Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 18492
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

እንደ፥ ሽንፍላ፥ ታጥቦ፥ የማይጠራው፥ ግራ፥ የገባው፥ የአማራ፥ ፖለቲካ፤

Post by Axumezana » 25 Jul 2022, 17:00

ወደ፥ ግራ፥ ስትል፥ ወደ፥ ቀኝ፥ ነው፥ ይላሉ፤
ወደ፥ ቀኝ፥ ስትሄድ፥ ወደ፥ግራ፥ ነው፥ ይላሉ፥
ወደ፥ ኻላ፥ ስትሄድ፥ ወደ፥ ፊት፥ ነው፥ ይሉሃል፤
ወደ፥ ፊት፥ ስትል፥ ደግሞ፥ ወደ፥ ኻላ፥ ነው፥ይላሉ፥
አንዴ፥ ህዳሴ፥ ግድቡ፥ አያስፈልግም፥ ብለው፥ ድንገት፥ ደግሞ፥ ጠበቃ፥ ይሆናሉ፥ የኮንደሚኔም፥ ግንባታ፥ተቃውመው፥ አሁን፥ ድግሞ፥ የት፥ ደረሰ፥ ይላሉ፤ አሰብ፥ እናስመልሳለን፥ ሲሉ፥ ቆይተው፥ አሁን፥ ደግሞ፥ ከወንድሞቻችን፥ ኤርትራ፥ የበለጠ፥ ወዳጅ፥ የለንም፥ ብለው
የኤርትራን፥ አጀንዳ፥ ይዘው፥ ምክር፥ ቤት፥ ይገባሉ፥
ወያኔ፥ መርዬታችንን፥ ለሱዳን፥ ሰጠብን፥ እያሉ፥ ሲያለቅሱ፥ ከርመው፥ አሁን፥ሱዳን፥ መጥታ፥ ስትነጥቃቸው፥ ትንፍሽም፥ አይሉ፤
ተደምረናል፥ ብለው፥ ቁልቁል፥ ይወርዳሉ፤
እንግዲህ፥ ኦሮሞ፥ ትግራይና፥ ሌሎቹም፥ ተባብረው፥ አደብ፥ ማስገዛትና፥ መግራት፥ነው።
አለበለዝያ፥ አገር፥ ልትፈርስ፥ ነው።


Axumezana
Senior Member
Posts: 18492
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: እንደ፥ ሽንፍላ፥ ታጥቦ፥ የማይጠራው፥ ግራ፥ የገባው፥ የአማራ፥ ፖለቲካ፤

Post by Axumezana » 26 Jul 2022, 21:50

Axumezana wrote:
25 Jul 2022, 17:00
ወደ፥ ግራ፥ ስትል፥ ወደ፥ ቀኝ፥ ነው፥ ይላሉ፤
ወደ፥ ቀኝ፥ ስትሄድ፥ ወደ፥ግራ፥ ነው፥ ይላሉ፥
ወደ፥ ኻላ፥ ስትሄድ፥ ወደ፥ ፊት፥ ነው፥ ይሉሃል፤
ወደ፥ ፊት፥ ስትል፥ ደግሞ፥ ወደ፥ ኻላ፥ ነው፥ይላሉ፥
አንዴ፥ ህዳሴ፥ ግድቡ፥ አያስፈልግም፥ ብለው፥ ድንገት፥ ደግሞ፥ ጠበቃ፥ ይሆናሉ፥ የኮንደሚኔም፥ ግንባታ፥ተቃውመው፥ አሁን፥ ድግሞ፥ የት፥ ደረሰ፥ ይላሉ፤ አሰብ፥ እናስመልሳለን፥ ሲሉ፥ ቆይተው፥ አሁን፥ ደግሞ፥ ከወንድሞቻችን፥ ኤርትራ፥ የበለጠ፥ ወዳጅ፥ የለንም፥ ብለው
የኤርትራን፥ አጀንዳ፥ ይዘው፥ ምክር፥ ቤት፥ ይገባሉ፥
ወያኔ፥ መርዬታችንን፥ ለሱዳን፥ ሰጠብን፥ እያሉ፥ ሲያለቅሱ፥ ከርመው፥ አሁን፥ሱዳን፥ መጥታ፥ ስትነጥቃቸው፥ ትንፍሽም፥ አይሉ፤
ተደምረናል፥ ብለው፥ ቁልቁል፥ ይወርዳሉ፤
እንግዲህ፥ ኦሮሞ፥ ትግራይና፥ ሌሎቹም፥ ተባብረው፥ አደብ፥ ማስገዛትና፥ መግራት፥ነው።
አለበለዝያ፥ አገር፥ ልትፈርስ፥ ነው።


