Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 14868
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የኤርትራ 300 ታንኮች በ 3 ድሮኖች እናወድማለን። የኤርትራ አቅም እዚህ ድረስ ነው። - የጠ/ሚ አቢይ ዮትዩበር ስዩም ተሾመ

Post by Abere » 15 Jul 2024, 09:30


___የዚህን ሆድ አደር ኦሮሙማ ዝብዝብ እህ ብዬ አዳምጨው አላውቅም። ከዩቲዩበር አርዕስት ግን አንድ ብዙዎች የሚሽኮረመሙበት፤ የምግባረ እኩይ ድርጅት ተመድ እንደ ጣዖት የሚያመልኩትን፤ ወይም በድሪቶ ቅማል ቁምጣ ታጠቀው 17 አመት ለሻዕብያ አግዘው ተዋጋተው ኢትዮጵያን ባህር በር አልባ ያደረጉትን ወያኔዎችን አቋም እርኩስ መንፈሱ የሚያሳድዳቸውን ግን ዝምታቸውን መስበር እንዳለባቸው ነው። አዎ ኤርትራ በትግሬ ወያኔ እረዳትነት ተሰርቆ የወሰደችው የአሰብ እራስ ገዝ ( አውሳ አውራጃ) የወሎ ክፍለ ሀገር አካል ነው። ከኤርትራ ጋር የሚያገናኘው ነገር የለም - ትግሬ ወያኔዎች ትግራይ ትግርኝ የሚል ቅራቅንቦ በሴራ ለመፍጠር የተጠቀሙት የቅብብሎሽ እና ድብብቆሽ ጨዋታ ነው። ኢትዮጵያ እውነተኛ እና ከጎጥ ፍላጎት የጸዳ፤ፀረ-የጎሳ ፌደሬሽን የሆነ ቆራጥ መሪ ስታገኝ በአዋጅ አሰብ የኢትዮጵያ መሆኑን በመግለጽ በውድም በግድም ኤርትራ እንድትለቅ ማድረግ ብቻ ነው። እውነተኛው መፍትሄ አሰብን የኢትዮጵያ አካል ማድረግ ብቻ ነው።

___ ስዩም ተሾመ ግን አሁንም < ትግራይ ትገንጠል -ሌሰቶ ትሁን።) በሚለው አቋሙ ጸንቷልዎይ ?

Axumezana
Senior Member
Posts: 18492
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የኤርትራ 300 ታንኮች በ 3 ድሮኖች እናወድማለን። የኤርትራ አቅም እዚህ ድረስ ነው። - የጠ/ሚ አቢይ ዮትዩበር ስዩም ተሾመ

Post by Axumezana » 15 Jul 2024, 13:06

ኢትዮጵያ ኢሳያስን ጨርሳ፥ አሰብን ለኢትዮጵያ፥ ማድረግ ፍትሃዊ ነው፤

Fiyameta
Senior Member
Posts: 19970
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: የኤርትራ 300 ታንኮች በ 3 ድሮኖች እናወድማለን። የኤርትራ አቅም እዚህ ድረስ ነው። - የጠ/ሚ አቢይ ዮትዩበር ስዩም ተሾመ

Post by Fiyameta » 15 Jul 2024, 13:16



TPLF cadres and Seyoum Teshome have one thing in common. They both want to exterminate Tigray's youth. :shock: :shock: :shock:

"ትግራይ ውስጥ ያሉ ወጣቶችን በሙሉ መንጥረን ማጥፋት አለብን!" -- ስዩም ተሾመ :shock:






Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23398
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: የኤርትራ 300 ታንኮች በ 3 ድሮኖች እናወድማለን። የኤርትራ አቅም እዚህ ድረስ ነው። - የጠ/ሚ አቢይ ዮትዩበር ስዩም ተሾመ

Post by Fed_Up » 15 Jul 2024, 15:06

sarcasm wrote:
15 Jul 2024, 08:43
15 ሺ ሳብስክራይበር ላይ ለሃጩን ሲረጭ የሚውል ድራጋም ሱሰኛ:: ፈስ ሁላ

Post Reply