Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንትና ፈላስፋ!
አንተ መሃይም ጉዴላ ላስተምርህ!
1 = ማለት የቁጥር ምልክት ነው
አንድ = ማለት የቁጥር ስም ነው
one, two, three .....Infinity ማለት የቁጥር ስም ፣ የምልክት ስም ነው !! ------> ምልክት ነው ። ስሙ ቀስት ይባላል!!!! ስለ ማታውቀው ነገር እየተጨማለቅክ ጉራጌን መስደብ አቁም ?!
አት፣ ኪት፣ ሶስት፣ አረት ... አስር፣ ኩያ ማለት የቁጥር ስም ነው
1፣ 2፣ 3 ... እልፍ ማለት የቁጥር ምልክት ነው
1 2 3 4 5 6 7 8 9 0 የፈጠሩት አረቦች ናቸው
ግም ጉዴላ!
ደደብ
1 = ማለት የቁጥር ምልክት ነው
አንድ = ማለት የቁጥር ስም ነው
one, two, three .....Infinity ማለት የቁጥር ስም ፣ የምልክት ስም ነው !! ------> ምልክት ነው ። ስሙ ቀስት ይባላል!!!! ስለ ማታውቀው ነገር እየተጨማለቅክ ጉራጌን መስደብ አቁም ?!
አት፣ ኪት፣ ሶስት፣ አረት ... አስር፣ ኩያ ማለት የቁጥር ስም ነው
1፣ 2፣ 3 ... እልፍ ማለት የቁጥር ምልክት ነው
1 2 3 4 5 6 7 8 9 0 የፈጠሩት አረቦች ናቸው
ግም ጉዴላ!
ደደብ
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንትና ፈላስፋ!
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንትና ፈላስፋ!
የራሷ እያረረ አሉ!
ምነው ስላንተ ድርድር ብትጨነቅ?
ጉራጌ ቋንቋን በፊደል እየጻፈ የራሱን ስልጣኔ ሲከውን በላቲን ብትጽፍ ይሻልሃል የሚል አንተን መሰል የሰ ልክ ማያውቅ ነው! ያሻኝን ብለው አንተ የማን አቃጣሪ ነህ ! የሃሰን ሼክ ወይስ የዚህ ባለጌ ጉዴላ
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንትና ፈላስፋ!
PP Buchilla!Horus wrote: ↑02 Aug 2024, 16:07አንተ ጉዴላ፣Dama wrote: ↑02 Aug 2024, 15:57Gurage numbers
at=1
hwet=2
sost=3
arbat=4
amst=5
sdist=6
sabat=7
smut=8
zhata=9
assir=10
asrat=11
asrahwet=12
asrasost=13
asrarbat=14
That easy is with latin scripts. You see Abiy's buchilla?
Easier. Faster. Cheaper. Joining the community of the wider world of Africa and beyond
Hodam weslat!
Base Ten counting is called Arabic Numeral - this is not Latin numeral. In fact Latin doesn't have its own numeral. For a while they used Greek Numeral - I, II, III, IV .....X etc which has Semitic Origin.
A, B, C, D ..... Z is a script system adopted for various Semitic scripts which were developments of the ancient Egyptian hieroglyphics. I am advising you, get off your stupidity and ignorance. ቱልቱላ ጸረ ጉራጌ!
pagan Horus!
Hodam Thief!
How did you pass your High School exam? I really have concern about your low IQ level
I clearly stated it "Gurage numbers" as written in Latin script. It's not about the origin or ownership of the numbers. Dummy!!!!
If you thought you understood Martin Bernall, you are wrong. I can certainly tell you're a dummy. lai lai, serious short of depth. You just don't have enough rigor.
Go back to the origin. way before the emergence of the emergence of Semitic language. Go back in time before the scripts, undoubtedly Roman, no questions on this. Go back before ABCD. Tell me the classics.
leba hodam!
You did little preparation for inputs on Gurage. Shut tfup!!
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንትና ፈላስፋ!
You're so elementary. Worse of all that you think the little you know others don't know. You're a laughable racist fool.Horus wrote: ↑02 Aug 2024, 16:18አንተ መሃይም ጉዴላ ላስተምርህ!
1 = ማለት የቁጥር ምልክት ነው
አንድ = ማለት የቁጥር ስም ነው
one, two, three .....Infinity ማለት የቁጥር ስም ፣ የምልክት ስም ነው !! ------> ምልክት ነው ። ስሙ ቀስት ይባላል!!!! ስለ ማታውቀው ነገር እየተጨማለቅክ ጉራጌን መስደብ አቁም ?!
አት፣ ኪት፣ ሶስት፣ አረት ... አስር፣ ኩያ ማለት የቁጥር ስም ነው
1፣ 2፣ 3 ... እልፍ ማለት የቁጥር ምልክት ነው
1 2 3 4 5 6 7 8 9 0 የፈጠሩት አረቦች ናቸው
ግም ጉዴላ!
ደደብ
Dude, you learn from me. But I don't.
Fck yourself!!
Last edited by Dama on 02 Aug 2024, 22:08, edited 2 times in total.
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንትና ፈላስፋ!
ኪኒንህን ወስደሃል፣ ምናባክ ነው የምትቀባጥረው?
እደግመዋለሁ፣ ማንም ይሁን ማንም፣ ብሄር ተኮር ስድብ የሚሳደብ የተረገመ ነው።
እደግመዋለሁ፣ ማንም ይሁን ማንም፣ ብሄር ተኮር ስድብ የሚሳደብ የተረገመ ነው።
Horus wrote: ↑02 Aug 2024, 17:34የራሷ እያረረ አሉ!
ምነው ስላንተ ድርድር ብትጨነቅ?
ጉራጌ ቋንቋን በፊደል እየጻፈ የራሱን ስልጣኔ ሲከውን በላቲን ብትጽፍ ይሻልሃል የሚል አንተን መሰል የሰ ልክ ማያውቅ ነው! ያሻኝን ብለው አንተ የማን አቃጣሪ ነህ ! የሃሰን ሼክ ወይስ የዚህ ባለጌ ጉዴላ![]()
አሁን ያንን የባለጌ ምላስክን ምዘዝ! ለመሆኑ የመገንጠሉ ነገር ምን ደረሰ
![]()
![]()
![]()
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንትና ፈላስፋ!
He is just telling you how disgustingly racist and tastless you're. Because youre a moronSelam/ wrote: ↑02 Aug 2024, 22:06ኪኒንህን ወስደሃል፣ ምናባክ ነው የምትቀባጥረው?
እደግመዋለሁ፣ ማንም ይሁን ማንም፣ ብሄር ተኮር ስድብ የሚሳደብ የተረገመ ነው።
Horus wrote: ↑02 Aug 2024, 17:34የራሷ እያረረ አሉ!
ምነው ስላንተ ድርድር ብትጨነቅ?
ጉራጌ ቋንቋን በፊደል እየጻፈ የራሱን ስልጣኔ ሲከውን በላቲን ብትጽፍ ይሻልሃል የሚል አንተን መሰል የሰ ልክ ማያውቅ ነው! ያሻኝን ብለው አንተ የማን አቃጣሪ ነህ ! የሃሰን ሼክ ወይስ የዚህ ባለጌ ጉዴላ![]()
አሁን ያንን የባለጌ ምላስክን ምዘዝ! ለመሆኑ የመገንጠሉ ነገር ምን ደረሰ
![]()
![]()
![]()
you're insensitive. You're not insulting me but the good people of Hadiya. Buchilla!
Latin is the best script for Gurage. You have not disputed it otherwise. You only have emotional attachment to Geez. I have studied Latin scripts benefits. I am teaching you it's functional advantages for Gurage than Geez. Indeed Latin scripts is better suited for your hateful doctrine.
Read more dummy!
Most important undersrand!
Single-cell brain!
[deleted] ahiya!!
Ye-weslata lij!
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንና ፈላስፋ!
ወንድም Abere
በቀይ ያቀለምናቸው ቃላቶችህ ተየትኛው ክፍለሃገር ይሆን የሚዘወተሩት?
በቀይ ያቀለምናቸው ቃላቶችህ ተየትኛው ክፍለሃገር ይሆን የሚዘወተሩት?
Abere wrote: ↑02 Aug 2024, 10:43ወንድም Meleket
ያ! ጋኒን ክብረት ለከፈው መሰለኝ። የዘንዘሪጡማ ወረርኝ በሽታ ዘወር አለቺብህ እንደ?ወደ አዲስ አበባ ጎራ በአካል ሂደህ ይሆን ወይስ virtually infected ለከፉህ? ምህረቱን ቅርብ ያድርገልህ።
![]()
ሢሶ እጅ ያነሰ አገር ግዛት ላይ የበሼሼውን በሻሻ፤
ግጥም አይባልም - ሥላቅ ማቆሻቆሻ።
Selam/ wrote: ↑02 Aug 2024, 08:57![]()
![]()
![]()
Meleket wrote: ↑02 Aug 2024, 08:51ወዳጃችን DefendTheTruth ስም መጥራታችን ኣልተመቸዎትም? ስለ ኤርምያስ ብዙም የማውቀው ነገር የለም ካሉን ዘንዳ ስለ ጠቅላዩና ስለ ሃጫሉስ የሚያውቁት ነገር ይኖራልን። ጀግና በግጥምም ሲወደስ መልካም ነው። ሊወደሱ ከፈለጉ ግዜዎትን ይጠቀሙበት መልካም መልካም ነገር ይስሩ፡ ብለን እንመክራለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።ሰሞንኛ ኤርትራዊ ግጥም፡በጦቢያ በአብይና በአባይ ዙርያ!
ማነህ አንተ፣ ንሳ’ማ ተቀበልልኝ!