Axumezana
Senior Member
Posts: 18492
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: እንደ፥ ሽንፍላ፥ ታጥቦ፥ የማይጠራው፥ ግራ፥ የገባው፥ የአማራ፥ ፖለቲካ፤

Post by Axumezana » 31 Dec 2022, 02:33

Axumezana wrote:
26 Jul 2022, 21:50
Axumezana wrote:
25 Jul 2022, 17:00
ወደ፥ ግራ፥ ስትል፥ ወደ፥ ቀኝ፥ ነው፥ ይላሉ፤
ወደ፥ ቀኝ፥ ስትሄድ፥ ወደ፥ግራ፥ ነው፥ ይላሉ፥
ወደ፥ ኻላ፥ ስትሄድ፥ ወደ፥ ፊት፥ ነው፥ ይሉሃል፤
ወደ፥ ፊት፥ ስትል፥ ደግሞ፥ ወደ፥ ኻላ፥ ነው፥ይላሉ፥
አንዴ፥ ህዳሴ፥ ግድቡ፥ አያስፈልግም፥ ብለው፥ ድንገት፥ ደግሞ፥ ጠበቃ፥ ይሆናሉ፥ የኮንደሚኔም፥ ግንባታ፥ተቃውመው፥ አሁን፥ ድግሞ፥ የት፥ ደረሰ፥ ይላሉ፤ አሰብ፥ እናስመልሳለን፥ ሲሉ፥ ቆይተው፥ አሁን፥ ደግሞ፥ ከወንድሞቻችን፥ ኤርትራ፥ የበለጠ፥ ወዳጅ፥ የለንም፥ ብለው
የኤርትራን፥ አጀንዳ፥ ይዘው፥ ምክር፥ ቤት፥ ይገባሉ፥
ወያኔ፥ መርዬታችንን፥ ለሱዳን፥ ሰጠብን፥ እያሉ፥ ሲያለቅሱ፥ ከርመው፥ አሁን፥ሱዳን፥ መጥታ፥ ስትነጥቃቸው፥ ትንፍሽም፥ አይሉ፤
ተደምረናል፥ ብለው፥ ቁልቁል፥ ይወርዳሉ፤
ትግራይ፥እርቅ፥ሆኖ፥ ሰላም፥ ሊሆን፥ ነው፥ ሲባሉ፥ እርቅ፥ ሆኖ፥ ትክሻ፥ ለትክሻ፥ ሲነካኩ፥ ከማዬት፥ ከሰይጣንም፥ ቢሆን፥ አብረን፥ እንበጠብጣለን፥ ይሉናል። ስልጣኑን፥ እኞ፥ ካልያዝን፥ የአባቶቻችን፥ አጥንት፥ ይወቅሰናልም፥ ይሉናል፤
እንግዲህ፥ ኦሮሞ፥ ትግራይና፥ ሌሎቹም፥ ተባብረው፥ አደብ፥ ማስገዛትና፥ መግራት፥ነው።
አለበለዝያ፥ አገር፥ ልትፈርስ፥ ነው።

Last edited by Axumezana on 31 Dec 2022, 04:06, edited 2 times in total.

gearhead
Member+
Posts: 5595
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: እንደ፥ ሽንፍላ፥ ታጥቦ፥ የማይጠራው፥ ግራ፥ የገባው፥ የአማራ፥ ፖለቲካ፤

Post by gearhead » 31 Dec 2022, 03:11

የአማራ ድርጅቶች በታሪክ አጋጣሚ ያከማቹትን የሀገር ግንባታ ጥቅማ ጥቅም ላለመልቀቅ ዋስትና የሚሰጣቸውን ስርአት ለመመስረት ጯሂና አንሶላ ተጓታች ፓለቲካ ማራመዳቸው ተፈጥሯዊ ነው!! ለራስህ አትሟገት ማለት አይቻልም!!

