Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12906
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Horus, a question for you

Post by DefendTheTruth » 20 May 2024, 12:10

አንድ ወቅት ላይ አቦማ ምትኩን አዉቀዋለሁ ብለህ ፅፈህ ነበር፣ እስክ ምን ያክል እንደምታዉቀዉ አጠር አርገህ ግለፅልን። የፖለቲካ ምልከተዉን፣ የማህበራዊ እዪታዉን ና ስለ ኢትዮጵያ የነበረዉን ግንዛቤ፣ ከተመቸህ ሌላም ጨምርበት!

Horus
Senior Member+
Posts: 40300
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: Horus, a question for you

Post by Horus » 20 May 2024, 13:25

DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 12:10
አንድ ወቅት ላይ አቦማ ምትኩን አዉቀዋለሁ ብለህ ፅፈህ ነበር፣ እስክ ምን ያክል እንደምታዉቀዉ አጠር አርገህ ግለፅልን። የፖለቲካ ምልከተዉን፣ የማህበራዊ እዪታዉን ና ስለ ኢትዮጵያ የነበረዉን ግንዛቤ፣ ከተመቸህ ሌላም ጨምርበት!
እጅግ በጣም ነው የማውቀው ፤ ለምንድን ነው ማወቅ የፈለከው?

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12906
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: Horus, a question for you

Post by DefendTheTruth » 20 May 2024, 13:39

Horus wrote:
20 May 2024, 13:25
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 12:10
አንድ ወቅት ላይ አቦማ ምትኩን አዉቀዋለሁ ብለህ ፅፈህ ነበር፣ እስክ ምን ያክል እንደምታዉቀዉ አጠር አርገህ ግለፅልን። የፖለቲካ ምልከተዉን፣ የማህበራዊ እዪታዉን ና ስለ ኢትዮጵያ የነበረዉን ግንዛቤ፣ ከተመቸህ ሌላም ጨምርበት!
እጅግ በጣም ነው የማውቀው ፤ ለምንድን ነው ማወቅ የፈለከው?
እንደሰማሁት ከሆነ የኦነግ ቆርቋሪ(? አማርኛዉ ከጠፋኝ መስራች ለማለት ነዉ) አባል ነዉ፣ ኦነጋዊያን በአገራችን ላይ ያስከተሉት ትልቅ ዉድመት ጋና ለታሪክ ተፅፎ የምቀመጥ ና ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ የምሆን ነዉ።

ኦነግ አንግቦ የተነሰዉ ጥያቄ አግባብ የለዉ ስሆን፣ አካሄዱ በጣም ዉስብስብ ና ጥፋት የተሞላበት ነበር። ከባሮ ቱምሳ ጀምሮ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግዲያ ድረስ፣ መዝግበን ማስቀመጥ አለብን። ለዚህ ደግሞ ስዎቹ እናማን ነበሩ የምለዉ ጥያቄ በመጀመሪያ ደረጀ መመለስ ያለበት ይመስለኛል።

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12906
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: Horus, a question for you

Post by DefendTheTruth » 20 May 2024, 13:49

You also shared a video that is currently inactive but you claimed to know he is the author of its content.

viewtopic.php?f=2&t=310529

Horus
Senior Member+
Posts: 40300
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: Horus, a question for you

Post by Horus » 20 May 2024, 13:57

DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 13:39
Horus wrote:
20 May 2024, 13:25
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 12:10
አንድ ወቅት ላይ አቦማ ምትኩን አዉቀዋለሁ ብለህ ፅፈህ ነበር፣ እስክ ምን ያክል እንደምታዉቀዉ አጠር አርገህ ግለፅልን። የፖለቲካ ምልከተዉን፣ የማህበራዊ እዪታዉን ና ስለ ኢትዮጵያ የነበረዉን ግንዛቤ፣ ከተመቸህ ሌላም ጨምርበት!
እጅግ በጣም ነው የማውቀው ፤ ለምንድን ነው ማወቅ የፈለከው?
እንደሰማሁት ከሆነ የኦነግ ቆርቋሪ(? አማርኛዉ ከጠፋኝ መስራች ለማለት ነዉ) አባል ነዉ፣ ኦነጋዊያን በአገራችን ላይ ያስከተሉት ትልቅ ዉድመት ጋና ለታሪክ ተፅፎ የምቀመጥ ና ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ የምሆን ነዉ።

ኦነግ አንግቦ የተነሰዉ ጥያቄ አግባብ የለዉ ስሆን፣ አካሄዱ በጣም ዉስብስብ ና ጥፋት የተሞላበት ነበር። ከባሮ ቱምሳ ጀምሮ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግዲያ ድረስ፣ መዝግበን ማስቀመጥ አለብን። ለዚህ ደግሞ ስዎቹ እናማን ነበሩ የምለዉ ጥያቄ በመጀመሪያ ደረጀ መመለስ ያለበት ይመስለኛል።
አንተ የሸዋ ኦሮሞ ነህ ባልሳሳት፣ ያውም የሰፈራችን ኦሮሞ ነህ ። አቦማ ቅልጥ ያለ የወለጋ ፕሮቴታንት የሃብታም ልጅ (አባቱ መድሃኒት ቤት ነበራቸው) ነው። አው የሰፋሪ ቅኝ ግዛት (settler colonialism) ተረት ካጠነጠኑት ጀማሪዎች አንዱ ነው ። የጻፋትንም ወረቀት አሳይቶኛል ። ነገር ግን ዲዲቲ አንተ የኦሮሞ ጉዳይ ለምን እንዲህ ተወሳስቦ አሁን የደረሰበት አሳዛኝ ውጥንቅጥ ውስጥ ሊደርስ ቻለ ብለህ ነገሩን ከስሩ ማወቅ ከፈለክ የምትጀምረው ከአቦማ ምትኩ ሳይሆን ከሜጫ ቱለማ መረዳጃ ድርጅትና ከነታደሰ ብሩ፣ ከነማሞ መዘምር ነው ። ያኔ ነው እንዴት የሸዋ ኦሮሞ ድርጅት በነአሩሲ፣ በነባሌ፣ በነዋቆና በነወለጋ ተገንጣዮች እንዴት እንደ ተጠለፈና የዛሬ ኦሮሙማ ቀውስን እንደ ወልደ የምታወቀው ።

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13512
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: Horus, a question for you

Post by Noble Amhara » 20 May 2024, 14:05

Horus wrote:
20 May 2024, 13:57
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 13:39
Horus wrote:
20 May 2024, 13:25
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 12:10
አንድ ወቅት ላይ አቦማ ምትኩን አዉቀዋለሁ ብለህ ፅፈህ ነበር፣ እስክ ምን ያክል እንደምታዉቀዉ አጠር አርገህ ግለፅልን። የፖለቲካ ምልከተዉን፣ የማህበራዊ እዪታዉን ና ስለ ኢትዮጵያ የነበረዉን ግንዛቤ፣ ከተመቸህ ሌላም ጨምርበት!
እጅግ በጣም ነው የማውቀው ፤ ለምንድን ነው ማወቅ የፈለከው?
እንደሰማሁት ከሆነ የኦነግ ቆርቋሪ(? አማርኛዉ ከጠፋኝ መስራች ለማለት ነዉ) አባል ነዉ፣ ኦነጋዊያን በአገራችን ላይ ያስከተሉት ትልቅ ዉድመት ጋና ለታሪክ ተፅፎ የምቀመጥ ና ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ የምሆን ነዉ።

