቁናህን ሳታፈስና ቀለምህን ሳታጠቁር ግን ወደ ነቀምት አትምጣ።

እኔ ሰላም ግን ቄስ ግርማይ አርአያና አቡነ አንቶንዮስ እግረ ሙቅ የተደረገባቸውን እስር ቤት ካላሳየኝና ኩላሊታቸውን አለመቸብቸብህን አረጋግጥልኝ ብዬ በማያገባኝ የክፍለ ሃገር ጉዳይ አልቀጭቅህም
አጣዬን!

Meleket wrote:
17 Aug 2024, 04:14
ወዳጃችን ግሩም ምልከታ ነው። ከውልደት በፊትስ መከራ የሚበዛው በማን ላይ ነው? ችግር ፈጣሪዎች አረማውያንና ኮሚንስቶስ ብቻ ናቸው እንዴ? ስንቱን ጭሰኛ ያማቅቁ የነበሩት “ፊውዳሎችህስ” ስንቱ ስግብግብ “ካፒታሊስትስ” ቅዱሳን ናቸውን? ኣንልህም። መቼም እያንዳንዱ ሰው በስራው እንደሚፈረድ እናውቃለን።

ከ2000 ዓመታት በፊት ሃዋርያውና ሰማእቱ ቅዱስ ጳውሎስ ዬት ነበር በሰይፍ አንገቱን ዬተቀላው? ቅዱስ ጴጥሮስስ ዬት ነበር ተዘቅዝቆ የተሰቀለው? አሁንስ ያ ቦታ ምን ተሰርቶበታል ብለንም አንጠይቅህም። ‘ቅድስት’ ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳልሆነ መቼም ጠንቅቀን እናውቃለን። ሰው መቼም በዜግነቱ ሆነ በሃይማኖቱ ኣይድንም በስራው እንጂ። መጨረሻ ላይ ጥያቄው “የሰው ልጆችን እንደራስህ ወደሃልን? ኣፍቅረሃልን?” ነው ዬሚሆነው። ጥላቻን እንደ ዘውድ ራሱ ላይ ደፍቶ ልቡ ላይ ጥላቻን ኣንግሶ “ቅዱስ” ዬተባለ መቼም አልሰማንም።

ስለ ፓትርያርክ ነፍስኄር ኣባ ጳውሎስ ስትናገር፡ የሞስኮዉ ፓትርያርክን አስታወስከን። ምን ሆነው ነው የሞስኮ ባለሥልጣኖችን ዩክሬን የተባለች ጎረቤት ሃገርን ሲወርሩ ዝም ብለው ዬሚያዩዋቸው። ለምን የመንፈስ ልጆቻቸውን ኣይገስጿቸውም? ለንዋይና ለሰው መገዛት መርጠዋልን?

ፓትርያርክ ጳውሎስን ኮልት ይዘው ነበር ብለህ አንድ የሃይማኖት ኣባትን ለመዝለፍ መሞከርህ በጣም ትገርማለህ። ምን ማስረጃ ኣለህ ብትባል ምን ትል ይሆን? ለነገሩ ቅዱስ ጴጥሮስም ሰይፍ ይዞ ኣንዱን ወቴ ጆሮውን ጎምዶት ነበር። ጌታችን ግን ሰይፍ ዬሚያነሱ በሰይፍ ይጠፋሉ ብሎ ተኣምሩንም ሰርቶ በቃልና ተግባር ስላስተማረ፥ ቀጣይ የሃይማኖት ኣባቶች ይህን ሃቅ ይስቱታል ብለን ኣናምንም፤ ነፍስኄር ፓትርያርክ ኣባ ጵውሎስም ጭምር። በመሆኑም ኮልት ስለመያዛቸው ጭብጥ እስክታመጣ ድረስ፡ ኣባባልህ የተለመደው ተራ ሓሜት ተራ የቅናትና የምቀኝነት ፎረፎርህ ውጤት ነው ከማለት አንመለስም፤ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

ሰዶምና ጎመራ ላይ ደግሞ "ያልተማሩት ዕርጉሞች" እኮ፡ ኣልተማሩም ተቀዝፈዋል

የፈጣሪ ሚዛን እንደ ምድራዊ ፍርድ ቢሆንስ "አጤ" ኃይለስላሴና “ጓድ” መንግስቱ፤ አጨብጫቢ ካድሬዎቻቸውም ጭምር ምን ይሆኑ ነበር፤ እስቲ በነካ እጅህ ኣስረዳን። ይመችህ።

ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ኤርትራን ዓለምንም ባጠቃላይ ኣብዝቶ ይባርክ።