ችግሩ እነሱ አይደሉም!! ችግሩ የሌሎቹ በሚያሳፍር ደረጃ መርህ ማጣት፣ እርስ በርስ መባላት፣ ስሜታዊነተት፣ ቅንዝረኝነት፣ ድንዛዜያዊ የእውር ድንብርነት ነው!! PP የፓለቲካ ድርጅት ነው ወይስ የአንድ ሰውን ንግስና የሚሸፍን የበይዎች ክምችት??

መደመርን ለPP ስልጠና ሲሰጥ የነበረው እኮ ብርሀኑ ነጋ ነበር!! GO figure!!

Misraq
Senior Member
Posts: 16705
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: እንደ፥ ሽንፍላ፥ ታጥቦ፥ የማይጠራው፥ ግራ፥ የገባው፥ የአማራ፥ ፖለቲካ፤

Post by Misraq » 31 Dec 2022, 03:55

Let's look on what Amhara achieved the last 31 years

1-ትግሬ ከኤርትራ ከሱዳንና ከኦነግ ጋር አብሮ በምዕራባውያን እገዛ 4 ኪሎ ገባ

2-ትግሬ ብሄር ብሄረሰቦችን ሰብስቦ አማራን እንዲጠሉ አስተማረ። የጡት ቁራጭ ሃውልትም አሰርቶ ኦሮሞና አማራን አጣላ።

3-ትግሬ ጎረቤት ሃገራትን በሙሉ በማማለል ተቃዋሚ እንዳይገባና እንዳይወጣ አደረገ።

4-ትግሬ የአማራ ክልል ውስጥ ልዩ ዞኖችን በመፍጠር አማራ ጠልነትን በአገው፤ በቅማንትና በከሚሴ ኦሮሞ ማሕበረሰብ አስፋፋ

5-ትግሬ ይህ እኩይ ተግባሩ አልበቃ ብሎት አማራን አማራ ባልሆኑ ምስለኔዎች ይበዘብዝ ጀመረ።

6-አማራም በምርጫ 97 ትግሬን መሳለቅያ አድርጎ ለመጀመርያ ግዜ ብሄር ብሄረሰቦች ላይ ነጥብ አስቆጠረ።

7-ደካማው ትግሬም በፍርሃት ተውጦ ወደ ለየለት ግድያና ዘርፋ ገባ።

8-ትግሬ ሲጠግብ በምዕራባውያን አይዞህ ባይነት ኤርትራን ተነኮሰ

9- በምርጫ 97 የተከፋው አማራ ከፊሉ ወልቃይት አማሮች ቀድመው ወዳደራጁት ውድ አርበኞች ግንባር ተቀላቀለ። ቀልም ቀመሱም ግንቦት 7 ን ተቀላቀለ። ቀሪውም ሰላማዊ ትግል ገባ።

10- የወልቃይት ጥያቄ ተነሳ ። በተጓዳኝም ኦሮሞ ትግሬ ላይ አመፀ።

11-ጥጋብ የነፋው ትግሬ የወልቃይት ኮሚቴዎችኝ ለማፈን ና ለመግደል ወጠነ። በሙከራውም 27 ትግሬ አናት አናቱን ተብሎ ከጎንደር በቃሬዛ ተሸኘ

12-ትግሬ ያስቸኳይ ግዜ አዋጅ አወጀ። ለዛም መልስ ፋኖ መደራጀት ጀመረ።

13-የፋኖና የቄሮ ትግል ከውርጣዋው የኢህአዴግ ትግል ጋር ተጣምሮ ትግሬ ሊቀጥል የማይችልበት ቦታ ደረሰ። ስልጣኑንም ጥሎ ፈርጥጦ መቀሌ ከትመ።

14-ትግሬ ዝግጅቱን አድርጎ ሰሜን እዝን መታ። ኤርትራንም ጎትቶ እርግብ

15-ትግሬ ወልቃይትን ተቀማ። ከ2አመት ብህዋላም ትንበረከከ

አማራም የ31 ዓምቱን የትግሬ ጉዞ ቀለበሰ። 1ሚልዬን ትግራይም አይቀጡ ቅጣት ቀጣ። ትግሬ በደንብ ስለተጠበጠበ ስለ ስላም እንዲሰብ ክ አደረገው።