ኦነግ አንግቦ የተነሰዉ ጥያቄ አግባብ የለዉ ስሆን፣ አካሄዱ በጣም ዉስብስብ ና ጥፋት የተሞላበት ነበር። ከባሮ ቱምሳ ጀምሮ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግዲያ ድረስ፣ መዝግበን ማስቀመጥ አለብን። ለዚህ ደግሞ ስዎቹ እናማን ነበሩ የምለዉ ጥያቄ በመጀመሪያ ደረጀ መመለስ ያለበት ይመስለኛል።
አንተ የሸዋ ኦሮሞ ነህ ባልሳሳት፣ ያውም የሰፈራችን ኦሮሞ ነህ ። አቦማ ቅልጥ ያለ የወለጋ ፕሮቴታንት የሃብታም ልጅ (አባቱ መድሃኒት ቤት ነበራቸው) ነው። አው የሰፋሪ ቅኝ ግዛት (settler colonialism) ተረት ካጠነጠኑት ጀማሪዎች አንዱ ነው ። የጻፋትንም ወረቀት አሳይቶኛል ። ነገር ግን ዲዲቲ አንተ የኦሮሞ ጉዳይ ለምን እንዲህ ተወሳስቦ አሁን የደረሰበት አሳዛኝ ውጥንቅጥ ውስጥ ሊደርስ ቻለ ብለህ ነገሩን ከስሩ ማወቅ ከፈለክ የምትጀምረው ከአቦማ ምትኩ ሳይሆን ከሜጫ ቱለማ መረዳጃ ድርጅትና ከነታደሰ ብሩ፣ ከነማሞ መዘምር ነው ። ያኔ ነው እንዴት የሸዋ ኦሮሞ ድርጅት በነአሩሲ፣ በነባሌ፣ በነዋቆና በነወለጋ ተገንጣዮች እንዴት እንደ ተጠለፈና የዛሬ ኦሮሙማ ቀውስን እንደ ወልደ የምታወቀው ።
የአርሲ ባሌ እና የሐረርጌ ኦሮሞዎች አሁን በጅማ ከሚመራው የብልጽግና ፓርቲ ጋር እየሰሩ ነው ቱለማዎችም ከአብይ ጋር እየሰሩ ነው illubabor ከወለጋ ኦነግ ይልቅ ጅማ ኦህዴድን የመረጡ ይመስላሉ። Guji protested against Borana Zone expansion in their zone. Guji do not know what Oromo is Same with Borana they are clan first and hold no dominance in Oromo politics or affairs. Welega are using sinfegna Shene to enforce their rule over other Oromos. Shawa Oromos are also behind because they have no party or any thing that can define themselves to the rest of the country. Not even an organization that is why Jimma Oromo (PP) and Welega Oromo (OLF) are fighting each other to dominate Showa. They can't scream "Finfine" without Shewa Oromo. Therefore Shewa Oromo has to save itself
Last edited by Noble Amhara on 20 May 2024, 14:13, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 40300
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: Horus, a question for you

Post by Horus » 20 May 2024, 14:11

Noble Amhara wrote:
20 May 2024, 14:05
Horus wrote:
20 May 2024, 13:57
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 13:39
Horus wrote:
20 May 2024, 13:25
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 12:10
አንድ ወቅት ላይ አቦማ ምትኩን አዉቀዋለሁ ብለህ ፅፈህ ነበር፣ እስክ ምን ያክል እንደምታዉቀዉ አጠር አርገህ ግለፅልን። የፖለቲካ ምልከተዉን፣ የማህበራዊ እዪታዉን ና ስለ ኢትዮጵያ የነበረዉን ግንዛቤ፣ ከተመቸህ ሌላም ጨምርበት!
እጅግ በጣም ነው የማውቀው ፤ ለምንድን ነው ማወቅ የፈለከው?
እንደሰማሁት ከሆነ የኦነግ ቆርቋሪ(? አማርኛዉ ከጠፋኝ መስራች ለማለት ነዉ) አባል ነዉ፣ ኦነጋዊያን በአገራችን ላይ ያስከተሉት ትልቅ ዉድመት ጋና ለታሪክ ተፅፎ የምቀመጥ ና ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ የምሆን ነዉ።