ቢሞላ ባይሞላ አባይ፣
መሻገሪያው አብይ።
ቢሞላ ባይሞላ አባይ፣
አሻጋሪው ዐብይ።
አባይ ሙላ ብለው ጀምረህ ከሃምሌ፣
ህዳሴን ሙላ ብል ጀምረህ ከሃምሌ፣
ቦለቲከኛ ነኝ ባይ ባንዳና ባተሌ፣
ተልእኮ አንግቦ ተወዲያ ተመቀሌ፣
ሥራ ሊያደናቅፍ ተቀብሎ አሞሌ፣
ሲሽሎኮሎክ አየን የማንም ጩሉሌ፣
ሲልከሰከስ አየን የማንም ኮልኮሌ።
አገር ሊያተራምስ አጀንዳ ሊያስቀይር፡
ሰላም ሊያደፈርስ አንገት ሊያስቀረቅር፡
በብልጥግናው ላይ ዘመቻ ጀምሮ፣
እንዳምና ታቻምናው አምባጎሮ ፈጥሮ፣
በጥበቡ ሰው ላይ መሳሪያ ወድሮ፣
የሴራ ተልእኮውን እንደክርቢት ጭሮ፣
ሃጫሉን ነጠቀን በባዕድ ተቀጥሮ፣
ባንዳ የባንዳዘር ለየከርሱ አድሮ።
እርማችሁን አውጡ ባንዶች በሙሉ፣
ወሬ በማንመንዠኽ ልኂቃን ምትመስሉ፣
የስልጣን ጥመኞች እዚ እዛ ምትፈሉ፣
ሰላም ለማደፍረስ የምትማማሉ፣
ህዝብን ለማጫረስ ካራ የምትስሉ፣
በባዕድ እርጥባን ከርሳችሁን ምትሞሉ፣
እንደ የቀን ጅቦች ምትጎማለሉ፣
አንዳች ሳትሰሩ ታታሪን ምትጠሉ፣
አገር ለመበጥበጥ ምትፈለፈሉ፣
ቁምነገረቢሶች ንጽሐን ምትገድሉ፣
አሁንስ ይበቃል እስቲ ገለል በሉ።
አባይና ህዝቧ የሚናበቡባት፣
ሰላሚቱ ጦቢያ የብዙዎች እናት፣
በፍቅር ትህትና በተስፋና ትእግስት፣
እምነቷን አጥብቃ በአላማ ጽናት፣
በንጹሃን ጥረት በልጆቿ እውቀት፣
የሰላሙ ጀግና አብይ እየመራት፣
ገና ትወጣለች በብልጽግና አናት።
ግሩም ይሆን ዘንድም መዋእል ዘመኗ፣
እኛም ኤርትራዉያን ሁሌም ነን ከጎኗ፣
አንድባንድ እስኪጠፋ ቁንጫ ትኇኗ።
የማንም ጤባና የማንም ገሪባ፣
ስልጣን ሊፈናጠጥ በንጹሃን እምባ፣
ጥላቻን ሲዘራ ቆሞ ባደባባይ፣
እፍረት ማይሰማው ጣድቅ መስሎ ሊታይ፣
ይህ በምን ይለያል ከደደቢት ብቃይ!
ጂራ ጂራ ጂራ፣ ጂራ ጂራ ጂራ፣
በገነት ላይ ያለው ሃጫሉ ሲጣራ፣
በዙፋኑ ያለው በጥበብ ሲያጠራ፣
ጸረ ሰላሞችን በድምር በጣምራ፣
አደብ ስናስገዛ በኅብረት ስንገራ፣
ለሰላም ለፍትህ በጋራ ስንሰራ፣
እጅግ ደስ ብሎናል ጦቢያና ኤርትራ። (4/7/2020)![]()
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንና ፈላስፋ!
DefendTheTruth የግጥማችን አጻጻፍ ስለጣመዎ ደስ ብሎናል።
መልካም ዬሰራን ሰው በማወደስ “ልኂቃንንና የምላስና የሰምበር ኣርበኞቻችንን” ተመሳሳይ በዓይን ዬሚታይ በእጅ የሚዳሰስ መልካም ተግባር እንዲሰሩ ካላበረታታናቸው ማን ያበረታታቸዋል?
ፖለቲከኛ መቼም ሁሉንም ነገር አቃንቶና ግሩም አድርጎ ሊያስተዳድር አይችልም። ፖለቲከኛ ይሳሳታል። ስህተት ሲሰራ ስህተቱን ይፋ በማድረግ እንዲታረም ለሚጥሩ የአፍሪካ ቀንድ ዜጎች ላቅ ያለ ክብር አለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
መልካም ዬሰራን ሰው በማወደስ “ልኂቃንንና የምላስና የሰምበር ኣርበኞቻችንን” ተመሳሳይ በዓይን ዬሚታይ በእጅ የሚዳሰስ መልካም ተግባር እንዲሰሩ ካላበረታታናቸው ማን ያበረታታቸዋል?
Selam/ wrote: ↑02 Aug 2024, 13:11አቶ ዓብዮትን ለምን እንደምጠላው ለካድሬ ለማስረዳት ብሞክር ዕብዱ እኔ ነኝ ማለት ነው።
ፖለቲካኛን ከራስ እስከ ጥፍሩ ድረስ፣ ማለትም ጀሌዎቹን ጨምሮ ሙሉ አስተዳደሩን የሚያመልክና የሚያደንቅ ሰው ካድሬ ይባላል። የሚበደሉት፣ የሚገፉትና፣ የሚታሰሩት ሁሉ ልክ እንደ እርሱ ለምን አልደገፉም ብሎ ግራ ይገባዋል፣ ይበሳጫል፣ ዕርጉሙን መላዕክ ለማስመሰል ይፍጨረጨራል።
ሌሎች ለምን እንደሚጠሉት ለማወቅ ከፈለግህ የተገደሉትንና የታሰሩትን ሰዎች ቤተሰቦች፣ ከኖሩበት ቀዬ የተፈናቀሉትንና በችግርና በረሃብ የሚጎሳቆሉትን ህዝቦች መሬት ላይ ወርደህ ጠይቃቸው። መረጃ ላይ ፕሮፓጋንዳና ማጭበርበር እንጂ ህይወት የለም።
DefendTheTruth wrote: ↑02 Aug 2024, 10:29Meleket,
my hats off for you!
Not necessarily for the content of your poem (defending Abiy), but more so for your skill in composing them in Amharic, as an Eritrean (I hope I didn't miss something here).
I am an Ethiopian and learned Amharic in the schools and then also in my careers afterwards, still I can't imagine to write such a poem even if I may try for 100 times. I wish you good luck in being able to bring your works to the wider public both in Ethiopia and beyond.
I could be blamed of a bias, but I tried to adhere to my instinct and couldn't find anybody that can come close to Abiy Ahmed in trying to change my country and the fate her people. He works day and night, not because he lacks enough qualification or resources to cater to his own personal or family needs, but he aspires to change the broader mass (Abiy doesn't believe in changing just Ethiopia, he aspires to change the whole region and beyond for a meaningful change to take hold). In my view such people should be given the chance to rule all over the world, if we wish to make it a better place.
That is why I thought he deserved the praise you wrote in your previous poem (and I was expecting it was about Abiy, I shouldn't be shy here).
I tried to put myself in the sits of his detractors and get an idea why they hate him so much, while he is sleepless to change the country ever since he came to power (this is not my exaggeration, rather objective reality) but still they hate him so fiercely and malign his name day and night, for no obvious reason, except for their respective ego and narrow interests.
I only wish that we all here live longer and witness what he can achieve after just a decade in power, not only in Ethiopia but also beyond.
Thanks for sharing your older poem here.
Meleket wrote: ↑02 Aug 2024, 08:51ወዳጃችን DefendTheTruth ስም መጥራታችን ኣልተመቸዎትም? ስለ ኤርምያስ ብዙም የማውቀው ነገር የለም ካሉን ዘንዳ ስለ ጠቅላዩና ስለ ሃጫሉስ የሚያውቁት ነገር ይኖራልን። ጀግና በግጥምም ሲወደስ መልካም ነው። ሊወደሱ ከፈለጉ ግዜዎትን ይጠቀሙበት መልካም መልካም ነገር ይስሩ፡ ብለን እንመክራለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።ሰሞንኛ ኤርትራዊ ግጥም፡በጦቢያ በአብይና በአባይ ዙርያ!
ማነህ አንተ፣ ንሳ’ማ ተቀበልልኝ!
ቢሞላ ባይሞላ አባይ፣
መሻገሪያው አብይ።
ቢሞላ ባይሞላ አባይ፣
አሻጋሪው ዐብይ።
አባይ ሙላ ብለው ጀምረህ ከሃምሌ፣
ህዳሴን ሙላ ብል ጀምረህ ከሃምሌ፣
ቦለቲከኛ ነኝ ባይ ባንዳና ባተሌ፣
ተልእኮ አንግቦ ተወዲያ ተመቀሌ፣
ሥራ ሊያደናቅፍ ተቀብሎ አሞሌ፣
ሲሽሎኮሎክ አየን የማንም ጩሉሌ፣
ሲልከሰከስ አየን የማንም ኮልኮሌ።
አገር ሊያተራምስ አጀንዳ ሊያስቀይር፡
ሰላም ሊያደፈርስ አንገት ሊያስቀረቅር፡
በብልጥግናው ላይ ዘመቻ ጀምሮ፣
እንዳምና ታቻምናው አምባጎሮ ፈጥሮ፣
በጥበቡ ሰው ላይ መሳሪያ ወድሮ፣
የሴራ ተልእኮውን እንደክርቢት ጭሮ፣
ሃጫሉን ነጠቀን በባዕድ ተቀጥሮ፣
ባንዳ የባንዳዘር ለየከርሱ አድሮ።
እርማችሁን አውጡ ባንዶች በሙሉ፣
ወሬ በማንመንዠኽ ልኂቃን ምትመስሉ፣
የስልጣን ጥመኞች እዚ እዛ ምትፈሉ፣
ሰላም ለማደፍረስ የምትማማሉ፣
ህዝብን ለማጫረስ ካራ የምትስሉ፣
በባዕድ እርጥባን ከርሳችሁን ምትሞሉ፣
እንደ የቀን ጅቦች ምትጎማለሉ፣
አንዳች ሳትሰሩ ታታሪን ምትጠሉ፣
አገር ለመበጥበጥ ምትፈለፈሉ፣
ቁምነገረቢሶች ንጽሐን ምትገድሉ፣
አሁንስ ይበቃል እስቲ ገለል በሉ።
አባይና ህዝቧ የሚናበቡባት፣
ሰላሚቱ ጦቢያ የብዙዎች እናት፣
በፍቅር ትህትና በተስፋና ትእግስት፣
እምነቷን አጥብቃ በአላማ ጽናት፣
በንጹሃን ጥረት በልጆቿ እውቀት፣
የሰላሙ ጀግና አብይ እየመራት፣
ገና ትወጣለች በብልጽግና አናት።
ግሩም ይሆን ዘንድም መዋእል ዘመኗ፣
እኛም ኤርትራዉያን ሁሌም ነን ከጎኗ፣
አንድባንድ እስኪጠፋ ቁንጫ ትኇኗ።
የማንም ጤባና የማንም ገሪባ፣
ስልጣን ሊፈናጠጥ በንጹሃን እምባ፣
ጥላቻን ሲዘራ ቆሞ ባደባባይ፣
እፍረት ማይሰማው ጣድቅ መስሎ ሊታይ፣
ይህ በምን ይለያል ከደደቢት ብቃይ!