Axumezana
Senior Member
Posts: 18492
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: እንደ፥ ሽንፍላ፥ ታጥቦ፥ የማይጠራው፥ ግራ፥ የገባው፥ የአማራ፥ ፖለቲካ፤

Post by Axumezana » 01 May 2023, 19:56

Axumezana wrote:
25 Jul 2022, 17:00
ወደ፥ ግራ፥ ስትል፥ ወደ፥ ቀኝ፥ ነው፥ ይላሉ፤
ወደ፥ ቀኝ፥ ስትሄድ፥ ወደ፥ግራ፥ ነው፥ ይላሉ፥
ወደ፥ ኻላ፥ ስትሄድ፥ ወደ፥ ፊት፥ ነው፥ ይሉሃል፤
ወደ፥ ፊት፥ ስትል፥ ደግሞ፥ ወደ፥ ኻላ፥ ነው፥ይላሉ፥
አንዴ፥ ህዳሴ፥ ግድቡ፥ አያስፈልግም፥ ብለው፥ ድንገት፥ ደግሞ፥ ጠበቃ፥ ይሆናሉ፥ የኮንደሚኔም፥ ግንባታ፥ተቃውመው፥ አሁን፥ ድግሞ፥ የት፥ ደረሰ፥ ይላሉ፤ አሰብ፥ እናስመልሳለን፥ ሲሉ፥ ቆይተው፥ አሁን፥ ደግሞ፥ ከወንድሞቻችን፥ ኤርትራ፥ የበለጠ፥ ወዳጅ፥ የለንም፥ ብለው
የኤርትራን፥ አጀንዳ፥ ይዘው፥ ምክር፥ ቤት፥ ይገባሉ፥
ወያኔ፥ መርዬታችንን፥ ለሱዳን፥ ሰጠብን፥ እያሉ፥ ሲያለቅሱ፥ ከርመው፥ አሁን፥ሱዳን፥ መጥታ፥ ስትነጥቃቸው፥ ትንፍሽም፥ አይሉ፤
ተደምረናል፥ ብለው፥ ቁልቁል፥ ይወርዳሉ፤
እንግዲህ፥ ኦሮሞ፥ ትግራይና፥ ሌሎቹም፥ ተባብረው፥ አደብ፥ ማስገዛትና፥ መግራት፥ነው።
አለበለዝያ፥ አገር፥ ልትፈርስ፥ ነው።


Tog Wajale E.R.
Senior Member
Posts: 14362
Joined: 31 Oct 2019, 15:07

Re: እንደ፥ ሽንፍላ፥ ታጥቦ፥ የማይጠራው፥ ግራ፥ የገባው፥ የአማራ፥ ፖለቲካ፤

Post by Tog Wajale E.R. » 01 May 2023, 20:05

Shettattam Gimmattamm Bissbiss Prostitute Agga*mes ,Soon You Will Be Destroyed Together With Liggaggamm Pentte Galla Bantu Ahmed Abiyot Government By Mighty Shaebia Hamassien Commandos And Mighty Ethiopian Amara Fano Commandos.

https://youtube.com/shorts/6PORee34lwo?feature=share

Axumezana
Senior Member
Posts: 18492
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: እንደ፥ ሽንፍላ፥ ታጥቦ፥ የማይጠራው፥ ግራ፥ የገባው፥ የአማራ፥ ፖለቲካ፤

