Re: የጉራጌ ባህል፤ ኢትዮጵያ የምትሰለጥነው በሥራና እውቀት ብቻ ነው!
ከቆሻሻው ሽፋን ባሻገር መመልከት ለሚችል ጤነኛ ሰው፣ መርካቶ ሚሊዮን ህዝቦችን ያቀፈ ፣ ሀገር በቀል የፈጠራ፣ የማምረቻ፣ የመገበያያ፣ የመወያያ፣ የመማማሪያና የህልውና ትልቅ መዕከል ነው።
ግን ብቻ ትንሽ ታገስ፣ ብልጭልጩ ዓብዮት፣ በነካ እጁ እንደ ፒያሳ አዘምነዋለው በሚል ሰበብ፣ እነዚህን ምስኪን ህዝቦች ጠራርጎ ያፈናቅላቸዋል። በዚያም ጊዜ ዝንቡና ቆሻሻው ይናፍቅሃል።
ግን ብቻ ትንሽ ታገስ፣ ብልጭልጩ ዓብዮት፣ በነካ እጁ እንደ ፒያሳ አዘምነዋለው በሚል ሰበብ፣ እነዚህን ምስኪን ህዝቦች ጠራርጎ ያፈናቅላቸዋል። በዚያም ጊዜ ዝንቡና ቆሻሻው ይናፍቅሃል።
Re: የጉራጌ ባህል፤ ኢትዮጵያ የምትሰለጥነው በሥራና እውቀት ብቻ ነው!
Horus,
Boring and disgusting. Find something else to do.
I don’t think you are that stupid to fall for that. Maybe money is a factor here.
Your other nickname “Dama” is disgusting as well.
Boring and disgusting. Find something else to do.
I don’t think you are that stupid to fall for that. Maybe money is a factor here.
Your other nickname “Dama” is disgusting as well.