ጂራ ጂራ ጂራ፣ ጂራ ጂራ ጂራ፣
በገነት ላይ ያለው ሃጫሉ ሲጣራ፣
በዙፋኑ ያለው በጥበብ ሲያጠራ፣
ጸረ ሰላሞችን በድምር በጣምራ፣
አደብ ስናስገዛ በኅብረት ስንገራ፣
ለሰላም ለፍትህ በጋራ ስንሰራ፣
እጅግ ደስ ብሎናል ጦቢያና ኤርትራ። (4/7/2020)![]()
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንና ፈላስፋ!
ህዝብን ማፈናቀል፣ ያለ ምንም ምክንያት ዘብጥያ መወርወር፣ መግደል፣ ማስገደል ስህተት አይደለም፤ ሃጢያትና ወንጀል ነው።
Meleket wrote: ↑03 Aug 2024, 03:19DefendTheTruth የግጥማችን አጻጻፍ ስለጣመዎ ደስ ብሎናል።
መልካም ዬሰራን ሰው በማወደስ “ልኂቃንንና የምላስና የሰምበር ኣርበኞቻችንን” ተመሳሳይ በዓይን ዬሚታይ በእጅ የሚዳሰስ መልካም ተግባር እንዲሰሩ ካላበረታታናቸው ማን ያበረታታቸዋል?ፖለቲከኛ መቼም ሁሉንም ነገር አቃንቶና ግሩም አድርጎ ሊያስተዳድር አይችልም። ፖለቲከኛ ይሳሳታል። ስህተት ሲሰራ ስህተቱን ይፋ በማድረግ እንዲታረም ለሚጥሩ የአፍሪካ ቀንድ ዜጎች ላቅ ያለ ክብር አለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑02 Aug 2024, 13:11አቶ ዓብዮትን ለምን እንደምጠላው ለካድሬ ለማስረዳት ብሞክር ዕብዱ እኔ ነኝ ማለት ነው።
ፖለቲካኛን ከራስ እስከ ጥፍሩ ድረስ፣ ማለትም ጀሌዎቹን ጨምሮ ሙሉ አስተዳደሩን የሚያመልክና የሚያደንቅ ሰው ካድሬ ይባላል። የሚበደሉት፣ የሚገፉትና፣ የሚታሰሩት ሁሉ ልክ እንደ እርሱ ለምን አልደገፉም ብሎ ግራ ይገባዋል፣ ይበሳጫል፣ ዕርጉሙን መላዕክ ለማስመሰል ይፍጨረጨራል።
ሌሎች ለምን እንደሚጠሉት ለማወቅ ከፈለግህ የተገደሉትንና የታሰሩትን ሰዎች ቤተሰቦች፣ ከኖሩበት ቀዬ የተፈናቀሉትንና በችግርና በረሃብ የሚጎሳቆሉትን ህዝቦች መሬት ላይ ወርደህ ጠይቃቸው። መረጃ ላይ ፕሮፓጋንዳና ማጭበርበር እንጂ ህይወት የለም።
DefendTheTruth wrote: ↑02 Aug 2024, 10:29Meleket,
my hats off for you!
Not necessarily for the content of your poem (defending Abiy), but more so for your skill in composing them in Amharic, as an Eritrean (I hope I didn't miss something here).
I am an Ethiopian and learned Amharic in the schools and then also in my careers afterwards, still I can't imagine to write such a poem even if I may try for 100 times. I wish you good luck in being able to bring your works to the wider public both in Ethiopia and beyond.
I could be blamed of a bias, but I tried to adhere to my instinct and couldn't find anybody that can come close to Abiy Ahmed in trying to change my country and the fate her people. He works day and night, not because he lacks enough qualification or resources to cater to his own personal or family needs, but he aspires to change the broader mass (Abiy doesn't believe in changing just Ethiopia, he aspires to change the whole region and beyond for a meaningful change to take hold). In my view such people should be given the chance to rule all over the world, if we wish to make it a better place.
That is why I thought he deserved the praise you wrote in your previous poem (and I was expecting it was about Abiy, I shouldn't be shy here).
I tried to put myself in the sits of his detractors and get an idea why they hate him so much, while he is sleepless to change the country ever since he came to power (this is not my exaggeration, rather objective reality) but still they hate him so fiercely and malign his name day and night, for no obvious reason, except for their respective ego and narrow interests.
I only wish that we all here live longer and witness what he can achieve after just a decade in power, not only in Ethiopia but also beyond.
Thanks for sharing your older poem here.
Meleket wrote: ↑02 Aug 2024, 08:51ወዳጃችን DefendTheTruth ስም መጥራታችን ኣልተመቸዎትም? ስለ ኤርምያስ ብዙም የማውቀው ነገር የለም ካሉን ዘንዳ ስለ ጠቅላዩና ስለ ሃጫሉስ የሚያውቁት ነገር ይኖራልን። ጀግና በግጥምም ሲወደስ መልካም ነው። ሊወደሱ ከፈለጉ ግዜዎትን ይጠቀሙበት መልካም መልካም ነገር ይስሩ፡ ብለን እንመክራለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።ሰሞንኛ ኤርትራዊ ግጥም፡በጦቢያ በአብይና በአባይ ዙርያ!
ማነህ አንተ፣ ንሳ’ማ ተቀበልልኝ!
ቢሞላ ባይሞላ አባይ፣
መሻገሪያው አብይ።
ቢሞላ ባይሞላ አባይ፣
አሻጋሪው ዐብይ።
አባይ ሙላ ብለው ጀምረህ ከሃምሌ፣
ህዳሴን ሙላ ብል ጀምረህ ከሃምሌ፣
ቦለቲከኛ ነኝ ባይ ባንዳና ባተሌ፣
ተልእኮ አንግቦ ተወዲያ ተመቀሌ፣
ሥራ ሊያደናቅፍ ተቀብሎ አሞሌ፣
ሲሽሎኮሎክ አየን የማንም ጩሉሌ፣
ሲልከሰከስ አየን የማንም ኮልኮሌ።
አገር ሊያተራምስ አጀንዳ ሊያስቀይር፡
ሰላም ሊያደፈርስ አንገት ሊያስቀረቅር፡
በብልጥግናው ላይ ዘመቻ ጀምሮ፣
እንዳምና ታቻምናው አምባጎሮ ፈጥሮ፣
በጥበቡ ሰው ላይ መሳሪያ ወድሮ፣
የሴራ ተልእኮውን እንደክርቢት ጭሮ፣
ሃጫሉን ነጠቀን በባዕድ ተቀጥሮ፣
ባንዳ የባንዳዘር ለየከርሱ አድሮ።
እርማችሁን አውጡ ባንዶች በሙሉ፣
ወሬ በማንመንዠኽ ልኂቃን ምትመስሉ፣
የስልጣን ጥመኞች እዚ እዛ ምትፈሉ፣
ሰላም ለማደፍረስ የምትማማሉ፣
ህዝብን ለማጫረስ ካራ የምትስሉ፣
በባዕድ እርጥባን ከርሳችሁን ምትሞሉ፣
እንደ የቀን ጅቦች ምትጎማለሉ፣
አንዳች ሳትሰሩ ታታሪን ምትጠሉ፣
አገር ለመበጥበጥ ምትፈለፈሉ፣
ቁምነገረቢሶች ንጽሐን ምትገድሉ፣
አሁንስ ይበቃል እስቲ ገለል በሉ።
አባይና ህዝቧ የሚናበቡባት፣
ሰላሚቱ ጦቢያ የብዙዎች እናት፣
በፍቅር ትህትና በተስፋና ትእግስት፣
እምነቷን አጥብቃ በአላማ ጽናት፣
በንጹሃን ጥረት በልጆቿ እውቀት፣
የሰላሙ ጀግና አብይ እየመራት፣
ገና ትወጣለች በብልጽግና አናት።
ግሩም ይሆን ዘንድም መዋእል ዘመኗ፣
እኛም ኤርትራዉያን ሁሌም ነን ከጎኗ፣
አንድባንድ እስኪጠፋ ቁንጫ ትኇኗ።
የማንም ጤባና የማንም ገሪባ፣
ስልጣን ሊፈናጠጥ በንጹሃን እምባ፣
ጥላቻን ሲዘራ ቆሞ ባደባባይ፣
እፍረት ማይሰማው ጣድቅ መስሎ ሊታይ፣
ይህ በምን ይለያል ከደደቢት ብቃይ!
ጂራ ጂራ ጂራ፣ ጂራ ጂራ ጂራ፣
በገነት ላይ ያለው ሃጫሉ ሲጣራ፣
በዙፋኑ ያለው በጥበብ ሲያጠራ፣
ጸረ ሰላሞችን በድምር በጣምራ፣
አደብ ስናስገዛ በኅብረት ስንገራ፣
ለሰላም ለፍትህ በጋራ ስንሰራ፣
እጅግ ደስ ብሎናል ጦቢያና ኤርትራ። (4/7/2020)![]()
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንና ፈላስፋ!
ህዝብን ማፈናቀል፣ ያለ ምንም ምክንያት ዘብጥያ መወርወር፣ መግደል፣ ማስገደል ስህተት አይደለም፤ ሃጢያትና ወንጀል ነው።
Meleket wrote: ↑03 Aug 2024, 03:19DefendTheTruth የግጥማችን አጻጻፍ ስለጣመዎ ደስ ብሎናል።
መልካም ዬሰራን ሰው በማወደስ “ልኂቃንንና የምላስና የሰምበር ኣርበኞቻችንን” ተመሳሳይ በዓይን ዬሚታይ በእጅ የሚዳሰስ መልካም ተግባር እንዲሰሩ ካላበረታታናቸው ማን ያበረታታቸዋል?ፖለቲከኛ መቼም ሁሉንም ነገር አቃንቶና ግሩም አድርጎ ሊያስተዳድር አይችልም። ፖለቲከኛ ይሳሳታል። ስህተት ሲሰራ ስህተቱን ይፋ በማድረግ እንዲታረም ለሚጥሩ የአፍሪካ ቀንድ ዜጎች ላቅ ያለ ክብር አለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑02 Aug 2024, 13:11አቶ ዓብዮትን ለምን እንደምጠላው ለካድሬ ለማስረዳት ብሞክር ዕብዱ እኔ ነኝ ማለት ነው።
ፖለቲካኛን ከራስ እስከ ጥፍሩ ድረስ፣ ማለትም ጀሌዎቹን ጨምሮ ሙሉ አስተዳደሩን የሚያመልክና የሚያደንቅ ሰው ካድሬ ይባላል። የሚበደሉት፣ የሚገፉትና፣ የሚታሰሩት ሁሉ ልክ እንደ እርሱ ለምን አልደገፉም ብሎ ግራ ይገባዋል፣ ይበሳጫል፣ ዕርጉሙን መላዕክ ለማስመሰል ይፍጨረጨራል።
ሌሎች ለምን እንደሚጠሉት ለማወቅ ከፈለግህ የተገደሉትንና የታሰሩትን ሰዎች ቤተሰቦች፣ ከኖሩበት ቀዬ የተፈናቀሉትንና በችግርና በረሃብ የሚጎሳቆሉትን ህዝቦች መሬት ላይ ወርደህ ጠይቃቸው። መረጃ ላይ ፕሮፓጋንዳና ማጭበርበር እንጂ ህይወት የለም።
DefendTheTruth wrote: ↑02 Aug 2024, 10:29Meleket,
my hats off for you!