Selam/ wrote:
16 Aug 2024, 14:43
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

እንደተፃፈው፣ ከውልደት በኋላ መከራ የሚበዛው በቅዱሳን ላይ እንጂ በችግር ፈጣሪዎቹ በአረማውያንና ኮሚኒስቶች ላይ አይደለም። እንደዚያ ባይሆንማ ኖሮ ሃዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ አንገቱ ተቀንጥሶ፣ ባለኮልቱና ካድሬው ፓትርያርክ ጳውሎስ በክብር አይሸኝም ነበር። በሰዶምና ገሞራ ጥፋት ያልተማሩት ዕርጉሞች፣ ለሁለተኛ ጊዜ የተሰጣቸውን ቸርነት ዘንግተው ክፉ ማድረግንና ለንዋይና ለሰው መገዛትንና መርጠዋል።

የፈጣሪ ሚዛን እንደ ምድራዊ ፍርድ ቢሆንማ ኖሮ፣ አቶ ዓብዮትና የጥፋት መምህሮቹ ሻዕቢያና ወያኔ ከነካድሬዎቻቸውና አጨብጫቢዎቻቸው መቀመቅ ወርደው በድኝ እሳት ይቃጠሉ ነበር።


Meleket
Member
Posts: 4773
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ውታፍ ነቃይ ኤርሚያስ አመልጋ - ካንሰሩ እኮ መንግስት ነው። ካንሰር ካንሰርን አያድንም!

Post by Meleket » 05 Sep 2024, 04:02

እታለም፡ ሃሳብሽ ግርድፍና እንክርዳድ የመላበት፡ ቋንቋሽም ግርድፍና እንክርዳድ የመላበት፡ ከሆነ እኮ ግርድፍና እንክርዳድ የበዛበት ትውልድ ነው ዬምትፈጥሪው። መልኣኸ መንክራት መምህር ግርማ ወንድሙም ሲያስተምሩ ቋንቋችን የጠራ ሃሳባችን የጠራ በሆነ መልክ መሆን እንደሚገባው ነው በአርአያነት የሚያስተምሩት ።
Selam/ wrote:
04 Sep 2024, 18:04
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

የመንደፈራው አጭቤ፣ 24 ሰዓት አንጎብሶ እንደ እንክርዳድ የሚለቅምልኝ ሻቡዬ ረዳት ስላለኝ በግርድፍ በግርድፉ ብለቀው ምን ይደንቃል? አለበለዛማ ምን ሰርተህ ትውላለህ።

Meleket wrote:
04 Sep 2024, 03:57
እታለም ጥሩ ትጽፊያለሽ። ኣንዳንድ ቃላቶችሽን ግን ዳግም እያቸው፡ በተረፈ አጣዬ ወልዳለች ብርቅ የምላስና የሰምበር አርበኛ ብለናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote:
03 Sep 2024, 18:44
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

የመንደፈራው አጭቤ፣ ስለ አቶ ጳውሎስ ትጥቅ መረጃውን እንዳሳይህ ከፈለግህ፣ ስደት ጠይቅና ወደ ለምለሚቷ አጣዬ ብቅ በል። ዓብዮት የማይቀፈድድህ ከሆነም ወደ ቅቤና የአምቦ ውኃዋ መንደር ወደ ወለንጪቲ ዝለቅ። ድቁናህን ሳታፈስና ቀለምህን ሳታጠቁር ግን ወደ ነቀምት አትምጣ።

እኔ ሰላም ግን ቄስ ግርማይ አርአያና አቡነ አንቶንዮስ እግረ ሙቅ የተደረገባቸውን እስር ቤት ካላሳየኝና ኩላሊታቸውን አለመቸብቸብህን አረጋግጥልኝ ብዬ በማያገባኝ የክፍለ ሃገር ጉዳይ አልቀጭቅህም
አጣዬን!

Meleket wrote:
17 Aug 2024, 04:14
ወዳጃችን ግሩም ምልከታ ነው። ከውልደት በፊትስ መከራ የሚበዛው በማን ላይ ነው? ችግር ፈጣሪዎች አረማውያንና ኮሚንስቶስ ብቻ ናቸው እንዴ? ስንቱን ጭሰኛ ያማቅቁ የነበሩት “ፊውዳሎችህስ” ስንቱ ስግብግብ “ካፒታሊስትስ” ቅዱሳን ናቸውን? ኣንልህም። መቼም እያንዳንዱ ሰው በስራው እንደሚፈረድ እናውቃለን።