ኦነግ አንግቦ የተነሰዉ ጥያቄ አግባብ የለዉ ስሆን፣ አካሄዱ በጣም ዉስብስብ ና ጥፋት የተሞላበት ነበር። ከባሮ ቱምሳ ጀምሮ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግዲያ ድረስ፣ መዝግበን ማስቀመጥ አለብን። ለዚህ ደግሞ ስዎቹ እናማን ነበሩ የምለዉ ጥያቄ በመጀመሪያ ደረጀ መመለስ ያለበት ይመስለኛል።
አንተ የሸዋ ኦሮሞ ነህ ባልሳሳት፣ ያውም የሰፈራችን ኦሮሞ ነህ ። አቦማ ቅልጥ ያለ የወለጋ ፕሮቴታንት የሃብታም ልጅ (አባቱ መድሃኒት ቤት ነበራቸው) ነው። አው የሰፋሪ ቅኝ ግዛት (settler colonialism) ተረት ካጠነጠኑት ጀማሪዎች አንዱ ነው ። የጻፋትንም ወረቀት አሳይቶኛል ። ነገር ግን ዲዲቲ አንተ የኦሮሞ ጉዳይ ለምን እንዲህ ተወሳስቦ አሁን የደረሰበት አሳዛኝ ውጥንቅጥ ውስጥ ሊደርስ ቻለ ብለህ ነገሩን ከስሩ ማወቅ ከፈለክ የምትጀምረው ከአቦማ ምትኩ ሳይሆን ከሜጫ ቱለማ መረዳጃ ድርጅትና ከነታደሰ ብሩ፣ ከነማሞ መዘምር ነው ። ያኔ ነው እንዴት የሸዋ ኦሮሞ ድርጅት በነአሩሲ፣ በነባሌ፣ በነዋቆና በነወለጋ ተገንጣዮች እንዴት እንደ ተጠለፈና የዛሬ ኦሮሙማ ቀውስን እንደ ወልደ የምታወቀው ።
የአርሲ ባሌ እና የሐረርጌ ኦሮሞዎች አሁን በጅማ ከሚመራው የብልጽግና ፓርቲ ጋር እየሰሩ ነው ቱለማዎችም ከአብይ ጋር እየሰሩ ነው illubabor ከወለጋ ኦነግ ይልቅ ጅማ ኦህዴድን የመረጡ ይመስላሉ።
የኦሮሞ ጥያቄ ያበቃው መሬት ለአራሹ የተከፋፈለ ቀን ! ከዚያ ቀን እስከ ዛሬ ያለ የኦሮሞ ሌቦችና ስልጣኒ ነጋዴት ትርምስ ነው። ዛሬ የኦሮሞ ትያቄ የሚባል የለም ። ስለዚህ አንዴ አብረው ይዘርፋሉ ሌላ ግዜ እርስ በርስ ይጋደላሉ ! it is all money and power!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12906
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: Horus, a question for you

Post by DefendTheTruth » 20 May 2024, 14:18

Horus wrote:
20 May 2024, 13:57
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 13:39
Horus wrote:
20 May 2024, 13:25
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 12:10
አንድ ወቅት ላይ አቦማ ምትኩን አዉቀዋለሁ ብለህ ፅፈህ ነበር፣ እስክ ምን ያክል እንደምታዉቀዉ አጠር አርገህ ግለፅልን። የፖለቲካ ምልከተዉን፣ የማህበራዊ እዪታዉን ና ስለ ኢትዮጵያ የነበረዉን ግንዛቤ፣ ከተመቸህ ሌላም ጨምርበት!
እጅግ በጣም ነው የማውቀው ፤ ለምንድን ነው ማወቅ የፈለከው?
እንደሰማሁት ከሆነ የኦነግ ቆርቋሪ(? አማርኛዉ ከጠፋኝ መስራች ለማለት ነዉ) አባል ነዉ፣ ኦነጋዊያን በአገራችን ላይ ያስከተሉት ትልቅ ዉድመት ጋና ለታሪክ ተፅፎ የምቀመጥ ና ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ የምሆን ነዉ።