Not necessarily for the content of your poem (defending Abiy), but more so for your skill in composing them in Amharic, as an Eritrean (I hope I didn't miss something here).
I am an Ethiopian and learned Amharic in the schools and then also in my careers afterwards, still I can't imagine to write such a poem even if I may try for 100 times. I wish you good luck in being able to bring your works to the wider public both in Ethiopia and beyond.
I could be blamed of a bias, but I tried to adhere to my instinct and couldn't find anybody that can come close to Abiy Ahmed in trying to change my country and the fate her people. He works day and night, not because he lacks enough qualification or resources to cater to his own personal or family needs, but he aspires to change the broader mass (Abiy doesn't believe in changing just Ethiopia, he aspires to change the whole region and beyond for a meaningful change to take hold). In my view such people should be given the chance to rule all over the world, if we wish to make it a better place.
That is why I thought he deserved the praise you wrote in your previous poem (and I was expecting it was about Abiy, I shouldn't be shy here).
I tried to put myself in the sits of his detractors and get an idea why they hate him so much, while he is sleepless to change the country ever since he came to power (this is not my exaggeration, rather objective reality) but still they hate him so fiercely and malign his name day and night, for no obvious reason, except for their respective ego and narrow interests.
I only wish that we all here live longer and witness what he can achieve after just a decade in power, not only in Ethiopia but also beyond.
Thanks for sharing your older poem here.
Meleket wrote: ↑02 Aug 2024, 08:51ወዳጃችን DefendTheTruth ስም መጥራታችን ኣልተመቸዎትም? ስለ ኤርምያስ ብዙም የማውቀው ነገር የለም ካሉን ዘንዳ ስለ ጠቅላዩና ስለ ሃጫሉስ የሚያውቁት ነገር ይኖራልን። ጀግና በግጥምም ሲወደስ መልካም ነው። ሊወደሱ ከፈለጉ ግዜዎትን ይጠቀሙበት መልካም መልካም ነገር ይስሩ፡ ብለን እንመክራለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።ሰሞንኛ ኤርትራዊ ግጥም፡በጦቢያ በአብይና በአባይ ዙርያ!
ማነህ አንተ፣ ንሳ’ማ ተቀበልልኝ!
ቢሞላ ባይሞላ አባይ፣
መሻገሪያው አብይ።
ቢሞላ ባይሞላ አባይ፣
አሻጋሪው ዐብይ።
አባይ ሙላ ብለው ጀምረህ ከሃምሌ፣
ህዳሴን ሙላ ብል ጀምረህ ከሃምሌ፣
ቦለቲከኛ ነኝ ባይ ባንዳና ባተሌ፣
ተልእኮ አንግቦ ተወዲያ ተመቀሌ፣
ሥራ ሊያደናቅፍ ተቀብሎ አሞሌ፣
ሲሽሎኮሎክ አየን የማንም ጩሉሌ፣
ሲልከሰከስ አየን የማንም ኮልኮሌ።
አገር ሊያተራምስ አጀንዳ ሊያስቀይር፡
ሰላም ሊያደፈርስ አንገት ሊያስቀረቅር፡
በብልጥግናው ላይ ዘመቻ ጀምሮ፣
እንዳምና ታቻምናው አምባጎሮ ፈጥሮ፣
በጥበቡ ሰው ላይ መሳሪያ ወድሮ፣
የሴራ ተልእኮውን እንደክርቢት ጭሮ፣
ሃጫሉን ነጠቀን በባዕድ ተቀጥሮ፣
ባንዳ የባንዳዘር ለየከርሱ አድሮ።
እርማችሁን አውጡ ባንዶች በሙሉ፣
ወሬ በማንመንዠኽ ልኂቃን ምትመስሉ፣
የስልጣን ጥመኞች እዚ እዛ ምትፈሉ፣
ሰላም ለማደፍረስ የምትማማሉ፣
ህዝብን ለማጫረስ ካራ የምትስሉ፣
በባዕድ እርጥባን ከርሳችሁን ምትሞሉ፣
እንደ የቀን ጅቦች ምትጎማለሉ፣
አንዳች ሳትሰሩ ታታሪን ምትጠሉ፣
አገር ለመበጥበጥ ምትፈለፈሉ፣
ቁምነገረቢሶች ንጽሐን ምትገድሉ፣
አሁንስ ይበቃል እስቲ ገለል በሉ።
አባይና ህዝቧ የሚናበቡባት፣
ሰላሚቱ ጦቢያ የብዙዎች እናት፣
በፍቅር ትህትና በተስፋና ትእግስት፣
እምነቷን አጥብቃ በአላማ ጽናት፣
በንጹሃን ጥረት በልጆቿ እውቀት፣
የሰላሙ ጀግና አብይ እየመራት፣
ገና ትወጣለች በብልጽግና አናት።
ግሩም ይሆን ዘንድም መዋእል ዘመኗ፣
እኛም ኤርትራዉያን ሁሌም ነን ከጎኗ፣
አንድባንድ እስኪጠፋ ቁንጫ ትኇኗ።
የማንም ጤባና የማንም ገሪባ፣
ስልጣን ሊፈናጠጥ በንጹሃን እምባ፣
ጥላቻን ሲዘራ ቆሞ ባደባባይ፣
እፍረት ማይሰማው ጣድቅ መስሎ ሊታይ፣
ይህ በምን ይለያል ከደደቢት ብቃይ!
ጂራ ጂራ ጂራ፣ ጂራ ጂራ ጂራ፣
በገነት ላይ ያለው ሃጫሉ ሲጣራ፣
በዙፋኑ ያለው በጥበብ ሲያጠራ፣
ጸረ ሰላሞችን በድምር በጣምራ፣
አደብ ስናስገዛ በኅብረት ስንገራ፣
ለሰላም ለፍትህ በጋራ ስንሰራ፣
እጅግ ደስ ብሎናል ጦቢያና ኤርትራ። (4/7/2020)![]()
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንና ፈላስፋ!
ኃጢኣትም ሆነ ወንጀል የስህተት ውጤቶች ናቸው። መዝገበ ቃላት እንዲህ ይላል (ሳተ -ሃጢኣት ሰራ። ተሳሳተ -ሃጢኣት፡ በደል፡ ጥፋት፡ ሰራ) ብሎ ይተረጉምልናል።
እንዲህ እንደተባለው ዓይነት ስህተት ሲያጋጥም በዬተገኘው ሰላማዊ መድረኽ በመግለጥ ካድሬዎችንና የመንግሥት ባለስልጣኖችን በራሳቸው መድረኽ ፓርላማቸውም ላይ መወጠር መልካም ነው።
እስቲ ተሰራ ከምትዪዉ/ከምትለው ወንጀል መካከል 20-30 ወንጀል ከነ ማስረጃው አቅርቢና፡ ይድረስ ለጠቕላዩ ብለሽ እዚህ መድረኽ ላይ ለጥፊው። እሳቸው ሆኑ ካድሬዎቻቸው ምን ዓይነት መልስ እንደሚሰጡ እንታዘብ። ካልሆነ ግን ሰሩት ዬተባለው “ኃጢኣትና ወንጀል” ላይገባቸው ይችላል። ስህተታቸውን ላያውቁ ይችላሉ። ቁልጭ አድርገሽ ጻፊውና በየሳምንቱ እንዲመልሱት አስታውሻቸው። ጭጭ ከሆነ መልሳቸው፡ እንዳልሽው ግዙፍ ወንጀል ኣለ ማለት ነው፤ ካልሆነ ደግሞ ቢያንስ ቢያንስ ታሪኩን ጽፈሻል ወይም ኅሊናቸውን የሚያሳክክ ትልቅ ቁምነገር ፈጽመሻል ማለት ነው። ይህን ሁሉ በቅንነት ካደረግሽው ደግሞ ፈጣሪ ድንቅ ምላሹን እንደሚሰጥሽ ምንም ጥርጥር የለንም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
እንዲህ እንደተባለው ዓይነት ስህተት ሲያጋጥም በዬተገኘው ሰላማዊ መድረኽ በመግለጥ ካድሬዎችንና የመንግሥት ባለስልጣኖችን በራሳቸው መድረኽ ፓርላማቸውም ላይ መወጠር መልካም ነው።
እስቲ ተሰራ ከምትዪዉ/ከምትለው ወንጀል መካከል 20-30 ወንጀል ከነ ማስረጃው አቅርቢና፡ ይድረስ ለጠቕላዩ ብለሽ እዚህ መድረኽ ላይ ለጥፊው። እሳቸው ሆኑ ካድሬዎቻቸው ምን ዓይነት መልስ እንደሚሰጡ እንታዘብ። ካልሆነ ግን ሰሩት ዬተባለው “ኃጢኣትና ወንጀል” ላይገባቸው ይችላል። ስህተታቸውን ላያውቁ ይችላሉ። ቁልጭ አድርገሽ ጻፊውና በየሳምንቱ እንዲመልሱት አስታውሻቸው። ጭጭ ከሆነ መልሳቸው፡ እንዳልሽው ግዙፍ ወንጀል ኣለ ማለት ነው፤ ካልሆነ ደግሞ ቢያንስ ቢያንስ ታሪኩን ጽፈሻል ወይም ኅሊናቸውን የሚያሳክክ ትልቅ ቁምነገር ፈጽመሻል ማለት ነው። ይህን ሁሉ በቅንነት ካደረግሽው ደግሞ ፈጣሪ ድንቅ ምላሹን እንደሚሰጥሽ ምንም ጥርጥር የለንም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑03 Aug 2024, 10:36ህዝብን ማፈናቀል፣ ያለ ምንም ምክንያት ዘብጥያ መወርወር፣ መግደል፣ ማስገደል ስህተት አይደለም፤ ሃጢያትና ወንጀል ነው።
Meleket wrote: ↑03 Aug 2024, 03:19DefendTheTruth የግጥማችን አጻጻፍ ስለጣመዎ ደስ ብሎናል።
መልካም ዬሰራን ሰው በማወደስ “ልኂቃንንና የምላስና የሰምበር ኣርበኞቻችንን” ተመሳሳይ በዓይን ዬሚታይ በእጅ የሚዳሰስ መልካም ተግባር እንዲሰሩ ካላበረታታናቸው ማን ያበረታታቸዋል?ፖለቲከኛ መቼም ሁሉንም ነገር አቃንቶና ግሩም አድርጎ ሊያስተዳድር አይችልም። ፖለቲከኛ ይሳሳታል። ስህተት ሲሰራ ስህተቱን ይፋ በማድረግ እንዲታረም ለሚጥሩ የአፍሪካ ቀንድ ዜጎች ላቅ ያለ ክብር አለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑02 Aug 2024, 13:11አቶ ዓብዮትን ለምን እንደምጠላው ለካድሬ ለማስረዳት ብሞክር ዕብዱ እኔ ነኝ ማለት ነው።
ፖለቲካኛን ከራስ እስከ ጥፍሩ ድረስ፣ ማለትም ጀሌዎቹን ጨምሮ ሙሉ አስተዳደሩን የሚያመልክና የሚያደንቅ ሰው ካድሬ ይባላል። የሚበደሉት፣ የሚገፉትና፣ የሚታሰሩት ሁሉ ልክ እንደ እርሱ ለምን አልደገፉም ብሎ ግራ ይገባዋል፣ ይበሳጫል፣ ዕርጉሙን መላዕክ ለማስመሰል ይፍጨረጨራል።
ሌሎች ለምን እንደሚጠሉት ለማወቅ ከፈለግህ የተገደሉትንና የታሰሩትን ሰዎች ቤተሰቦች፣ ከኖሩበት ቀዬ የተፈናቀሉትንና በችግርና በረሃብ የሚጎሳቆሉትን ህዝቦች መሬት ላይ ወርደህ ጠይቃቸው። መረጃ ላይ ፕሮፓጋንዳና ማጭበርበር እንጂ ህይወት የለም።
DefendTheTruth wrote: ↑02 Aug 2024, 10:29Meleket,
my hats off for you!
