Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 17037
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

‘መፈንቅለ መንግስት!’

Post by Selam/ » 07 Jul 2024, 09:09

አቶ ዓብዮት መፈንቅለ መንግስት ሊያደርጉብኝ ያሴሩ ሰዎች አሉ ብሎ እሪታውን አስነካው። እኛ ወታደር ስለሆንን አይሳካላችሁምና አትድከሙም አለ።

ታዲያ መፈንቅለ መንግስት የማያሳስበው ከሆነ፣ የሴረኞቹ ድካም አሳዝኖት ነው ምክር ቤት ውስጥ መግለጫ የሰጠው? ከዚህ በፊትም እንደዚሁ፣ በለሊት ማየትና ዓላማውን አነጣጥሮ መምታት የሚያስችል መሳሪያ ስላለን መንግስትን እንወጋለን ብላችሁ አትድከሙ፣ መልሳችን ከቀይ ሽብር አስር እጥፍ የከፋ ይሆናል ብሎ ሲያስፈራራ ነበር። ግን ይኸው ከስድስት ዓመት በኋላ የአዲስ አበባ አትክልተኛ ሆኖ ቀርቷል። እሱ ሰለጠነኩበት በሚለው ልክ ሌላውም ዛሬ በደንብ ሰልጥኗል። ከቱርክ የገዛውን የጦር መሳሪያ፣ በሞባይል ተደዋውሉ የሚማርክ ጀግና ተፈጥሯል። ገንዘብ፣ ሃሳብና ቁሳቁስን በፀሃይ ጨረር ፍጥነት የሚለዋወጥ ልበ ሙሉና እሳት የበላ ትውልድ በቅሏል።

Dama
Member+
Posts: 6481
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ‘መፈንቅለ መንግስት!’

Post by Dama » 07 Jul 2024, 09:41

Selam/ wrote:
07 Jul 2024, 09:09
አቶ ዓብዮት መፈንቅለ መንግስት ሊያደርጉብኝ ያሴሩ ሰዎች አሉ ብሎ እሪታውን አስነካው። እኛ ወታደር ስለሆንን አይሳካላችሁምና አትድከሙም አለ።

ታዲያ መፈንቅለ መንግስት የማያሳስበው ከሆነ፣ የሴረኞቹ ድካም አሳዝኖት ነው ምክር ቤት ውስጥ መግለጫ የሰጠው? ከዚህ በፊትም እንደዚሁ፣ በለሊት ማየትና ዓላማውን አነጣጥሮ መምታት የሚያስችል መሳሪያ ስላለን መንግስትን እንወጋለን ብላችሁ አትድከሙ፣ መልሳችን ከቀይ ሽብር አስር እጥፍ የከፋ ይሆናል ብሎ ሲያስፈራራ ነበር። ግን ይኸው ከስድስት ዓመት በኋላ የአዲስ አበባ አትክልተኛ ሆኖ ቀርቷል። እሱ ሰለጠነኩበት በሚለው ልክ ሌላውም ዛሬ በደንብ ሰልጥኗል። ከቱርክ የገዛውን የጦር መሳሪያ፣ በሞባይል ተደዋውሉ የሚማርክ ጀግና ተፈጥሯል። ገንዘብ፣ ሃሳብና ቁሳቁስን በፀሃይ ጨረር ፍጥነት የሚለዋወጥ ልበ ሙሉና እሳት የበላ ትውልድ በቅሏል።
Precisely!

OBANG
Member
Posts: 772
Joined: 17 May 2013, 21:21

Re: ‘መፈንቅለ መንግስት!’

Post by OBANG » 07 Jul 2024, 22:36


Misraq
Senior Member
Posts: 16713
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ‘መፈንቅለ መንግስት!’

Post by Misraq » 07 Jul 2024, 23:08

ያለ ምንም ጥርጥር ዓብይ አህመድ ፍርሃቱን ነው የተናገረው። ሪፎርም ያለውም ያው እንደ ትግሬዎቹ መከላከያውን በሚያምናቸው የኦሮሞ ተወላጆች ማጠር ማለት ነው። ስለዚህ ማስፈራርያው ለገዛ ወገኖቹ ነው። መፈንቅለ መንግስት ከተነሳ ሊያነሱ የሚችሉት መዋቅሩን ሊያዙ በሚችሉ በኦሮሞ ተወላጆች ስለሆነ።

የኦሮሞ ተወላጆችም ይህ ሕፃን ስልጣን እንድናጣ ያደርገናል ብለው እንደሚሰጉ ጀዋርም ሌሎችም ተናግረዋል። ስለዚህ ሰውየው የጭንቀት እና እረፍት የማጣት አዙሪት ውስጥ መግባቱ ብዙ ማሳያዎች ናቸው።

Right
Member
Posts: 4316
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ‘መፈንቅለ መንግስት!’

Post by Right » 08 Jul 2024, 10:02

ያለ ምንም ጥርጥር ዓብይ አህመድ ፍርሃቱን ነው የተናገረው።
He should be. Before he finished the Tigray war decisively, he jumped into the Amharas den. An unnecessary adventure based on fabricated hate. And that will be his downfall.?No amount of cooperation with the TPLF and decorating Adds will save him. Remember he knifed the Amharas and TPLF and went

Right
Member
Posts: 4316
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ‘መፈንቅለ መንግስት!’

Post by Right » 08 Jul 2024, 11:06

…went on to add Jawar and Issias to his black list.
What goes around will come around. Call it a coup, assassination or overthrowing a leader. It doesn’t really matter. The universe has its unique way of balancing things out.
Abiye Ahmed Ali is a dead man walking.

OBANG
Member
Posts: 772
Joined: 17 May 2013, 21:21

Re: ‘መፈንቅለ መንግስት!’

Post by OBANG » 08 Jul 2024, 16:36




Post Reply