ኦነግ አንግቦ የተነሰዉ ጥያቄ አግባብ የለዉ ስሆን፣ አካሄዱ በጣም ዉስብስብ ና ጥፋት የተሞላበት ነበር። ከባሮ ቱምሳ ጀምሮ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግዲያ ድረስ፣ መዝግበን ማስቀመጥ አለብን። ለዚህ ደግሞ ስዎቹ እናማን ነበሩ የምለዉ ጥያቄ በመጀመሪያ ደረጀ መመለስ ያለበት ይመስለኛል።
አንተ የሸዋ ኦሮሞ ነህ ባልሳሳት፣ ያውም የሰፈራችን ኦሮሞ ነህ ። አቦማ ቅልጥ ያለ የወለጋ ፕሮቴታንት የሃብታም ልጅ (አባቱ መድሃኒት ቤት ነበራቸው) ነው። አው የሰፋሪ ቅኝ ግዛት (settler colonialism) ተረት ካጠነጠኑት ጀማሪዎች አንዱ ነው ። የጻፋትንም ወረቀት አሳይቶኛል ። ነገር ግን ዲዲቲ አንተ የኦሮሞ ጉዳይ ለምን እንዲህ ተወሳስቦ አሁን የደረሰበት አሳዛኝ ውጥንቅጥ ውስጥ ሊደርስ ቻለ ብለህ ነገሩን ከስሩ ማወቅ ከፈለክ የምትጀምረው ከአቦማ ምትኩ ሳይሆን ከሜጫ ቱለማ መረዳጃ ድርጅትና ከነታደሰ ብሩ፣ ከነማሞ መዘምር ነው ። ያኔ ነው እንዴት የሸዋ ኦሮሞ ድርጅት በነአሩሲ፣ በነባሌ፣ በነዋቆና በነወለጋ ተገንጣዮች እንዴት እንደ ተጠለፈና የዛሬ ኦሮሙማ ቀውስን እንደ ወልደ የምታወቀው ።
ስለ ሜጫ ና ቱለማ የመረዳጃ መህበር አዉቃለሁ፣ የተፀፈ መፅሃፍ፣ ከመስራቾቹ አንዱ በሆኑ በአቶ ዘዉጋ ቦጂአ ልጅ የተፃፈ መፅሃፍ አንብቤያለሁ፣ ኦቦ ኦላና ዞጋ ይባላሉ (ስማቸዉ በምን ምክንያት ከዘውጋ ወደ ዞጋ እንደተቀየረ በዉል አላዉቅም)። መፅሃፉ በደንብ የተመራመረበት ነዉ።

ሜጫ ና ቱለማ ምንም አገሪቷን የምጎዳ ሀሳብ አልነበረዉም። የድጋፍ መህበር ነዉ።

አቦማ ምትኩን ጨምሮ 10 የኦነግ መሪዎች የተገደሉበት ቀን በኦነግ ካምፕ እንደ ሀዛን ይቆጣራል፤ ይዘከራል። ኦነግ ወደ ስልጣን ከመጣ እኔም አንድ ቀን አብሬ ማክበሬ አይቀሬ ነዉ።

ሰዉዬዉ የሀብታም ልጅ እንደ ነበር ሰምቼአለሁ፣ በመኪና እየነደ ወደ ቤተሰቦቹ ቤት እያለ በደርግ የፀጥታ አከል ልገደል ስል እሱ ራሱ ቀድሞ በሽጉጥ ገድሎ ብዙም ሳይታሰር ተፈታ የምልም ሰምቼአለሁ፣ ይህንንም ታዉቅ ነበር?

ሌላስ ስለሱ ምን ታዉቃለህ?

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12906
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: Horus, a question for you