Not necessarily for the content of your poem (defending Abiy), but more so for your skill in composing them in Amharic, as an Eritrean (I hope I didn't miss something here).
I am an Ethiopian and learned Amharic in the schools and then also in my careers afterwards, still I can't imagine to write such a poem even if I may try for 100 times. I wish you good luck in being able to bring your works to the wider public both in Ethiopia and beyond.
I could be blamed of a bias, but I tried to adhere to my instinct and couldn't find anybody that can come close to Abiy Ahmed in trying to change my country and the fate her people. He works day and night, not because he lacks enough qualification or resources to cater to his own personal or family needs, but he aspires to change the broader mass (Abiy doesn't believe in changing just Ethiopia, he aspires to change the whole region and beyond for a meaningful change to take hold). In my view such people should be given the chance to rule all over the world, if we wish to make it a better place.
That is why I thought he deserved the praise you wrote in your previous poem (and I was expecting it was about Abiy, I shouldn't be shy here).
I tried to put myself in the sits of his detractors and get an idea why they hate him so much, while he is sleepless to change the country ever since he came to power (this is not my exaggeration, rather objective reality) but still they hate him so fiercely and malign his name day and night, for no obvious reason, except for their respective ego and narrow interests.
I only wish that we all here live longer and witness what he can achieve after just a decade in power, not only in Ethiopia but also beyond.
Thanks for sharing your older poem here.
Meleket wrote: ↑02 Aug 2024, 08:51ወዳጃችን DefendTheTruth ስም መጥራታችን ኣልተመቸዎትም? ስለ ኤርምያስ ብዙም የማውቀው ነገር የለም ካሉን ዘንዳ ስለ ጠቅላዩና ስለ ሃጫሉስ የሚያውቁት ነገር ይኖራልን። ጀግና በግጥምም ሲወደስ መልካም ነው። ሊወደሱ ከፈለጉ ግዜዎትን ይጠቀሙበት መልካም መልካም ነገር ይስሩ፡ ብለን እንመክራለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።ሰሞንኛ ኤርትራዊ ግጥም፡በጦቢያ በአብይና በአባይ ዙርያ!
ማነህ አንተ፣ ንሳ’ማ ተቀበልልኝ!
ቢሞላ ባይሞላ አባይ፣
መሻገሪያው አብይ።
ቢሞላ ባይሞላ አባይ፣
አሻጋሪው ዐብይ።
አባይ ሙላ ብለው ጀምረህ ከሃምሌ፣
ህዳሴን ሙላ ብል ጀምረህ ከሃምሌ፣
ቦለቲከኛ ነኝ ባይ ባንዳና ባተሌ፣
ተልእኮ አንግቦ ተወዲያ ተመቀሌ፣
ሥራ ሊያደናቅፍ ተቀብሎ አሞሌ፣
ሲሽሎኮሎክ አየን የማንም ጩሉሌ፣
ሲልከሰከስ አየን የማንም ኮልኮሌ።
አገር ሊያተራምስ አጀንዳ ሊያስቀይር፡
ሰላም ሊያደፈርስ አንገት ሊያስቀረቅር፡
በብልጥግናው ላይ ዘመቻ ጀምሮ፣
እንዳምና ታቻምናው አምባጎሮ ፈጥሮ፣
በጥበቡ ሰው ላይ መሳሪያ ወድሮ፣
የሴራ ተልእኮውን እንደክርቢት ጭሮ፣
ሃጫሉን ነጠቀን በባዕድ ተቀጥሮ፣
ባንዳ የባንዳዘር ለየከርሱ አድሮ።
እርማችሁን አውጡ ባንዶች በሙሉ፣
ወሬ በማንመንዠኽ ልኂቃን ምትመስሉ፣
የስልጣን ጥመኞች እዚ እዛ ምትፈሉ፣
ሰላም ለማደፍረስ የምትማማሉ፣
ህዝብን ለማጫረስ ካራ የምትስሉ፣
በባዕድ እርጥባን ከርሳችሁን ምትሞሉ፣
እንደ የቀን ጅቦች ምትጎማለሉ፣
አንዳች ሳትሰሩ ታታሪን ምትጠሉ፣
አገር ለመበጥበጥ ምትፈለፈሉ፣
ቁምነገረቢሶች ንጽሐን ምትገድሉ፣
አሁንስ ይበቃል እስቲ ገለል በሉ።
አባይና ህዝቧ የሚናበቡባት፣
ሰላሚቱ ጦቢያ የብዙዎች እናት፣
በፍቅር ትህትና በተስፋና ትእግስት፣
እምነቷን አጥብቃ በአላማ ጽናት፣
በንጹሃን ጥረት በልጆቿ እውቀት፣
የሰላሙ ጀግና አብይ እየመራት፣
ገና ትወጣለች በብልጽግና አናት።
ግሩም ይሆን ዘንድም መዋእል ዘመኗ፣
እኛም ኤርትራዉያን ሁሌም ነን ከጎኗ፣
አንድባንድ እስኪጠፋ ቁንጫ ትኇኗ።
የማንም ጤባና የማንም ገሪባ፣
ስልጣን ሊፈናጠጥ በንጹሃን እምባ፣
ጥላቻን ሲዘራ ቆሞ ባደባባይ፣
እፍረት ማይሰማው ጣድቅ መስሎ ሊታይ፣
ይህ በምን ይለያል ከደደቢት ብቃይ!
ጂራ ጂራ ጂራ፣ ጂራ ጂራ ጂራ፣
በገነት ላይ ያለው ሃጫሉ ሲጣራ፣
በዙፋኑ ያለው በጥበብ ሲያጠራ፣
ጸረ ሰላሞችን በድምር በጣምራ፣
አደብ ስናስገዛ በኅብረት ስንገራ፣
ለሰላም ለፍትህ በጋራ ስንሰራ፣
እጅግ ደስ ብሎናል ጦቢያና ኤርትራ። (4/7/2020)![]()
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንትና ፈላስፋ!
Horus እኛም ኤቦ ዬቦ ብለናል ለአርእስቱና ለይዘቱ!Meleket wrote: ↑02 Aug 2024, 03:48እስቲ ከታሪክ ማኅደር እንግለጥ፡ ጥሎብን በኅሊና የሚመራ ጀግና ስለምንወድ ነው!ኢትዮጵያ አንድ አላት አንድ ጀግና፡ አንድ ቅኑ ምርጥ ዜጋ፡ -[ሰሞንኛው ‘ኤርትራዊ’ ግጥም]
በአሉባልተኞች ስሙን ለማጠልሸት የፈጠራ ወሬ ቢንጋጋ፡
በተንኮለኞችና ሴረኞች ደባ፡ ማእከላዊ ውስጥ ቢዘጋ፡
ሁሌ ሚጨልም መስሏቸው፡ ጭራሽ ሌሊቱ የማይነጋ፡
ቅስሙን ለመስበር ትንታጉን፡ የነማሞ ቂሉ ላንቃ ቢያዛጋ፡
ምንም ኣልመሰለውም ያ ኣንበሳ፡ ፍርሃት ልቡ’ጋ ሳያስጠጋ፡
በማግኘትም በማጣትም፡ ሁሌ መንፈሱ የተረጋጋ፡
እርሱን ጠልፎ ለመጣል፡ ሽ መሰናክል ቢዘረጋ፡
“እኔ ኅሊና ኣለኝ” በማለት፡ በንጽሕና የሚፈጋ፡
የዘመኑን ባንክ ቀያሪ፡ ከቆላም ይሁን ከደጋ፡
ኣእምሮውን በኣእምሮው ተቆጣጥሮ፡ ለለውጥ ዘወትር የሚተጋ፡
እውቀት ከችሎታ አጣምሮ፡ ለሃገሩ እድገት ፍለጋ፡
ስንቱን የኔቢጤ ወጣት የታደገ፡ ከሃሳብና ተስፋ ጥውለጋ፡
ኢትዮጵያ አንድ አላት አንድ ጀግና፡ አንድ ቅኑ ምርጥ ዜጋ፡
በልበ ሙሉነት ሓቅ የሚገልጥ፡ በኢትዮጵያዊነቱ የሚኮራ፡ በእርሱነቱ የማይሰጋ፡
ማነው ብላችሁ አትጠይቁ፡ እርሱ ነው ኤርምያስ ጠቅል ኣመልጋ!!!! 08 Feb 2022
በኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች እንዲሁም በኤርምያስ ጠቅል አመልጋ አድናቂዎች የተገጠመ ግጥም ነው።![]()
ለሊቀ ሊቃዉንቱ ለኤርሚያስ ጠቅል ኣመልጋ፡ ይሄ የግጥም ቋጠራችን እጅግ ያንሰዋል! ብንችል ኖሮ ከዚህ በላይ በሆነ ሁኔታ በገለጽነው ነበር።
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንና ፈላስፋ!