Post by Axumezana » 24 May 2024, 16:12

Axumezana wrote:
25 Jul 2022, 17:00
ወደ፥ ግራ፥ ስትል፥ ወደ፥ ቀኝ፥ ነው፥ ይላሉ፤
ወደ፥ ቀኝ፥ ስትሄድ፥ ወደ፥ግራ፥ ነው፥ ይላሉ፥
ወደ፥ ኻላ፥ ስትሄድ፥ ወደ፥ ፊት፥ ነው፥ ይሉሃል፤
ወደ፥ ፊት፥ ስትል፥ ደግሞ፥ ወደ፥ ኻላ፥ ነው፥ይላሉ፥
አንዴ፥ ህዳሴ፥ ግድቡ፥ አያስፈልግም፥ ብለው፥ ድንገት፥ ደግሞ፥ ጠበቃ፥ ይሆናሉ፥ የኮንደሚኔም፥ ግንባታ፥ተቃውመው፥ አሁን፥ ድግሞ፥ የት፥ ደረሰ፥ ይላሉ፤ አሰብ፥ እናስመልሳለን፥ ሲሉ፥ ቆይተው፥ አሁን፥ ደግሞ፥ ከወንድሞቻችን፥ ኤርትራ፥ የበለጠ፥ ወዳጅ፥ የለንም፥ ብለው
የኤርትራን፥ አጀንዳ፥ ይዘው፥ ምክር፥ ቤት፥ ይገባሉ፥
ወያኔ፥ መርዬታችንን፥ ለሱዳን፥ ሰጠብን፥ እያሉ፥ ሲያለቅሱ፥ ከርመው፥ አሁን፥ሱዳን፥ መጥታ፥ ስትነጥቃቸው፥ ትንፍሽም፥ አይሉ፤
ተደምረናል፥ ብለው፥ ቁልቁል፥ ይወርዳሉ፤
እንግዲህ፥ ኦሮሞ፥ ትግራይና፥ ሌሎቹም፥ ተባብረው፥ አደብ፥ ማስገዛትና፥ መግራት፥ነው።
አለበለዝያ፥ አገር፥ ልትፈርስ፥ ነው።


Axumezana
Senior Member
Posts: 18492
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: እንደ፥ ሽንፍላ፥ ታጥቦ፥ የማይጠራው፥ ግራ፥ የገባው፥ የአማራ፥ ፖለቲካ፤

Post by Axumezana » 24 Jul 2024, 16:15

Axumezana wrote:
25 Jul 2022, 17:00
ወደ፥ ግራ፥ ስትል፥ ወደ፥ ቀኝ፥ ነው፥ ይላሉ፤
ወደ፥ ቀኝ፥ ስትሄድ፥ ወደ፥ግራ፥ ነው፥ ይላሉ፥
ወደ፥ ኻላ፥ ስትሄድ፥ ወደ፥ ፊት፥ ነው፥ ይሉሃል፤
ወደ፥ ፊት፥ ስትል፥ ደግሞ፥ ወደ፥ ኻላ፥ ነው፥ይላሉ፥
አንዴ፥ ህዳሴ፥ ግድቡ፥ አያስፈልግም፥ ብለው፥ ድንገት፥ ደግሞ፥ ጠበቃ፥ ይሆናሉ፥ የኮንደሚኔም፥ ግንባታ፥ተቃውመው፥ አሁን፥ ድግሞ፥ የት፥ ደረሰ፥ ይላሉ፤ አሰብ፥ እናስመልሳለን፥ ሲሉ፥ ቆይተው፥ አሁን፥ ደግሞ፥ ከወንድሞቻችን፥ ኤርትራ፥ የበለጠ፥ ወዳጅ፥ የለንም፥ ብለው
የኤርትራን፥ አጀንዳ፥ ይዘው፥ ምክር፥ ቤት፥ ይገባሉ፥
ወያኔ፥ መርዬታችንን፥ ለሱዳን፥ ሰጠብን፥ እያሉ፥ ሲያለቅሱ፥ ከርመው፥ አሁን፥ሱዳን፥ መጥታ፥ ስትነጥቃቸው፥ ትንፍሽም፥ አይሉ፤
ተደምረናል፥ ብለው፥ ቁልቁል፥ ይወርዳሉ፤
እንግዲህ፥ ኦሮሞ፥ ትግራይና፥ ሌሎቹም፥ ተባብረው፥ አደብ፥ ማስገዛትና፥ መግራት፥ነው።
አለበለዝያ፥ አገር፥ ልትፈርስ፥ ነው።


Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: እንደ፥ ሽንፍላ፥ ታጥቦ፥ የማይጠራው፥ ግራ፥ የገባው፥ የአማራ፥ ፖለቲካ፤

Post by Union » 24 Jul 2024, 16:30

:lol:
Brother Misraq, you stated nothing but facts!

We don't need to lie!