Post by DefendTheTruth » 20 May 2024, 14:25

Noble Amhara wrote:
20 May 2024, 14:05
Horus wrote:
20 May 2024, 13:57
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 13:39
Horus wrote:
20 May 2024, 13:25
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 12:10
አንድ ወቅት ላይ አቦማ ምትኩን አዉቀዋለሁ ብለህ ፅፈህ ነበር፣ እስክ ምን ያክል እንደምታዉቀዉ አጠር አርገህ ግለፅልን። የፖለቲካ ምልከተዉን፣ የማህበራዊ እዪታዉን ና ስለ ኢትዮጵያ የነበረዉን ግንዛቤ፣ ከተመቸህ ሌላም ጨምርበት!
እጅግ በጣም ነው የማውቀው ፤ ለምንድን ነው ማወቅ የፈለከው?
እንደሰማሁት ከሆነ የኦነግ ቆርቋሪ(? አማርኛዉ ከጠፋኝ መስራች ለማለት ነዉ) አባል ነዉ፣ ኦነጋዊያን በአገራችን ላይ ያስከተሉት ትልቅ ዉድመት ጋና ለታሪክ ተፅፎ የምቀመጥ ና ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ የምሆን ነዉ።

ኦነግ አንግቦ የተነሰዉ ጥያቄ አግባብ የለዉ ስሆን፣ አካሄዱ በጣም ዉስብስብ ና ጥፋት የተሞላበት ነበር። ከባሮ ቱምሳ ጀምሮ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግዲያ ድረስ፣ መዝግበን ማስቀመጥ አለብን። ለዚህ ደግሞ ስዎቹ እናማን ነበሩ የምለዉ ጥያቄ በመጀመሪያ ደረጀ መመለስ ያለበት ይመስለኛል።
አንተ የሸዋ ኦሮሞ ነህ ባልሳሳት፣ ያውም የሰፈራችን ኦሮሞ ነህ ። አቦማ ቅልጥ ያለ የወለጋ ፕሮቴታንት የሃብታም ልጅ (አባቱ መድሃኒት ቤት ነበራቸው) ነው። አው የሰፋሪ ቅኝ ግዛት (settler colonialism) ተረት ካጠነጠኑት ጀማሪዎች አንዱ ነው ። የጻፋትንም ወረቀት አሳይቶኛል ። ነገር ግን ዲዲቲ አንተ የኦሮሞ ጉዳይ ለምን እንዲህ ተወሳስቦ አሁን የደረሰበት አሳዛኝ ውጥንቅጥ ውስጥ ሊደርስ ቻለ ብለህ ነገሩን ከስሩ ማወቅ ከፈለክ የምትጀምረው ከአቦማ ምትኩ ሳይሆን ከሜጫ ቱለማ መረዳጃ ድርጅትና ከነታደሰ ብሩ፣ ከነማሞ መዘምር ነው ። ያኔ ነው እንዴት የሸዋ ኦሮሞ ድርጅት በነአሩሲ፣ በነባሌ፣ በነዋቆና በነወለጋ ተገንጣዮች እንዴት እንደ ተጠለፈና የዛሬ ኦሮሙማ ቀውስን እንደ ወልደ የምታወቀው ።
የአርሲ ባሌ እና የሐረርጌ ኦሮሞዎች አሁን በጅማ ከሚመራው የብልጽግና ፓርቲ ጋር እየሰሩ ነው ቱለማዎችም ከአብይ ጋር እየሰሩ ነው illubabor ከወለጋ ኦነግ ይልቅ ጅማ ኦህዴድን የመረጡ ይመስላሉ። Guji protested against Borana Zone expansion in their zone. Guji do not know what Oromo is Same with Borana they are clan first and hold no dominance in Oromo politics or affairs. Welega are using sinfegna Shene to enforce their rule over other Oromos. Shawa Oromos are also behind because they have no party or any thing that can define themselves to the rest of the country. Not even an organization that is why Jimma Oromo (PP) and Welega Oromo (OLF) are fighting each other to dominate Showa. They can't scream "Finfine" without Shewa Oromo. Therefore Shewa Oromo has to save itself
I think Ambo is in Showa, even if it has been deeply infiltrated by many from Wollega and if Wollega does the job, why they need their own party or something to "define themselves"?
"Xiiqidhaan waa hojjachuu jaallata. Abbaa Xiiqii jedhuun; humna tokko [humna waraanaa ABO] tokko Harar irraa fuudhee Ambo gara Waddeessatti dabarsuu keessatti shoora olaanaa taphate," jechuun umurii gabaabaa jiraate keessatti waan seenan ittiin isa yaadatu hojjachuusaafi osoo lubbuun jiraatee nama Mallas Zeenaawii fa'aa caalaa beekumsaafi dandeettii biyya gaggeessuu qabu akka ture kaasu.