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የመንደፈራው አጭቤ፣ ክሱን በየትኛው የፍርድ ቤት መቀመጫዎት በኩል እንላክልዎት፤ በሰሜን ኮርያ፣ በሲንጋፖር ወይንስ በፒፒ? ቁሬማ!
የመንደፈራው አጭቤ፣ ክሱን በየትኛው የፍርድ ቤት መቀመጫዎት በኩል እንላክልዎት፤ በሰሜን ኮርያ፣ በሲንጋፖር ወይንስ በፒፒ? ቁሬማ!
Meleket wrote: ↑05 Aug 2024, 02:38ኃጢኣትም ሆነ ወንጀል የስህተት ውጤቶች ናቸው። መዝገበ ቃላት እንዲህ ይላል (ሳተ -ሃጢኣት ሰራ። ተሳሳተ -ሃጢኣት፡ በደል፡ ጥፋት፡ ሰራ) ብሎ ይተረጉምልናል።
እንዲህ እንደተባለው ዓይነት ስህተት ሲያጋጥም በዬተገኘው ሰላማዊ መድረኽ በመግለጥ ካድሬዎችንና የመንግሥት ባለስልጣኖችን በራሳቸው መድረኽ ፓርላማቸውም ላይ መወጠር መልካም ነው።
እስቲ ተሰራ ከምትዪዉ/ከምትለው ወንጀል መካከል 20-30 ወንጀል ከነ ማስረጃው አቅርቢና፡ ይድረስ ለጠቕላዩ ብለሽ እዚህ መድረኽ ላይ ለጥፊው። እሳቸው ሆኑ ካድሬዎቻቸው ምን ዓይነት መልስ እንደሚሰጡ እንታዘብ። ካልሆነ ግን ሰሩት ዬተባለው “ኃጢኣትና ወንጀል” ላይገባቸው ይችላል። ስህተታቸውን ላያውቁ ይችላሉ። ቁልጭ አድርገሽ ጻፊውና በየሳምንቱ እንዲመልሱት አስታውሻቸው። ጭጭ ከሆነ መልሳቸው፡ እንዳልሽው ግዙፍ ወንጀል ኣለ ማለት ነው፤ ካልሆነ ደግሞ ቢያንስ ቢያንስ ታሪኩን ጽፈሻል ወይም ኅሊናቸውን የሚያሳክክ ትልቅ ቁምነገር ፈጽመሻል ማለት ነው። ይህን ሁሉ በቅንነት ካደረግሽው ደግሞ ፈጣሪ ድንቅ ምላሹን እንደሚሰጥሽ ምንም ጥርጥር የለንም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑03 Aug 2024, 10:36ህዝብን ማፈናቀል፣ ያለ ምንም ምክንያት ዘብጥያ መወርወር፣ መግደል፣ ማስገደል ስህተት አይደለም፤ ሃጢያትና ወንጀል ነው።
Meleket wrote: ↑03 Aug 2024, 03:19DefendTheTruth የግጥማችን አጻጻፍ ስለጣመዎ ደስ ብሎናል።
መልካም ዬሰራን ሰው በማወደስ “ልኂቃንንና የምላስና የሰምበር ኣርበኞቻችንን” ተመሳሳይ በዓይን ዬሚታይ በእጅ የሚዳሰስ መልካም ተግባር እንዲሰሩ ካላበረታታናቸው ማን ያበረታታቸዋል?ፖለቲከኛ መቼም ሁሉንም ነገር አቃንቶና ግሩም አድርጎ ሊያስተዳድር አይችልም። ፖለቲከኛ ይሳሳታል። ስህተት ሲሰራ ስህተቱን ይፋ በማድረግ እንዲታረም ለሚጥሩ የአፍሪካ ቀንድ ዜጎች ላቅ ያለ ክብር አለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑02 Aug 2024, 13:11አቶ ዓብዮትን ለምን እንደምጠላው ለካድሬ ለማስረዳት ብሞክር ዕብዱ እኔ ነኝ ማለት ነው።
ፖለቲካኛን ከራስ እስከ ጥፍሩ ድረስ፣ ማለትም ጀሌዎቹን ጨምሮ ሙሉ አስተዳደሩን የሚያመልክና የሚያደንቅ ሰው ካድሬ ይባላል። የሚበደሉት፣ የሚገፉትና፣ የሚታሰሩት ሁሉ ልክ እንደ እርሱ ለምን አልደገፉም ብሎ ግራ ይገባዋል፣ ይበሳጫል፣ ዕርጉሙን መላዕክ ለማስመሰል ይፍጨረጨራል።
ሌሎች ለምን እንደሚጠሉት ለማወቅ ከፈለግህ የተገደሉትንና የታሰሩትን ሰዎች ቤተሰቦች፣ ከኖሩበት ቀዬ የተፈናቀሉትንና በችግርና በረሃብ የሚጎሳቆሉትን ህዝቦች መሬት ላይ ወርደህ ጠይቃቸው። መረጃ ላይ ፕሮፓጋንዳና ማጭበርበር እንጂ ህይወት የለም።
DefendTheTruth wrote: ↑02 Aug 2024, 10:29Meleket,
my hats off for you!
Not necessarily for the content of your poem (defending Abiy), but more so for your skill in composing them in Amharic, as an Eritrean (I hope I didn't miss something here).
I am an Ethiopian and learned Amharic in the schools and then also in my careers afterwards, still I can't imagine to write such a poem even if I may try for 100 times. I wish you good luck in being able to bring your works to the wider public both in Ethiopia and beyond.
I could be blamed of a bias, but I tried to adhere to my instinct and couldn't find anybody that can come close to Abiy Ahmed in trying to change my country and the fate her people. He works day and night, not because he lacks enough qualification or resources to cater to his own personal or family needs, but he aspires to change the broader mass (Abiy doesn't believe in changing just Ethiopia, he aspires to change the whole region and beyond for a meaningful change to take hold). In my view such people should be given the chance to rule all over the world, if we wish to make it a better place.
That is why I thought he deserved the praise you wrote in your previous poem (and I was expecting it was about Abiy, I shouldn't be shy here).
I tried to put myself in the sits of his detractors and get an idea why they hate him so much, while he is sleepless to change the country ever since he came to power (this is not my exaggeration, rather objective reality) but still they hate him so fiercely and malign his name day and night, for no obvious reason, except for their respective ego and narrow interests.
I only wish that we all here live longer and witness what he can achieve after just a decade in power, not only in Ethiopia but also beyond.
Thanks for sharing your older poem here.
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንና ፈላስፋ!
እታለም ጥያቄሽን በመልአከ ብርሃናት ግርማ ወንድሙ በኩል ከላክሽልን ይደርሰናል፡ የሳቸው ትምህርት አድናቂና ትጉ ተማሪ ሳትሆኝ አትቀሪም ብለን ነው።
Selam/ wrote: ↑04 Sep 2024, 22:26በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የመንደፈራው አጭቤ፣ ክሱን በየትኛው የፍርድ ቤት መቀመጫዎት በኩል እንላክልዎት፤ በሰሜን ኮርያ፣ በሲንጋፖር ወይንስ በፒፒ? ቁሬማ!
Meleket wrote: ↑05 Aug 2024, 02:38ኃጢኣትም ሆነ ወንጀል የስህተት ውጤቶች ናቸው። መዝገበ ቃላት እንዲህ ይላል (ሳተ -ሃጢኣት ሰራ። ተሳሳተ -ሃጢኣት፡ በደል፡ ጥፋት፡ ሰራ) ብሎ ይተረጉምልናል።
እንዲህ እንደተባለው ዓይነት ስህተት ሲያጋጥም በዬተገኘው ሰላማዊ መድረኽ በመግለጥ ካድሬዎችንና የመንግሥት ባለስልጣኖችን በራሳቸው መድረኽ ፓርላማቸውም ላይ መወጠር መልካም ነው።
እስቲ ተሰራ ከምትዪዉ/ከምትለው ወንጀል መካከል 20-30 ወንጀል ከነ ማስረጃው አቅርቢና፡ ይድረስ ለጠቕላዩ ብለሽ እዚህ መድረኽ ላይ ለጥፊው። እሳቸው ሆኑ ካድሬዎቻቸው ምን ዓይነት መልስ እንደሚሰጡ እንታዘብ። ካልሆነ ግን ሰሩት ዬተባለው “ኃጢኣትና ወንጀል” ላይገባቸው ይችላል። ስህተታቸውን ላያውቁ ይችላሉ። ቁልጭ አድርገሽ ጻፊውና በየሳምንቱ እንዲመልሱት አስታውሻቸው። ጭጭ ከሆነ መልሳቸው፡ እንዳልሽው ግዙፍ ወንጀል ኣለ ማለት ነው፤ ካልሆነ ደግሞ ቢያንስ ቢያንስ ታሪኩን ጽፈሻል ወይም ኅሊናቸውን የሚያሳክክ ትልቅ ቁምነገር ፈጽመሻል ማለት ነው። ይህን ሁሉ በቅንነት ካደረግሽው ደግሞ ፈጣሪ ድንቅ ምላሹን እንደሚሰጥሽ ምንም ጥርጥር የለንም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑03 Aug 2024, 10:36ህዝብን ማፈናቀል፣ ያለ ምንም ምክንያት ዘብጥያ መወርወር፣ መግደል፣ ማስገደል ስህተት አይደለም፤ ሃጢያትና ወንጀል ነው።
Meleket wrote: ↑03 Aug 2024, 03:19DefendTheTruth የግጥማችን አጻጻፍ ስለጣመዎ ደስ ብሎናል።
መልካም ዬሰራን ሰው በማወደስ “ልኂቃንንና የምላስና የሰምበር ኣርበኞቻችንን” ተመሳሳይ በዓይን ዬሚታይ በእጅ የሚዳሰስ መልካም ተግባር እንዲሰሩ ካላበረታታናቸው ማን ያበረታታቸዋል?ፖለቲከኛ መቼም ሁሉንም ነገር አቃንቶና ግሩም አድርጎ ሊያስተዳድር አይችልም። ፖለቲከኛ ይሳሳታል። ስህተት ሲሰራ ስህተቱን ይፋ በማድረግ እንዲታረም ለሚጥሩ የአፍሪካ ቀንድ ዜጎች ላቅ ያለ ክብር አለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑02 Aug 2024, 13:11አቶ ዓብዮትን ለምን እንደምጠላው ለካድሬ ለማስረዳት ብሞክር ዕብዱ እኔ ነኝ ማለት ነው።
ፖለቲካኛን ከራስ እስከ ጥፍሩ ድረስ፣ ማለትም ጀሌዎቹን ጨምሮ ሙሉ አስተዳደሩን የሚያመልክና የሚያደንቅ ሰው ካድሬ ይባላል። የሚበደሉት፣ የሚገፉትና፣ የሚታሰሩት ሁሉ ልክ እንደ እርሱ ለምን አልደገፉም ብሎ ግራ ይገባዋል፣ ይበሳጫል፣ ዕርጉሙን መላዕክ ለማስመሰል ይፍጨረጨራል።
ሌሎች ለምን እንደሚጠሉት ለማወቅ ከፈለግህ የተገደሉትንና የታሰሩትን ሰዎች ቤተሰቦች፣ ከኖሩበት ቀዬ የተፈናቀሉትንና በችግርና በረሃብ የሚጎሳቆሉትን ህዝቦች መሬት ላይ ወርደህ ጠይቃቸው። መረጃ ላይ ፕሮፓጋንዳና ማጭበርበር እንጂ ህይወት የለም።
DefendTheTruth wrote: ↑02 Aug 2024, 10:29Meleket,
my hats off for you!
