Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 18502
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

North Korea of Africa !

Post by Axumezana » 27 May 2024, 04:35


Selam/
Senior Member
Posts: 17050
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: North Korea of Africa !

Post by Selam/ » 27 May 2024, 07:59

አክሱምን እንደ እንጭጩ ዓብይ ዝም ብለው ካዳመጡት ፣ በፈሴ ትኩሳት ተስፈንጥሬ ጨረቃ ላይ መሰቀል እችላለሁ ይላል።

እውነት እንንነጋገር ከተባለ የኤርትራ ክልል ከዛሬ ሃምሳ ዓመት ጀምሮ የተከናነበችው የቼ ጉቬራ ኮሚኒስታዊ ካባ ከቀይ ባህር ተነስቶ ተከዜ ወንዝ ይደርሳል። ስለዚህ ትህነግ የትግራይ ህዝብ ጀርባ ላይ ያለማንም ከልካይ ለግማሽ ምዕተ ዓለም እንደ መዥገር ተጣብቃ ስታበቃ ፣ የሻቦን ክልል ብቻ ነጥላ የአፍሪካዋ ሰሜን ኮርያ ብላ መሳለቋ ፣ ‘አመድ በዱቄት ይስቃል’ የሚባለውን ተረት ያስታውሰኛል።

‘የጐረቤት ሌባ ቢያውቁት ይስቃል ባያውቁት ያሰጋል’ እንደሚባለው ሁለቱ ዕርጎሞች ህዝባቸውን በጥላቻና ችግር ቆልፈው ፣ እርስ በእርሳቸው እየተፎጋገሩና እየተናቆሮ ትውልድ አልፎ ትውልድ ተተክቷል፣ አሮጌ ክዋክብቶች ሞተው አዳዲስ ክዋክብቶች ተከስተዋል። ድንክዬ ሁላ፣ እደጉ!

Post Reply