Horus
Senior Member+
Posts: 40300
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: Horus, a question for you

Post by Horus » 20 May 2024, 14:33

DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 14:18
Horus wrote:
20 May 2024, 13:57
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 13:39
Horus wrote:
20 May 2024, 13:25
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 12:10
አንድ ወቅት ላይ አቦማ ምትኩን አዉቀዋለሁ ብለህ ፅፈህ ነበር፣ እስክ ምን ያክል እንደምታዉቀዉ አጠር አርገህ ግለፅልን። የፖለቲካ ምልከተዉን፣ የማህበራዊ እዪታዉን ና ስለ ኢትዮጵያ የነበረዉን ግንዛቤ፣ ከተመቸህ ሌላም ጨምርበት!
እጅግ በጣም ነው የማውቀው ፤ ለምንድን ነው ማወቅ የፈለከው?
እንደሰማሁት ከሆነ የኦነግ ቆርቋሪ(? አማርኛዉ ከጠፋኝ መስራች ለማለት ነዉ) አባል ነዉ፣ ኦነጋዊያን በአገራችን ላይ ያስከተሉት ትልቅ ዉድመት ጋና ለታሪክ ተፅፎ የምቀመጥ ና ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ የምሆን ነዉ።

ኦነግ አንግቦ የተነሰዉ ጥያቄ አግባብ የለዉ ስሆን፣ አካሄዱ በጣም ዉስብስብ ና ጥፋት የተሞላበት ነበር። ከባሮ ቱምሳ ጀምሮ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግዲያ ድረስ፣ መዝግበን ማስቀመጥ አለብን። ለዚህ ደግሞ ስዎቹ እናማን ነበሩ የምለዉ ጥያቄ በመጀመሪያ ደረጀ መመለስ ያለበት ይመስለኛል።
አንተ የሸዋ ኦሮሞ ነህ ባልሳሳት፣ ያውም የሰፈራችን ኦሮሞ ነህ ። አቦማ ቅልጥ ያለ የወለጋ ፕሮቴታንት የሃብታም ልጅ (አባቱ መድሃኒት ቤት ነበራቸው) ነው። አው የሰፋሪ ቅኝ ግዛት (settler colonialism) ተረት ካጠነጠኑት ጀማሪዎች አንዱ ነው ። የጻፋትንም ወረቀት አሳይቶኛል ። ነገር ግን ዲዲቲ አንተ የኦሮሞ ጉዳይ ለምን እንዲህ ተወሳስቦ አሁን የደረሰበት አሳዛኝ ውጥንቅጥ ውስጥ ሊደርስ ቻለ ብለህ ነገሩን ከስሩ ማወቅ ከፈለክ የምትጀምረው ከአቦማ ምትኩ ሳይሆን ከሜጫ ቱለማ መረዳጃ ድርጅትና ከነታደሰ ብሩ፣ ከነማሞ መዘምር ነው ። ያኔ ነው እንዴት የሸዋ ኦሮሞ ድርጅት በነአሩሲ፣ በነባሌ፣ በነዋቆና በነወለጋ ተገንጣዮች እንዴት እንደ ተጠለፈና የዛሬ ኦሮሙማ ቀውስን እንደ ወልደ የምታወቀው ።
ስለ ሜጫ ና ቱለማ የመረዳጃ መህበር አዉቃለሁ፣ የተፀፈ መፅሃፍ፣ ከመስራቾቹ አንዱ በሆኑ በአቶ ዘዉጋ ቦጂአ ልጅ የተፃፈ መፅሃፍ አንብቤያለሁ፣ ኦቦ ኦላና ዞጋ ይባላሉ (ስማቸዉ በምን ምክንያት ከዘውጋ ወደ ዞጋ እንደተቀየረ በዉል አላዉቅም)። መፅሃፉ በደንብ የተመራመረበት ነዉ።