አሁን axumQzenam እዬዬ እያለ እያለቀሰ ነው ሌሊት እና ቀን። ፋኖን ከመሳደብ ሌላ ምን ምርጫ አለው :lol:

Misraq wrote:
31 Dec 2022, 03:55
Let's look on what Amhara achieved the last 31 years

1-ትግሬ ከኤርትራ ከሱዳንና ከኦነግ ጋር አብሮ በምዕራባውያን እገዛ 4 ኪሎ ገባ

2-ትግሬ ብሄር ብሄረሰቦችን ሰብስቦ አማራን እንዲጠሉ አስተማረ። የጡት ቁራጭ ሃውልትም አሰርቶ ኦሮሞና አማራን አጣላ።

3-ትግሬ ጎረቤት ሃገራትን በሙሉ በማማለል ተቃዋሚ እንዳይገባና እንዳይወጣ አደረገ።

4-ትግሬ የአማራ ክልል ውስጥ ልዩ ዞኖችን በመፍጠር አማራ ጠልነትን በአገው፤ በቅማንትና በከሚሴ ኦሮሞ ማሕበረሰብ አስፋፋ

5-ትግሬ ይህ እኩይ ተግባሩ አልበቃ ብሎት አማራን አማራ ባልሆኑ ምስለኔዎች ይበዘብዝ ጀመረ።

6-አማራም በምርጫ 97 ትግሬን መሳለቅያ አድርጎ ለመጀመርያ ግዜ ብሄር ብሄረሰቦች ላይ ነጥብ አስቆጠረ።

7-ደካማው ትግሬም በፍርሃት ተውጦ ወደ ለየለት ግድያና ዘርፋ ገባ።

8-ትግሬ ሲጠግብ በምዕራባውያን አይዞህ ባይነት ኤርትራን ተነኮሰ

9- በምርጫ 97 የተከፋው አማራ ከፊሉ ወልቃይት አማሮች ቀድመው ወዳደራጁት ውድ አርበኞች ግንባር ተቀላቀለ። ቀልም ቀመሱም ግንቦት 7 ን ተቀላቀለ። ቀሪውም ሰላማዊ ትግል ገባ።

10- የወልቃይት ጥያቄ ተነሳ ። በተጓዳኝም ኦሮሞ ትግሬ ላይ አመፀ።

11-ጥጋብ የነፋው ትግሬ የወልቃይት ኮሚቴዎችኝ ለማፈን ና ለመግደል ወጠነ። በሙከራውም 27 ትግሬ አናት አናቱን ተብሎ ከጎንደር በቃሬዛ ተሸኘ

12-ትግሬ ያስቸኳይ ግዜ አዋጅ አወጀ። ለዛም መልስ ፋኖ መደራጀት ጀመረ።

13-የፋኖና የቄሮ ትግል ከውርጣዋው የኢህአዴግ ትግል ጋር ተጣምሮ ትግሬ ሊቀጥል የማይችልበት ቦታ ደረሰ። ስልጣኑንም ጥሎ ፈርጥጦ መቀሌ ከትመ።

14-ትግሬ ዝግጅቱን አድርጎ ሰሜን እዝን መታ። ኤርትራንም ጎትቶ እርግብ

15-ትግሬ ወልቃይትን ተቀማ። ከ2አመት ብህዋላም ትንበረከከ

አማራም የ31 ዓምቱን የትግሬ ጉዞ ቀለበሰ። 1ሚልዬን ትግራይም አይቀጡ ቅጣት ቀጣ። ትግሬ በደንብ ስለተጠበጠበ ስለ ስላም እንዲሰብ ክ አደረገው።


Axumezana
Senior Member
Posts: 18492
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: እንደ፥ ሽንፍላ፥ ታጥቦ፥ የማይጠራው፥ ግራ፥ የገባው፥ የአማራ፥ ፖለቲካ፤

Post by Axumezana » 24 Jul 2024, 17:33

ስልጣኑን ተቀምቶ ትግሬ ትግሬ ይላል
ፒፒ ፒፒ ብሎ ባርነት ገብተዋል
ቅጣትህን ተቀበል ድሮ ነግረነሃል
ብትጮህ ሰሚ የለም ወንድምህን ክደሃል

Post Reply