Not necessarily for the content of your poem (defending Abiy), but more so for your skill in composing them in Amharic, as an Eritrean (I hope I didn't miss something here).
I am an Ethiopian and learned Amharic in the schools and then also in my careers afterwards, still I can't imagine to write such a poem even if I may try for 100 times. I wish you good luck in being able to bring your works to the wider public both in Ethiopia and beyond.
I could be blamed of a bias, but I tried to adhere to my instinct and couldn't find anybody that can come close to Abiy Ahmed in trying to change my country and the fate her people. He works day and night, not because he lacks enough qualification or resources to cater to his own personal or family needs, but he aspires to change the broader mass (Abiy doesn't believe in changing just Ethiopia, he aspires to change the whole region and beyond for a meaningful change to take hold). In my view such people should be given the chance to rule all over the world, if we wish to make it a better place.
That is why I thought he deserved the praise you wrote in your previous poem (and I was expecting it was about Abiy, I shouldn't be shy here).
I tried to put myself in the sits of his detractors and get an idea why they hate him so much, while he is sleepless to change the country ever since he came to power (this is not my exaggeration, rather objective reality) but still they hate him so fiercely and malign his name day and night, for no obvious reason, except for their respective ego and narrow interests.
I only wish that we all here live longer and witness what he can achieve after just a decade in power, not only in Ethiopia but also beyond.
Thanks for sharing your older poem here.
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንና ፈላስፋ!
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የመንደፈራው አጭቤ፣ አባ ግርማ የእናንተ ልክፍት በጣም ስር የሰደደ ነው፣ በየስድስት ወሩ ተመልሳችሁ ኑ ያሉት ትክክል ነዋ?
የመንደፈራው አጭቤ፣ አባ ግርማ የእናንተ ልክፍት በጣም ስር የሰደደ ነው፣ በየስድስት ወሩ ተመልሳችሁ ኑ ያሉት ትክክል ነዋ?
Meleket wrote: ↑05 Sep 2024, 04:30እታለም ጥያቄሽን በመልአከ ብርሃናት ግርማ ወንድሙ በኩል ከላክሽልን ይደርሰናል፡ የሳቸው ትምህርት አድናቂና ትጉ ተማሪ ሳትሆኝ አትቀሪም ብለን ነው።Selam/ wrote: ↑04 Sep 2024, 22:26በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የመንደፈራው አጭቤ፣ ክሱን በየትኛው የፍርድ ቤት መቀመጫዎት በኩል እንላክልዎት፤ በሰሜን ኮርያ፣ በሲንጋፖር ወይንስ በፒፒ? ቁሬማ!
Meleket wrote: ↑05 Aug 2024, 02:38ኃጢኣትም ሆነ ወንጀል የስህተት ውጤቶች ናቸው። መዝገበ ቃላት እንዲህ ይላል (ሳተ -ሃጢኣት ሰራ። ተሳሳተ -ሃጢኣት፡ በደል፡ ጥፋት፡ ሰራ) ብሎ ይተረጉምልናል።
እንዲህ እንደተባለው ዓይነት ስህተት ሲያጋጥም በዬተገኘው ሰላማዊ መድረኽ በመግለጥ ካድሬዎችንና የመንግሥት ባለስልጣኖችን በራሳቸው መድረኽ ፓርላማቸውም ላይ መወጠር መልካም ነው።
እስቲ ተሰራ ከምትዪዉ/ከምትለው ወንጀል መካከል 20-30 ወንጀል ከነ ማስረጃው አቅርቢና፡ ይድረስ ለጠቕላዩ ብለሽ እዚህ መድረኽ ላይ ለጥፊው። እሳቸው ሆኑ ካድሬዎቻቸው ምን ዓይነት መልስ እንደሚሰጡ እንታዘብ። ካልሆነ ግን ሰሩት ዬተባለው “ኃጢኣትና ወንጀል” ላይገባቸው ይችላል። ስህተታቸውን ላያውቁ ይችላሉ። ቁልጭ አድርገሽ ጻፊውና በየሳምንቱ እንዲመልሱት አስታውሻቸው። ጭጭ ከሆነ መልሳቸው፡ እንዳልሽው ግዙፍ ወንጀል ኣለ ማለት ነው፤ ካልሆነ ደግሞ ቢያንስ ቢያንስ ታሪኩን ጽፈሻል ወይም ኅሊናቸውን የሚያሳክክ ትልቅ ቁምነገር ፈጽመሻል ማለት ነው። ይህን ሁሉ በቅንነት ካደረግሽው ደግሞ ፈጣሪ ድንቅ ምላሹን እንደሚሰጥሽ ምንም ጥርጥር የለንም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑03 Aug 2024, 10:36ህዝብን ማፈናቀል፣ ያለ ምንም ምክንያት ዘብጥያ መወርወር፣ መግደል፣ ማስገደል ስህተት አይደለም፤ ሃጢያትና ወንጀል ነው።
Meleket wrote: ↑03 Aug 2024, 03:19DefendTheTruth የግጥማችን አጻጻፍ ስለጣመዎ ደስ ብሎናል።
መልካም ዬሰራን ሰው በማወደስ “ልኂቃንንና የምላስና የሰምበር ኣርበኞቻችንን” ተመሳሳይ በዓይን ዬሚታይ በእጅ የሚዳሰስ መልካም ተግባር እንዲሰሩ ካላበረታታናቸው ማን ያበረታታቸዋል?ፖለቲከኛ መቼም ሁሉንም ነገር አቃንቶና ግሩም አድርጎ ሊያስተዳድር አይችልም። ፖለቲከኛ ይሳሳታል። ስህተት ሲሰራ ስህተቱን ይፋ በማድረግ እንዲታረም ለሚጥሩ የአፍሪካ ቀንድ ዜጎች ላቅ ያለ ክብር አለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑02 Aug 2024, 13:11አቶ ዓብዮትን ለምን እንደምጠላው ለካድሬ ለማስረዳት ብሞክር ዕብዱ እኔ ነኝ ማለት ነው።
ፖለቲካኛን ከራስ እስከ ጥፍሩ ድረስ፣ ማለትም ጀሌዎቹን ጨምሮ ሙሉ አስተዳደሩን የሚያመልክና የሚያደንቅ ሰው ካድሬ ይባላል። የሚበደሉት፣ የሚገፉትና፣ የሚታሰሩት ሁሉ ልክ እንደ እርሱ ለምን አልደገፉም ብሎ ግራ ይገባዋል፣ ይበሳጫል፣ ዕርጉሙን መላዕክ ለማስመሰል ይፍጨረጨራል።
ሌሎች ለምን እንደሚጠሉት ለማወቅ ከፈለግህ የተገደሉትንና የታሰሩትን ሰዎች ቤተሰቦች፣ ከኖሩበት ቀዬ የተፈናቀሉትንና በችግርና በረሃብ የሚጎሳቆሉትን ህዝቦች መሬት ላይ ወርደህ ጠይቃቸው። መረጃ ላይ ፕሮፓጋንዳና ማጭበርበር እንጂ ህይወት የለም።
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንና ፈላስፋ!
እታለም፡ እሳቸው እንዲያ የሚሉ ቀላል ሰው ኣይደሉም። ኤርትራ ውስጥ ብዙ ትምህርት ቀስመው የወጡ እንደመሆናቸው መጠን፡ የኤርትራን ህዝብ ምንነትና መንፈሳዊ በረከት ጠንቅቀው የሚረዱ ኣባት ናቸው። ከዚያ በተረፈ በስማቸው መነገድ ነውርም ኃጢኣትም ነው። ኣፍ ቢጾም ጸሎት ቢጸለዪ ይሄ ሁሉ ትዝብት ውስጥ የሚያስገባ ዝባዝንኬ ቦታ ባልነበረው። ለማንኛውም ቡዙዎች ይማሩ ዘንድ ስንኩል ትውልድ እንዳይፈጠር እንዳይበዛም የበኩላችንን እናደርጋለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።
Selam/ wrote: ↑05 Sep 2024, 06:15በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የመንደፈራው አጭቤ፣ አባ ግርማ የእናንተ ልክፍት በጣም ስር የሰደደ ነው፣ በየስድስት ወሩ ተመልሳችሁ ኑ ያሉት ትክክል ነዋ?
Meleket wrote: ↑05 Sep 2024, 04:30እታለም ጥያቄሽን በመልአከ ብርሃናት ግርማ ወንድሙ በኩል ከላክሽልን ይደርሰናል፡ የሳቸው ትምህርት አድናቂና ትጉ ተማሪ ሳትሆኝ አትቀሪም ብለን ነው።Selam/ wrote: ↑04 Sep 2024, 22:26በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የመንደፈራው አጭቤ፣ ክሱን በየትኛው የፍርድ ቤት መቀመጫዎት በኩል እንላክልዎት፤ በሰሜን ኮርያ፣ በሲንጋፖር ወይንስ በፒፒ? ቁሬማ!
