Horus Congratulations! Gurage zone gets "New special Zone" status and becomes the newest member of Oromia Region!!!
Horus Congratulations! Gurage zone gets "New special Zone" status and becomes the newest member of Oromia Region!!!
Please wait, video is loading...
Re: Horus Congratulations! Gurage zone gets "New special Zone" status and becomes the newest member of Oromia Region!!!
ወዲ፣ ስለስንቱ ተጨንቀህ እንደ ምትችል ይገርመኛል ። ለብርሃኑ ያለህ ትላቻ አሁን ደሞ ጉራጌ ላይ ዘፍዝፈው !! ስለጉራጌ የውስጥ ፖለቲካ ምንም አታቅም። ኦነግ አዲስ አበባ ሲገባ 1990 ሰሜን ጉራጌን ለጠቀልል ሞክሮ ምን እንደ ተባለ አታቅም ማለት ነው። ይህን ሰሞን አዳነች፣ ታከለና ሺመልስ የጉራጌን ድምጽ ከኢዜማ ለመቀማት ት/ቤት፣ ማእከል ምናምን መሰረት ሲትሉ ነበር ። መላኩ ቢረዳ በራሱ ስዎች ላይ ያለውን ቅሬት (ከነካሱና መኩሪያ ዘመን የቀጠሉ አድር ባይዮች ላይ) ቢያሰማ አትገረም። የጉራጌን ልብ እናውቀዋለን ። በጉራጌ ማንነት ላይ የማይጣስ ቀይ መስመር አለ፣ ስለማታቀው ነው !
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13495
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: Horus Congratulations! Gurage zone gets "New special Zone" status and becomes the newest member of Oromia Region!!!
Please wait, video is loading...
Re: Horus Congratulations! Gurage zone gets "New special Zone" status and becomes the newest member of Oromia Region!!!
Okay, but is it loading for Wedi kelbi or Horus minamin...?
-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13495
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: Horus Congratulations! Gurage zone gets "New special Zone" status and becomes the newest member of Oromia Region!!!
NAMA won in Gojjam if it campaigned in Gurage it shall blessfully win against Ezema
Re: Horus Congratulations! Gurage zone gets "New special Zone" status and becomes the newest member of Oromia Region!!!
Noble S@gara,
Really?
We know it even more than your extremist drooling ar$$$ baboons that you are agitating violence and carnage between the good Ethiopian nations and nationalities just like in the past several hundred years that kept and is still keeping mamma Ethiopian and its good people stay wretched and impoverished beyond imagination.
Your baboon king's Gurage vs Oromo filthy cheap propaganda is also part of these bankrupt tplf and other extremist Chimp's failed project. Mamma Ethiopia is on a new and fresh roadmap to become healthy, wealthy and happy for ever to come.

-
Noble Amhara
- Senior Member
- Posts: 13495
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia
Re: Horus Congratulations! Gurage zone gets "New special Zone" status and becomes the newest member of Oromia Region!!!
Sun
There is no Gurage vs Oromo
It is Gurage being Gurage what’s your problem with it. Gurage are indigenous to south west Shewa zone
Are you trying to exterminate them
Aben should create a Gurage aben for gurages to be represented. the Berhanu Nega Ezema is over
Wars between nations have been happening for 1000s of years not exclusively Amhara you brainless ethiopianphobic amche clown

There is no Gurage vs Oromo
It is Gurage being Gurage what’s your problem with it. Gurage are indigenous to south west Shewa zone
Are you trying to exterminate them
Aben should create a Gurage aben for gurages to be represented. the Berhanu Nega Ezema is over
Wars between nations have been happening for 1000s of years not exclusively Amhara you brainless ethiopianphobic amche clown