ከ2000 ዓመታት በፊት ሃዋርያውና ሰማእቱ ቅዱስ ጳውሎስ ዬት ነበር በሰይፍ አንገቱን ዬተቀላው? ቅዱስ ጴጥሮስስ ዬት ነበር ተዘቅዝቆ የተሰቀለው? አሁንስ ያ ቦታ ምን ተሰርቶበታል ብለንም አንጠይቅህም። ‘ቅድስት’ ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳልሆነ መቼም ጠንቅቀን እናውቃለን። ሰው መቼም በዜግነቱ ሆነ በሃይማኖቱ ኣይድንም በስራው እንጂ። መጨረሻ ላይ ጥያቄው “የሰው ልጆችን እንደራስህ ወደሃልን? ኣፍቅረሃልን?” ነው ዬሚሆነው። ጥላቻን እንደ ዘውድ ራሱ ላይ ደፍቶ ልቡ ላይ ጥላቻን ኣንግሶ “ቅዱስ” ዬተባለ መቼም አልሰማንም።

ስለ ፓትርያርክ ነፍስኄር ኣባ ጳውሎስ ስትናገር፡ የሞስኮዉ ፓትርያርክን አስታወስከን። ምን ሆነው ነው የሞስኮ ባለሥልጣኖችን ዩክሬን የተባለች ጎረቤት ሃገርን ሲወርሩ ዝም ብለው ዬሚያዩዋቸው። ለምን የመንፈስ ልጆቻቸውን ኣይገስጿቸውም? ለንዋይና ለሰው መገዛት መርጠዋልን?

ፓትርያርክ ጳውሎስን ኮልት ይዘው ነበር ብለህ አንድ የሃይማኖት ኣባትን ለመዝለፍ መሞከርህ በጣም ትገርማለህ። ምን ማስረጃ ኣለህ ብትባል ምን ትል ይሆን? ለነገሩ ቅዱስ ጴጥሮስም ሰይፍ ይዞ ኣንዱን ወቴ ጆሮውን ጎምዶት ነበር። ጌታችን ግን ሰይፍ ዬሚያነሱ በሰይፍ ይጠፋሉ ብሎ ተኣምሩንም ሰርቶ በቃልና ተግባር ስላስተማረ፥ ቀጣይ የሃይማኖት ኣባቶች ይህን ሃቅ ይስቱታል ብለን ኣናምንም፤ ነፍስኄር ፓትርያርክ ኣባ ጵውሎስም ጭምር። በመሆኑም ኮልት ስለመያዛቸው ጭብጥ እስክታመጣ ድረስ፡ ኣባባልህ የተለመደው ተራ ሓሜት ተራ የቅናትና የምቀኝነት ፎረፎርህ ውጤት ነው ከማለት አንመለስም፤ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

ሰዶምና ጎመራ ላይ ደግሞ "ያልተማሩት ዕርጉሞች" እኮ፡ ኣልተማሩም ተቀዝፈዋል

የፈጣሪ ሚዛን እንደ ምድራዊ ፍርድ ቢሆንስ "አጤ" ኃይለስላሴና “ጓድ” መንግስቱ፤ አጨብጫቢ ካድሬዎቻቸውም ጭምር ምን ይሆኑ ነበር፤ እስቲ በነካ እጅህ ኣስረዳን። ይመችህ።

ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ኤርትራን ዓለምንም ባጠቃላይ ኣብዝቶ ይባርክ።

Selam/ wrote:
16 Aug 2024, 14:43
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥

እንደተፃፈው፣ ከውልደት በኋላ መከራ የሚበዛው በቅዱሳን ላይ እንጂ በችግር ፈጣሪዎቹ በአረማውያንና ኮሚኒስቶች ላይ አይደለም። እንደዚያ ባይሆንማ ኖሮ ሃዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ አንገቱ ተቀንጥሶ፣ ባለኮልቱና ካድሬው ፓትርያርክ ጳውሎስ በክብር አይሸኝም ነበር። በሰዶምና ገሞራ ጥፋት ያልተማሩት ዕርጉሞች፣ ለሁለተኛ ጊዜ የተሰጣቸውን ቸርነት ዘንግተው ክፉ ማድረግንና ለንዋይና ለሰው መገዛትንና መርጠዋል።

የፈጣሪ ሚዛን እንደ ምድራዊ ፍርድ ቢሆንማ ኖሮ፣ አቶ ዓብዮትና የጥፋት መምህሮቹ ሻዕቢያና ወያኔ ከነካድሬዎቻቸውና አጨብጫቢዎቻቸው መቀመቅ ወርደው በድኝ እሳት ይቃጠሉ ነበር።


Post Reply