Meleket wrote: ↑05 Aug 2024, 02:38ኃጢኣትም ሆነ ወንጀል የስህተት ውጤቶች ናቸው። መዝገበ ቃላት እንዲህ ይላል (ሳተ -ሃጢኣት ሰራ። ተሳሳተ -ሃጢኣት፡ በደል፡ ጥፋት፡ ሰራ) ብሎ ይተረጉምልናል።
እንዲህ እንደተባለው ዓይነት ስህተት ሲያጋጥም በዬተገኘው ሰላማዊ መድረኽ በመግለጥ ካድሬዎችንና የመንግሥት ባለስልጣኖችን በራሳቸው መድረኽ ፓርላማቸውም ላይ መወጠር መልካም ነው።
እስቲ ተሰራ ከምትዪዉ/ከምትለው ወንጀል መካከል 20-30 ወንጀል ከነ ማስረጃው አቅርቢና፡ ይድረስ ለጠቕላዩ ብለሽ እዚህ መድረኽ ላይ ለጥፊው። እሳቸው ሆኑ ካድሬዎቻቸው ምን ዓይነት መልስ እንደሚሰጡ እንታዘብ። ካልሆነ ግን ሰሩት ዬተባለው “ኃጢኣትና ወንጀል” ላይገባቸው ይችላል። ስህተታቸውን ላያውቁ ይችላሉ። ቁልጭ አድርገሽ ጻፊውና በየሳምንቱ እንዲመልሱት አስታውሻቸው። ጭጭ ከሆነ መልሳቸው፡ እንዳልሽው ግዙፍ ወንጀል ኣለ ማለት ነው፤ ካልሆነ ደግሞ ቢያንስ ቢያንስ ታሪኩን ጽፈሻል ወይም ኅሊናቸውን የሚያሳክክ ትልቅ ቁምነገር ፈጽመሻል ማለት ነው። ይህን ሁሉ በቅንነት ካደረግሽው ደግሞ ፈጣሪ ድንቅ ምላሹን እንደሚሰጥሽ ምንም ጥርጥር የለንም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Selam/ wrote: ↑03 Aug 2024, 10:36ህዝብን ማፈናቀል፣ ያለ ምንም ምክንያት ዘብጥያ መወርወር፣ መግደል፣ ማስገደል ስህተት አይደለም፤ ሃጢያትና ወንጀል ነው።
Meleket wrote: ↑03 Aug 2024, 03:19DefendTheTruth የግጥማችን አጻጻፍ ስለጣመዎ ደስ ብሎናል።
መልካም ዬሰራን ሰው በማወደስ “ልኂቃንንና የምላስና የሰምበር ኣርበኞቻችንን” ተመሳሳይ በዓይን ዬሚታይ በእጅ የሚዳሰስ መልካም ተግባር እንዲሰሩ ካላበረታታናቸው ማን ያበረታታቸዋል?ፖለቲከኛ መቼም ሁሉንም ነገር አቃንቶና ግሩም አድርጎ ሊያስተዳድር አይችልም። ፖለቲከኛ ይሳሳታል። ስህተት ሲሰራ ስህተቱን ይፋ በማድረግ እንዲታረም ለሚጥሩ የአፍሪካ ቀንድ ዜጎች ላቅ ያለ ክብር አለን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
![]()
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንና ፈላስፋ!
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የመንደፈራው ጥላ ቢስ፣ ኧረ ኧረ ወደዚያ ክፍለ ሃገርማ በጣም ደጋግመው ቢመላለሱ ይመረጣል።
የመንደፈራው ጥላ ቢስ፣ ኧረ ኧረ ወደዚያ ክፍለ ሃገርማ በጣም ደጋግመው ቢመላለሱ ይመረጣል።
Meleket wrote: ↑05 Sep 2024, 08:51እታለም፡ እሳቸው እንዲያ የሚሉ ቀላል ሰው ኣይደሉም። ኤርትራ ውስጥ ብዙ ትምህርት ቀስመው የወጡ እንደመሆናቸው መጠን፡ የኤርትራን ህዝብ ምንነትና መንፈሳዊ በረከት ጠንቅቀው የሚረዱ ኣባት ናቸው። ከዚያ በተረፈ በስማቸው መነገድ ነውርም ኃጢኣትም ነው። ኣፍ ቢጾም ጸሎት ቢጸለዪ ይሄ ሁሉ ትዝብት ውስጥ የሚያስገባ ዝባዝንኬ ቦታ ባልነበረው። ለማንኛውም ቡዙዎች ይማሩ ዘንድ ስንኩል ትውልድ እንዳይፈጠር እንዳይበዛም የበኩላችንን እናደርጋለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።Selam/ wrote: ↑05 Sep 2024, 06:15በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የመንደፈራው አጭቤ፣ አባ ግርማ የእናንተ ልክፍት በጣም ስር የሰደደ ነው፣ በየስድስት ወሩ ተመልሳችሁ ኑ ያሉት ትክክል ነዋ?
Meleket wrote: ↑05 Sep 2024, 04:30እታለም ጥያቄሽን በመልአከ ብርሃናት ግርማ ወንድሙ በኩል ከላክሽልን ይደርሰናል፡ የሳቸው ትምህርት አድናቂና ትጉ ተማሪ ሳትሆኝ አትቀሪም ብለን ነው።Selam/ wrote: ↑04 Sep 2024, 22:26በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
የመንደፈራው አጭቤ፣ ክሱን በየትኛው የፍርድ ቤት መቀመጫዎት በኩል እንላክልዎት፤ በሰሜን ኮርያ፣ በሲንጋፖር ወይንስ በፒፒ? ቁሬማ!
Meleket wrote: ↑05 Aug 2024, 02:38ኃጢኣትም ሆነ ወንጀል የስህተት ውጤቶች ናቸው። መዝገበ ቃላት እንዲህ ይላል (ሳተ -ሃጢኣት ሰራ። ተሳሳተ -ሃጢኣት፡ በደል፡ ጥፋት፡ ሰራ) ብሎ ይተረጉምልናል።
እንዲህ እንደተባለው ዓይነት ስህተት ሲያጋጥም በዬተገኘው ሰላማዊ መድረኽ በመግለጥ ካድሬዎችንና የመንግሥት ባለስልጣኖችን በራሳቸው መድረኽ ፓርላማቸውም ላይ መወጠር መልካም ነው።
እስቲ ተሰራ ከምትዪዉ/ከምትለው ወንጀል መካከል 20-30 ወንጀል ከነ ማስረጃው አቅርቢና፡ ይድረስ ለጠቕላዩ ብለሽ እዚህ መድረኽ ላይ ለጥፊው። እሳቸው ሆኑ ካድሬዎቻቸው ምን ዓይነት መልስ እንደሚሰጡ እንታዘብ። ካልሆነ ግን ሰሩት ዬተባለው “ኃጢኣትና ወንጀል” ላይገባቸው ይችላል። ስህተታቸውን ላያውቁ ይችላሉ። ቁልጭ አድርገሽ ጻፊውና በየሳምንቱ እንዲመልሱት አስታውሻቸው። ጭጭ ከሆነ መልሳቸው፡ እንዳልሽው ግዙፍ ወንጀል ኣለ ማለት ነው፤ ካልሆነ ደግሞ ቢያንስ ቢያንስ ታሪኩን ጽፈሻል ወይም ኅሊናቸውን የሚያሳክክ ትልቅ ቁምነገር ፈጽመሻል ማለት ነው። ይህን ሁሉ በቅንነት ካደረግሽው ደግሞ ፈጣሪ ድንቅ ምላሹን እንደሚሰጥሽ ምንም ጥርጥር የለንም እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች።
Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንትና ፈላስፋ!
Paranoid low life habitual barking dog.Dama wrote: ↑02 Aug 2024, 15:57Gurage numbers
at=1
hwet=2
sost=3
arbat=4
amst=5
sdist=6
sabat=7
smut=8
zhata=9
assir=10
asrat=11
asrahwet=12
asrasost=13
asrarbat=14
That easy is with latin scripts. You see Abiy's buchilla?
Easier. Faster. Cheaper. Joining the community of the wider world of Africa and beyond
Hodam weslat!
PM abiy got elected through the fair, free and representative democratic election and clinched the shining Gold Medal for Peace for the first time in Ethiopian history in 3000 years. But in your case you are just a savage unelected and unrepresentative redneck street corner vagabond barking Dog. Keep barking anyway!

Re: ልዑል ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ የዘመናችን የኢኮኖሚ ለቀ ሊቃውንትና ፈላስፋ!
“ዓቐበቶም ክንገብረሉ ኩዳ!” .. .. .. እጅ ከፍንጅ እጅ ከፈንጅ!
የዘመናችን ውሸት ታሪክ ፈላስፋዋ አይኗን በጨው ታጥባ እንዲህም ብላ ዘባርቃለች። እንዲህ ውሸትን ዘፍዝፎ ትውልድ ማሳሳትማ ኣይቻልም፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ለዋሾዎች ቦታ ዬለንም።
የዘመናችን ውሸት ታሪክ ፈላስፋዋ አይኗን በጨው ታጥባ እንዲህም ብላ ዘባርቃለች። እንዲህ ውሸትን ዘፍዝፎ ትውልድ ማሳሳትማ ኣይቻልም፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ለዋሾዎች ቦታ ዬለንም።
እታለም የሰሜን ጥላቻ እንዲህ ዓይነት የውሸት ታሪክን እንድትጽፊ ኣስገደደሽ ኣይደል? ጥላቻ ዋሾም ያደርጋል። ተስፋ እናደርጋለን በሚጪው ኣዲስ የግዕዝ ዓመተ ምሕረት ይህንን ሰንኮፍ ጠባይሽን እንደምታሻሽይ። ይመችሽ።Meleket wrote: ↑05 Sep 2024, 11:13ግን ለምን ይዋሻል? የውሸት ትርክት ለምን አስፈለገ? ትውልድ ማወናበድ ለምን ኣስፈለገ? እንዴ ነዉር ኣይደለም እንዴ?
Assab had limited contact with the hinterland, and until the middle of the 19th century it was nothing more than a tiny Afar fishing village with a population of only 100 people and twenty huts. It gained considerable attention on 15 November 1869 when the port of Assab was bought by the Italian missionary Giuseppe Sapeto on behalf of the Rubattino Shipping Company.
https://en.wikipedia.org/wiki/Assab
Tekle Giyorgis II (Ge’ez: ተክለ ጊዮርጊስ, born Wagshum Gobeze (Amharic: ዋግሹም ጎበዜ), 1836 – 21 June 1873) was Emperor of Ethiopia from 1868 to 1871.
Portrait of Tekle Giyorgis II by Théophile Lefebvre [fr] early 1850s
Emperor of Ethiopia
Reign: 11 June 1868 – 11 July 1871
Proclamation: August 1868 (Soqota)
Predecessor: Tewodros II
Successor: Yohannes IV
https://en.wikipedia.org/wiki/Tekle_Giyorgis_II
Yohannes IV (Tigrinya: ዮሓንስ ፬ይ Rabaiy Yōḥānnes; horse name Abba Bezbiz also known as Kahśsai; born Lij Kahssai Mercha; 11 July 1837 – 10 March 1889)[1] was Emperor of Ethiopia from 1871 to his death in 1889 at the Battle of Gallabat, and king of Tigray from 1869 to 1871. During his reign he successfully defended Ethiopia against a large-scale Egyptian invasion.
Reign፦ 11 July 1871 – 10 March 1889
Coronation፦12 January 1872
https://en.wikipedia.org/wiki/Yohannes_IV
እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ ታሪኽ መልክ መልኩን ይይዝ ዘንድ የተቆለመመውን የማቃናት ታሪካዊ ግዴታችንን እየተወጣን መሆኑ ነው!