Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Selam/
Senior Member
Posts: 17047
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Post by Selam/ » 13 Jun 2024, 14:45

አለቀ በቃ?

ዛሬ ደግሞ ምን ማደናበሪያ ወሬ ጣሉልህ ብዬ ጓጉቼ ስጠብቅ ፣ በየቦታው የሚያፈሰው ቀዳዳችን እየተስፋፋ በሚሄድበት በአሁኑ ወቅት አንተ ተጨማሪ ችግር መመኘትህ አስገረመኝ!

Dark Energy
Member
Posts: 2810
Joined: 24 Feb 2022, 14:08

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Post by Dark Energy » 13 Jun 2024, 15:28

What is wrong with these Guragie folks ?
ጉራጌ ክልል ነች ጂቡቲ ክልል ነች ኤርትራ ክልል ነች
. :lol: :lol: :lol:

kebena05
Member
Posts: 3122
Joined: 10 Nov 2019, 14:58

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Post by kebena05 » 13 Jun 2024, 16:13

ትክክል

ጁቡቲ ክልል ለመሆን ማመልከቻ ካስገባች ቆየች የጉራጌ የክልል ጥያቄ መጀመሪያ እስኪፈታ እየጠበቀች ነው። :lol:

ሽማግሌው
ስለ ትንሿ መንደር (ጉራጌ) ብትጨነቅ አይሻልም ?

Horus wrote:
13 Jun 2024, 14:19

Horus
Senior Member+
Posts: 40308
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Post by Horus » 13 Jun 2024, 17:05

ወረኞች
ኃይለ ስላሴና ደረግ ሲሽኮረመሙ ነው ጂቡቲ የማትችለውን አገርነት ጥለውባት እንዲህ የምትጨነቀው!!! ጂቡቲ የኢትዮጵያ ወደ ከተማ ብትሆን ዛሬ አዲስ አበባን ያጣበቡት 3፣ 4 እና 5 ኮከብ ሆቴሎች ጂቡቲን ዱባይ አድርገዋት ነበር ! ለማንኛውም ጂቡቲዎችም ቀስ ብለው ራሽናል ሃሳቢዎች ይሆናሉ !! ስሜታማ ሁላ !!!

Yimer
Member
Posts: 545
Joined: 28 Feb 2021, 07:10

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Post by Yimer » 13 Jun 2024, 20:07

Horus

What are you smoking? I thought you only use khat. Your mind is not right. ስንቱን ዘላበድከው... አይደክምህም?

Fiyameta
Senior Member
Posts: 19987
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Post by Fiyameta » 13 Jun 2024, 20:47

I think it's easier for Ethiopia to become one of Djibouti's provinces. :P :P

Selam/
Senior Member
Posts: 17047
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Post by Selam/ » 13 Jun 2024, 21:31

ሃይለ ስላሴና ደርግ ሲሽኮረመሙ፣ ባለ ራዕዩ ዓብይ የጉራጌና የአማራ ጉሮሮ ላይ ቆሞ የጅቡቲን ክልል ወደ ኦሮሞማ ሊያጠቃልልን ነው እያልከን ነው?
Horus wrote:
13 Jun 2024, 17:05
ወረኞች
ኃይለ ስላሴና ደረግ ሲሽኮረመሙ ነው ጂቡቲ የማትችለውን አገርነት ጥለውባት እንዲህ የምትጨነቀው!!! ጂቡቲ የኢትዮጵያ ወደ ከተማ ብትሆን ዛሬ አዲስ አበባን ያጣበቡት 3፣ 4 እና 5 ኮከብ ሆቴሎች ጂቡቲን ዱባይ አድርገዋት ነበር ! ለማንኛውም ጂቡቲዎችም ቀስ ብለው ራሽናል ሃሳቢዎች ይሆናሉ !! ስሜታማ ሁላ !!!

Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Post by Union » 13 Jun 2024, 22:59

እድም በታኙ ፍርፋሪ ለቃሚው የጋላው ገረድ ሆረስ

አስከሪውን አንጫጭው እኮ :lol:

Fiyameta
Senior Member
Posts: 19987
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Post by Fiyameta » 14 Jun 2024, 03:23

ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!


Meleket
Member
Posts: 4812
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Post by Meleket » 14 Jun 2024, 03:59

“ውሻ ምን ኣገባሽ ከእርሻ!” ይሉ ነበር የዚያኛዋ ሰፈር ሊቀሊቃውንቶች። :mrgreen:
Fiyameta wrote:
14 Jun 2024, 03:23
ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Meleket wrote:
13 Jun 2024, 02:25
Fiyameta wrote:
19 Oct 2020, 03:09
Ethiopia under PM Abiy Ahmed's leadership: Wealth Per Adult: $3,085, a 2000% increase from when he came to office!!

Source: https://www.credit-suisse.com/media/[deleted] ... k-2019.pdf

😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄

Ethiopia under TPLF apartheid rule: Wealth Per Adult $153

Source: https://www.credit-suisse.com/media/[deleted] ... 017-en.pdf
$3,085 - $153 = $2,932
ከእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ዜጋ በአመት $3000 ዶላር ይዘርፉ ነበር ማለት እኮ ነው።
:shock: :shock:




Fiyameta wrote:
19 Oct 2020, 17:43
Ethiopia under TPLF rule had the lowest "Wealth Per Adult" in the world. PM Abiy changed all that and more! Congratulations to all Peace loving, Prosperity minded Ethiopians! :oops: :oops:





💙 💚 💛 💜 💙 💚 💛 💜 💙 💚 💛 💜 💙 💚 💛 💜 💙 💚 💛 💜 💙 💚 💛 💜 💙 💚 💛 💜 💙 💚 💛 💜

Fiyameta wrote:
13 Jun 2024, 01:41
:lol: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:






ይሉኝታ ቀረ! ኣዬ ኣለማፈር!. . . ኣክሮባት! .. .. .. የካድሬ ነገር “ይገርመናሎ”

Right
Member
Posts: 4324
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Post by Right » 14 Jun 2024, 08:21

ኃይለ ስላሴና ደረግ ሲሽኮረመሙ ነው ጂቡቲ የማትችለውን አገርነት ጥለውባት እንዲህ የምትጨነቀው!!!
Lately, it looks like you have make peace with clown Abiye Ahmed Ali. You toned down your criticism against the clown ever since he visited Guraghies recently. Instead you are posting irrelevant statistics systematically spreading false propaganda.

This is not the time to talk about Djibouti at all.

Two errors was made, one by Menlyik for signing a 99 years lease with France. 2nd, for the Derg waiving Ethiopia’s right to ownership when the lease was up for renewal solely for preserving power. The betrayal done by Derg was very painful. Ethiopia had warriors but not quality leadership. Even Menlyik although he contributed a lot for the nation of Ethiopia he made several glaring mistakes.

Post Reply