sun wrote: ↑24 Jun 2021, 18:45
Noble S@gara,
Really?![]()
We know it even more than your extremist drooling ar$$$ baboons that you are agitating violence and carnage between the good Ethiopian nations and nationalities just like in the past several hundred years that kept and is still keeping mamma Ethiopian and its good people stay wretched and impoverished beyond imagination.
Your baboon king's Gurage vs Oromo filthy cheap propaganda is also part of these bankrupt tplf and other extremist Chimp's failed project. Mamma Ethiopia is on a new and fresh roadmap to become healthy, wealthy and happy for ever to come.![]()
![]()
![]()
![]()
Re: Horus Congratulations! Gurage zone gets "New special Zone" status and becomes the newest member of Oromia Region!!!
ነገሩ ከተነሳ አይቀር ትንሽ ልበል፤
ኖብለ አማራ ተረጋጋ፣ በቅድሚያ አንተ እዚህ ፎረም ላይ ጉራጌን ስጸድብ ነበርክ ። አሁን ዞረህ ከጳጳሱ ዲያቆኑ ባሰ አትሁን ። አብን ለምን ጉራጌ ወስጥ ድምጽ እንደ ሚያገኝ ልንገርህ ። አብን እንደ ተፈጠረ መጀምሪያ ቢሮ የከፈቱት በወልቂጤ ነው ። ጉራጌ ውስጥ ብዙ ያማራ ተወላጆች አሉ ። ግቤ ድንበር ላይ እዚያ እንዲሰፍሩ የተደርጉ አሁን የጉራጌ አካል ሆነው በደስታ በፍቅር የሚኖሩ አሉ ። ሌላው ምክን ያት የጉራጌ ሕዝብ ሊፈነዳ የደረሰ የራሱ ክልል ወይም ጠ/ግዛት የመሆን ጥያቄ አለ ። ወያኔ ጉራጌ ያዳከመ፣ የፈርሰ ቆሻሻ ሰርአት ነበር ። አሁን ከብልጽግና ጋር ያለው ጉዳይ እንዲሁ ቀላል ነገር አይደለም ። ከላይ የምትሰማው የሰሜን ክስታኔ ጉራጌ እነመልስና ኦነግ አገር ሲከልሉ ሕዝበ ዉሳኔ ድምጽ ሰጥቶ ነው የኦነግን ጉራጌ የመዋጥ አላማ የተቀጨው ዛሬ ቀኑ አልፏል ። ጉራጌ ክስታኔን መዋጥ አይቻልም፣ ይህ ሁሉ ግፊት የሚዘወሩት አያቶቻቸው እና ቅድም አያቶቻቸው ጉራጌ የሆኑ የወሊሶ፣ የላሊጌ፣ የበቾ ቅይጦች ናቸው ። ጉራጌ ዙሪያውን በኦሮሞ የተከበበ ሕዝብ ነው ። ልብ በሉ ዝዋይኮ የጉራጌ አገር ነው ። መቂኮ የጉራጌ አገር ነው። የጉራጌ ቋንቋኮ እስከ ገጃ አዋሽ ድረስ የነገራል፣ ጉራጌኛኮ የዝዋይ ከተማ ቋንቋ ነው። ይህ አንዱ ነው ። ሌልው ኢህ አ ዴኛ ብልጽኛ ውስጥ የሚሞዳሞዱት የጉራጌ ካድሪዎች ማናልባት ግማሽ ኦሮሞ ቅይጦች ይሖናሉ። ስለዚህ ጉዳይ ውስብስብ ነው ። የጉራጌ ክልልነት የሚያስቆመው አቢይ የክክል ሲስተም ካፈረሰ ብቻ ነው ። አለዚያ ይህ የነገው የጉራጌ ጉዳይ ነው። ኢዜማ ድምጽ የተከለከለው ብርሃኑ ምንም እንኳ ቤተሰቦቹ እዣ ቢሆኑም እሱ የናዝሬት ልጅ ነው። ጉራጌ አገር ሄዶ ከኔ ምንም አትጠብቁ ነው ያለው ። ጉራጌና ኢዜማን የሚያያይዙ የፖለቲካ ደደቦች ናቸው ። እኔ የአማውቴ ልጅ ነኝ ፣ ጢያም ሆነ፣ አማዉቴም ሆነ ምድረ ከብድ እጅግ ግዙፉ ቅዱስ ምድር ከምድረ ክስታኔነት የሚወስደውም የሚቀይረውም ነገር የለም ። ጉራጌ እስክ መስከረም ጠብቆ አቢይ ስለ ክልሎችና የጎሳ አገዛዝ ያለውን የለውጥ ሃሳብ እናያለን። ክልሎች ከፈረሱ ጉራጌ ችግር የለውም። ክልሎች ከቀጠሉ የሚቀጥለው የክክልነት ድምጽ የሚሆነው በጉራጌ ነው። ዞሮ ዞሮ ጉርጌ የማንም ሌላ ቡድን ፖለቲካ ውስጥ መቆላለፍ አይሻም፣ የራሱን ጉዳይ በራሱ ግዜ ይፈታል።
መላኩ ቢረዳና
እንዳሉ ደበላ ጥሩ ጅማሮ ይዘዋል ።
ኖብለ አማራ ተረጋጋ፣ በቅድሚያ አንተ እዚህ ፎረም ላይ ጉራጌን ስጸድብ ነበርክ ። አሁን ዞረህ ከጳጳሱ ዲያቆኑ ባሰ አትሁን ። አብን ለምን ጉራጌ ወስጥ ድምጽ እንደ ሚያገኝ ልንገርህ ። አብን እንደ ተፈጠረ መጀምሪያ ቢሮ የከፈቱት በወልቂጤ ነው ። ጉራጌ ውስጥ ብዙ ያማራ ተወላጆች አሉ ። ግቤ ድንበር ላይ እዚያ እንዲሰፍሩ የተደርጉ አሁን የጉራጌ አካል ሆነው በደስታ በፍቅር የሚኖሩ አሉ ። ሌላው ምክን ያት የጉራጌ ሕዝብ ሊፈነዳ የደረሰ የራሱ ክልል ወይም ጠ/ግዛት የመሆን ጥያቄ አለ ። ወያኔ ጉራጌ ያዳከመ፣ የፈርሰ ቆሻሻ ሰርአት ነበር ። አሁን ከብልጽግና ጋር ያለው ጉዳይ እንዲሁ ቀላል ነገር አይደለም ። ከላይ የምትሰማው የሰሜን ክስታኔ ጉራጌ እነመልስና ኦነግ አገር ሲከልሉ ሕዝበ ዉሳኔ ድምጽ ሰጥቶ ነው የኦነግን ጉራጌ የመዋጥ አላማ የተቀጨው ዛሬ ቀኑ አልፏል ። ጉራጌ ክስታኔን መዋጥ አይቻልም፣ ይህ ሁሉ ግፊት የሚዘወሩት አያቶቻቸው እና ቅድም አያቶቻቸው ጉራጌ የሆኑ የወሊሶ፣ የላሊጌ፣ የበቾ ቅይጦች ናቸው ። ጉራጌ ዙሪያውን በኦሮሞ የተከበበ ሕዝብ ነው ። ልብ በሉ ዝዋይኮ የጉራጌ አገር ነው ። መቂኮ የጉራጌ አገር ነው። የጉራጌ ቋንቋኮ እስከ ገጃ አዋሽ ድረስ የነገራል፣ ጉራጌኛኮ የዝዋይ ከተማ ቋንቋ ነው። ይህ አንዱ ነው ። ሌልው ኢህ አ ዴኛ ብልጽኛ ውስጥ የሚሞዳሞዱት የጉራጌ ካድሪዎች ማናልባት ግማሽ ኦሮሞ ቅይጦች ይሖናሉ። ስለዚህ ጉዳይ ውስብስብ ነው ። የጉራጌ ክልልነት የሚያስቆመው አቢይ የክክል ሲስተም ካፈረሰ ብቻ ነው ። አለዚያ ይህ የነገው የጉራጌ ጉዳይ ነው። ኢዜማ ድምጽ የተከለከለው ብርሃኑ ምንም እንኳ ቤተሰቦቹ እዣ ቢሆኑም እሱ የናዝሬት ልጅ ነው። ጉራጌ አገር ሄዶ ከኔ ምንም አትጠብቁ ነው ያለው ። ጉራጌና ኢዜማን የሚያያይዙ የፖለቲካ ደደቦች ናቸው ። እኔ የአማውቴ ልጅ ነኝ ፣ ጢያም ሆነ፣ አማዉቴም ሆነ ምድረ ከብድ እጅግ ግዙፉ ቅዱስ ምድር ከምድረ ክስታኔነት የሚወስደውም የሚቀይረውም ነገር የለም ። ጉራጌ እስክ መስከረም ጠብቆ አቢይ ስለ ክልሎችና የጎሳ አገዛዝ ያለውን የለውጥ ሃሳብ እናያለን። ክልሎች ከፈረሱ ጉራጌ ችግር የለውም። ክልሎች ከቀጠሉ የሚቀጥለው የክክልነት ድምጽ የሚሆነው በጉራጌ ነው። ዞሮ ዞሮ ጉርጌ የማንም ሌላ ቡድን ፖለቲካ ውስጥ መቆላለፍ አይሻም፣ የራሱን ጉዳይ በራሱ ግዜ ይፈታል።
መላኩ ቢረዳና
እንዳሉ ደበላ ጥሩ ጅማሮ ይዘዋል ።
-
AbyssiniaLady
- Member+
- Posts: 7625
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44
-
AbyssiniaLady
- Member+
- Posts: 7625
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44
Re: Horus Congratulations! Gurage zone gets "New special Zone" status and becomes the newest member of Oromia Region!!!
Here are few reasons why the HIV/AIDS infested dirty pickpocket low IQ Gurage listros cannot and will never have a kilil of their own.
More importantly, they are uneducated primitive thieves, these are just a few reasons.
- Gurage listro is an ethnic minority in serengeti wild animals park also known as eternally landlocked war-torn Ethiopia.
- Gurage listros are the poorest of the poor in eternally landlocked war-torn Ethiopia.
- The tiny Gurage zone is a territorial dispute between Gurage listro and Gallas.
- They have never ruled themselves.
More importantly, they are uneducated primitive thieves, these are just a few reasons.
-
AbyssiniaLady
- Member+
- Posts: 7625
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44
Re: Horus Congratulations! Gurage zone gets "New special Zone" status and becomes the newest member of Oromia Region!!!
Ethiopia : over 60 civilians killed in drone attack in Gondar
October 19, 2024

Ethiopia _ belesa _ Gondar _ Airstrike Belesa area of Gondar (Photo : from the web/file)
According to Ethiopian Media Service (EMS) – at least 50 civilians are dead and injured after the defense force carried out a strike in the Belesa area of central Gondar. The incident occurred on Friday morning. Different locations were targeted in the attack.
Another strike near Abraha Jira – further north- has killed 10 civilians.
October 19, 2024

Ethiopia _ belesa _ Gondar _ Airstrike Belesa area of Gondar (Photo : from the web/file)
According to Ethiopian Media Service (EMS) – at least 50 civilians are dead and injured after the defense force carried out a strike in the Belesa area of central Gondar. The incident occurred on Friday morning. Different locations were targeted in the attack.
Another strike near Abraha Jira – further north- has killed 10 civilians.