https://mereja.com/amharic/v2/986905
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
በመዲናዋ አመፅ ይነሳል በሚል ፍራቻ አለም ባንክ አዲስ አበባ ያለውን ቢሮ ዘጋው
የሃገሪቱን ገበያዎች በዋጋ ጭማሪ ያጥለቀለቀው መመሪያ …………. ሕዝብ ያምፃል በሚል አለም ባንክ አዲስ አበባ ላይ ያለውን ቢሮውን ለሰባት ቀናት ዘግቷል። እነIMF ኑሮ ሲወደድበት ሕዝቡ ሊያምፅ ይችላል የሚል ስጋት አድሮባቸዋል። መንግስት የፀጥታ አካላቱን እና ከፍተኛ የደሕንነት ሰራተኞቹን በየስርቻው አሰማርቷል።
https://mereja.com/amharic/v2/986905
https://mereja.com/amharic/v2/986905
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: በመዲናዋ አመፅ ይነሳል በሚል ፍራቻ አለም ባንክ አዲስ አበባ ያለውን ቢሮ ዘጋው
የውጭ ምንዛሬ ተመን ተከትሎ በአዲስ አበባ መርካቶ ገበያ እስከ 400 ብር የደረሰ የዋጋ ጭማሪ ተመዘገበ።
የውጭ ምንዛሬ ተመን ከዛሬ ጀምሮ በገበያ ስርዓት እንዲመራ መወሰኑን ተከትሎ፤ በአዲስ አበባ መርካቶ ገበያ እስከ 400 ብር የደረሰ የዋጋ ጭማሪ ተመዘገበ።
የዋጋ ጭማሪው በዋናነት የታየው፤ ከውጭ ሀገር በሚገቡ የታሸጉ ምግብ እና መጠጦች እንዲሁም ሌሎች ሸቀጦች ላይ ነው።
ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 22፤ 2016 ከሰዓት በኋላ በመርካቶ የተለያዩ የገበያ ስፍራዎች የተዘዋወረው የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ዘጋቢ፤ ከውጭ ሀገር በሚገቡ ሸቀጦች ላይ የታየውን ያህል ጭማሪ በሀገር ውስጥ ምርቶች ላይ አለመደረጉን ለመታዘብ ችሏል።
ዘጋቢው የመጀመሪያውን ቅኝት ያደረገው “ሲዳሞ ተራ” በሚባለው የምግብ ዘይት ምርቶች በስፋት በሚሸጥበት እና በሚከፋፈልበት አካባቢ ነው።
በዚሁ ተራ ከውጭ በሚገቡ የምግብ ዘይት ምርቶች ላይ በዛሬው ዕለት ብቻ ከ30 ብር እስከ 400 ብር የሚደርስ የዋጋ ጭማሪ መደረጉን ነጋዴዎች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል።
የዋጋ ጭማሪው “እንደ ዘይቱ ዓይነት እና ተፈላጊነት የተለያየ መሆኑን” ነጋዴዎቹ አስረድተዋል።
የዋጋ ጭማሪ ካሳዩ “በብዙ ደንበኞች ተፈላጊ ናቸው” ከተባሉት የምግብ ዘይት ዓይነቶች መካከል፤ “ሰንፍላዎር”፣ “ኦማር”፣ “ሃያት” እና “ኦርካይድ” የተባሉት ይገኙበታል።
ለዝርዝሩ፦ https://ethiopiainsider.com/2024/13755/
የውጭ ምንዛሬ ተመን ከዛሬ ጀምሮ በገበያ ስርዓት እንዲመራ መወሰኑን ተከትሎ፤ በአዲስ አበባ መርካቶ ገበያ እስከ 400 ብር የደረሰ የዋጋ ጭማሪ ተመዘገበ።
የዋጋ ጭማሪው በዋናነት የታየው፤ ከውጭ ሀገር በሚገቡ የታሸጉ ምግብ እና መጠጦች እንዲሁም ሌሎች ሸቀጦች ላይ ነው።
ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 22፤ 2016 ከሰዓት በኋላ በመርካቶ የተለያዩ የገበያ ስፍራዎች የተዘዋወረው የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ዘጋቢ፤ ከውጭ ሀገር በሚገቡ ሸቀጦች ላይ የታየውን ያህል ጭማሪ በሀገር ውስጥ ምርቶች ላይ አለመደረጉን ለመታዘብ ችሏል።
ዘጋቢው የመጀመሪያውን ቅኝት ያደረገው “ሲዳሞ ተራ” በሚባለው የምግብ ዘይት ምርቶች በስፋት በሚሸጥበት እና በሚከፋፈልበት አካባቢ ነው።
በዚሁ ተራ ከውጭ በሚገቡ የምግብ ዘይት ምርቶች ላይ በዛሬው ዕለት ብቻ ከ30 ብር እስከ 400 ብር የሚደርስ የዋጋ ጭማሪ መደረጉን ነጋዴዎች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል።
የዋጋ ጭማሪው “እንደ ዘይቱ ዓይነት እና ተፈላጊነት የተለያየ መሆኑን” ነጋዴዎቹ አስረድተዋል።
የዋጋ ጭማሪ ካሳዩ “በብዙ ደንበኞች ተፈላጊ ናቸው” ከተባሉት የምግብ ዘይት ዓይነቶች መካከል፤ “ሰንፍላዎር”፣ “ኦማር”፣ “ሃያት” እና “ኦርካይድ” የተባሉት ይገኙበታል።
Re: በመዲናዋ አመፅ ይነሳል በሚል ፍራቻ አለም ባንክ አዲስ አበባ ያለውን ቢሮ ዘጋው
It is coming. Slowly but surely.
There may not be an uprising in Addis. I have given up on that. There will be a major economical collapse in Ethiopia.
Once again the world will be called upon to help.
There may not be an uprising in Addis. I have given up on that. There will be a major economical collapse in Ethiopia.
Once again the world will be called upon to help.
Re: በመዲናዋ አመፅ ይነሳል በሚል ፍራቻ አለም ባንክ አዲስ አበባ ያለውን ቢሮ ዘጋው
Economic catastrophic collapse and massive public uprising always follow IMF loans. They happened in Nigeria last years where the Naira was 1400 to 1 USD. It happened in Kenya last month.
Re: በመዲናዋ አመፅ ይነሳል በሚል ፍራቻ አለም ባንክ አዲስ አበባ ያለውን ቢሮ ዘጋው
የአቶ ዓብዮት ካድሬዎች ታዲያ ለምን ጥሩ ጥሩ ነገር አታስቡም ይሉሃል። አቶ ዓብዮት የሰራውን ችግኝ፣ መብራቱን፣ የብሽክሊሊት መንገዱን፣ ሰው ሰራሽ ፏፏቴውን እያያችሁ ተፅናኑ ይሉሃል።