Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Tiago
Member
Posts: 2961
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

what are being said about እስክድር

Post by Tiago » 18 Jul 2024, 03:00

እሰክንድር በገባበት ሁሉ አፍርሶ የሚወጣ ሰዉ ነዉ

እስክድር የስልጣን ጥመኛ ነው

የእስክንድር ባልደራስ ለምን አማራን ወይም የአማራን ትግል ከመከፍፈል አይወጣም ?

እስክንድርን ያካተተ የፋኖ ውህደትን አትጠብቁ

Abere
Senior Member
Posts: 14868
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: what are being said about እስክድር

Post by Abere » 18 Jul 2024, 08:44

The question is not all these allegations are made now, but why have not these allegations heard 7 or 8 months ago? Why now?
Could this be "lair! lair! pants on fire" ?
እንደ እኔ ጥያቄው መሆን ያለበት እነዚህ ጥያቄዎች መነሳታቸው ሳይሆን ለምን ከዛሬ 7 እና 8 ወራት በፊት አልተነሱም? አሁን ለምን? ከምን የመጣ እንዝህላልነት ነው ወይስ የተለመደች አበሻዊ ሴራ?
Tiago wrote:
18 Jul 2024, 03:00
እሰክንድር በገባበት ሁሉ አፍርሶ የሚወጣ ሰዉ ነዉ

እስክድር የስልጣን ጥመኛ ነው

የእስክንድር ባልደራስ ለምን አማራን ወይም የአማራን ትግል ከመከፍፈል አይወጣም ?

እስክንድርን ያካተተ የፋኖ ውህደትን አትጠብቁ

Misraq
Senior Member
Posts: 16705
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: what are being said about እስክድር

Post by Misraq » 18 Jul 2024, 08:59

Abere wrote:
18 Jul 2024, 08:44
The question is not all these allegations are made now, but why have not these allegations heard 7 or 8 months ago? Why now?
Could this be "lair! lair! pants on fire" ?
እንደ እኔ ጥያቄው መሆን ያለበት እነዚህ ጥያቄዎች መነሳታቸው ሳይሆን ለምን ከዛሬ 7 እና 8 ወራት በፊት አልተነሱም? አሁን ለምን? ከምን የመጣ እንዝህላልነት ነው ወይስ የተለመደች አበሻዊ ሴራ?
Tiago wrote:
18 Jul 2024, 03:00
እሰክንድር በገባበት ሁሉ አፍርሶ የሚወጣ ሰዉ ነዉ

እስክድር የስልጣን ጥመኛ ነው

የእስክንድር ባልደራስ ለምን አማራን ወይም የአማራን ትግል ከመከፍፈል አይወጣም ?

እስክንድርን ያካተተ የፋኖ ውህደትን አትጠብቁ
ይህ ጥያቄ ተነስቶ ነበር፥፥ እስክንድር ከጎጃም እንዲወጣ የተደረገው ለዛ ነው፥፥ አንተ ያኔ የአብይ አህመድ ከዳሚ ደጋፊ ስለነበርክ አልሰማህ ይሆናል፥፥

Abere
Senior Member
Posts: 14868
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: what are being said about እስክድር

Post by Abere » 18 Jul 2024, 09:14

Misraq,
እኔ የዐብይ አህመድ ደጋፊ እንዳልሆንኩ እንኳን ሰው ወፍ ያውቃል። እንድሁ በሀሳብ ስትሞገቱ የዚህ ወይም የዚያ ደጋፊ በማለት ማዋከብ እንደ ማምለጫ በር ቀደዳ የመጠቀም አባዜ አለባችሁ።

እስክንድር ከጎጃም እንድ ወጣ ተደረገ ማለት ምን ማለት ነው። ጎጃም የማን ፋኖ ነው?እኔ እስክንድር ይመረጥ ሌላ ይመረጥ ብቻ ብቃት ያለው እና በአብላጫው ቅቡል የሆነ በቂ አገር እና አለም አቀፋዊ ገጽታ ያለው ከትግሉ ግንባር ይመረጥ ባይ ነኝ እንጅ በአማራ ክፍላተ ሀገር ጎጠኝነት ይስፋፋ አልልም።

እንደ አንች አባባል ጎጃም የተገነጠለ ፋኖ ነው ለማለት ነው። ለምን ጎጃም ለብቻው ተለየ፡ እንደ ሰማሁት ሰፊው መሀል አማራ ( ደቡብ ወሎ፤ ሸዋ፤ ጎንደር) እስክንድርን ደግፏል ይባላል፤ አረግጠው ወጡ ወይም ከስብሰባው አልተገኙም ተብሎ የሚታሙት የከፊል ጎጃም እና ሰሜን ወሎ ራያ አካባቢ ነው። ምክንያቱ ምንድን እንደሆነ አልተብራራም። ምክንያቱን ሳይገልጹ አደባባይ ለመውጣት ባይቸኩሉ መልካም ነበር። እንደ እኔ ልዩነታቸውን ማጥበብ ይገባቸዋል አደባባይ ላይ ወጥቶ ከመጮህ ሰከን ባለ መንፈስ ደግመው ደጋግመው መወያየት ይኖርባቸዋል ባይ ነኝ።

Stopping the gossip, dealing the challenges Amhara people face is #1 prior. But you are looking busy spreading gossips.





Misraq wrote:
18 Jul 2024, 08:59
Abere wrote:
18 Jul 2024, 08:44
The question is not all these allegations are made now, but why have not these allegations heard 7 or 8 months ago? Why now?
Could this be "lair! lair! pants on fire" ?
እንደ እኔ ጥያቄው መሆን ያለበት እነዚህ ጥያቄዎች መነሳታቸው ሳይሆን ለምን ከዛሬ 7 እና 8 ወራት በፊት አልተነሱም? አሁን ለምን? ከምን የመጣ እንዝህላልነት ነው ወይስ የተለመደች አበሻዊ ሴራ?
Tiago wrote:
18 Jul 2024, 03:00
እሰክንድር በገባበት ሁሉ አፍርሶ የሚወጣ ሰዉ ነዉ

እስክድር የስልጣን ጥመኛ ነው

የእስክንድር ባልደራስ ለምን አማራን ወይም የአማራን ትግል ከመከፍፈል አይወጣም ?

እስክንድርን ያካተተ የፋኖ ውህደትን አትጠብቁ
ይህ ጥያቄ ተነስቶ ነበር፥፥ እስክንድር ከጎጃም እንዲወጣ የተደረገው ለዛ ነው፥፥ አንተ ያኔ የአብይ አህመድ ከዳሚ ደጋፊ ስለነበርክ አልሰማህ ይሆናል፥፥

Post Reply