Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 13846
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሃብታሙ አያሌው አፍራሳ

Post by Abere » 31 Jul 2024, 21:41

sarcasm,

እኔ ለማለት የፈለግሁት የአባት የእናት ትውልድ ቦታቸው ወልዲያ አካባቢ ነው፤ ከአማራ ክልል ነው ለማለት እንጅ ድፍን ኢትዮጵያ የኦሮሞውም የትግሬውም የአማራው ወዘተ አገሩ ነው። አንድ ሰው ከየትኛም ልሳነ-ጎሳ ይገኝ ክቡር ነው። ሁሉም ልሳነ-ጎሳ የሚያኮራ ብሄራዊ ጸጋ ነው። ለእኔ ሁሉም ልሳነ-ጎሳዎች አኩል ናቸው። የ misraq ሴራ አንዱን ከፍ፤ሌላውን ዝቅ በማድረግ ግጭት እንድቀጣጠል ነው። እንድህ አይነት አገር ሊኖር አይችልም - አገር እንዳይኖር የሚፈልግ መሰሪ ነው። ይህ መሰሪ ሃይል ደግሞ ከየት እንደ መጣ ይታወቃል። አንድም ከኦሮሙማ-ብልጽግና ነው፤፤ ከወያኔ ወይ ከሻዕብያ ነው። እነኝህ እኩይ ሃይሎች ኢትዮጵያ ቢቻል ፈርሳ ባይቻል ደክማ ማየት ይፈልጋሉ። የመገንጠል እና የማስገንጠል ስትራቴጅ የእነርሱ ነው። ለ misraq "አፍራሳ" የሚል ስም ወንጀል ነው። ምክንያቱም እርሷ አማራ የሚባል ጎሳ የለም ብለው ከሚያምኑት ስለሆነች።

sarcasm wrote:
31 Jul 2024, 18:31
Abere wrote:
31 Jul 2024, 10:56

___ስለ ሃብታሙ አያሌው እኔ በአንድ ወቅት ዩቲዩብ ላይ ከእራሱ አንደበት እንደ ሰማሁት። በእናቱም በአባቱም ወሎ ሰው ነው። ካልተሳስትሁኝ የወልድያ አካባቢ ይመስለኛል።

ታድያ በወሎ ኦሮሞ የለም እንዴ፧ በወልድይ በዚህ ፻ ዓመት ኣንድ ኦሮሞ ኖሮ አያውቅም እያልክ ነው፧ ይቅርና ኦሮሞ አባወራ በወልድያ፤ ሶማሌ ሽማግሌ በአስመራ ትግሬ ሚስት አግብተው ይኖሩ እንደነበር የማውቀው ታሪክ ነው።

በእውነቱ አያቶቻችን አንመርጥም፤ እነሱም የልጅ ልጆቻቸውን አይመርጡም።

Post Reply