ሜጫ ና ቱለማ ምንም አገሪቷን የምጎዳ ሀሳብ አልነበረዉም። የድጋፍ መህበር ነዉ።

አቦማ ምትኩን ጨምሮ 10 የኦነግ መሪዎች የተገደሉበት ቀን በኦነግ ካምፕ እንደ ሀዛን ይቆጣራል፤ ይዘከራል። ኦነግ ወደ ስልጣን ከመጣ እኔም አንድ ቀን አብሬ ማክበሬ አይቀሬ ነዉ።

ሰዉዬዉ የሀብታም ልጅ እንደ ነበር ሰምቼአለሁ፣ በመኪና እየነደ ወደ ቤተሰቦቹ ቤት እያለ በደርግ የፀጥታ አከል ልገደል ስል እሱ ራሱ ቀድሞ በሽጉጥ ገድሎ ብዙም ሳይታሰር ተፈታ የምልም ሰምቼአለሁ፣ ይህንንም ታዉቅ ነበር?

ሌላስ ስለሱ ምን ታዉቃለህ?
እኔ ነግሬካለሁ! ያንተ ኪዩሮሲቲ ለማጥገብ ስል እኔ ሽፋኔን አላጋልጥም ። አቦማ አሜሪካን ኮሚኒቲ ፈረንጅ ደብድቦ ከተባረረበት ኦነግ ሆኖ ክተሸሸገበት ግዜ አውቀዋለሁ ። ይህ ይበቃሃል! ከኢትዮጵያ ወጣቶች ንቅናቄ ተገንጥለው EPLF, TPLF, OLF የሆኑ ሁሉ ዛሬ የኢትዮጵያ ካንሰሮች ናቸው ! ካሻህ አይደለም ሃውልት ፒራሚድ አቁምለት !! ኢትዮጵያ የትም አትሄድም! ከፋፋዮችዋ ናቸው እየወደሙ ያሉት !

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12906
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: Horus, a question for you

Post by DefendTheTruth » 20 May 2024, 15:07

Horus wrote:
20 May 2024, 14:33
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 14:18
Horus wrote:
20 May 2024, 13:57
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 13:39
Horus wrote:
20 May 2024, 13:25
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 12:10
አንድ ወቅት ላይ አቦማ ምትኩን አዉቀዋለሁ ብለህ ፅፈህ ነበር፣ እስክ ምን ያክል እንደምታዉቀዉ አጠር አርገህ ግለፅልን። የፖለቲካ ምልከተዉን፣ የማህበራዊ እዪታዉን ና ስለ ኢትዮጵያ የነበረዉን ግንዛቤ፣ ከተመቸህ ሌላም ጨምርበት!
እጅግ በጣም ነው የማውቀው ፤ ለምንድን ነው ማወቅ የፈለከው?
እንደሰማሁት ከሆነ የኦነግ ቆርቋሪ(? አማርኛዉ ከጠፋኝ መስራች ለማለት ነዉ) አባል ነዉ፣ ኦነጋዊያን በአገራችን ላይ ያስከተሉት ትልቅ ዉድመት ጋና ለታሪክ ተፅፎ የምቀመጥ ና ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ የምሆን ነዉ።

ኦነግ አንግቦ የተነሰዉ ጥያቄ አግባብ የለዉ ስሆን፣ አካሄዱ በጣም ዉስብስብ ና ጥፋት የተሞላበት ነበር። ከባሮ ቱምሳ ጀምሮ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግዲያ ድረስ፣ መዝግበን ማስቀመጥ አለብን። ለዚህ ደግሞ ስዎቹ እናማን ነበሩ የምለዉ ጥያቄ በመጀመሪያ ደረጀ መመለስ ያለበት ይመስለኛል።
አንተ የሸዋ ኦሮሞ ነህ ባልሳሳት፣ ያውም የሰፈራችን ኦሮሞ ነህ ። አቦማ ቅልጥ ያለ የወለጋ ፕሮቴታንት የሃብታም ልጅ (አባቱ መድሃኒት ቤት ነበራቸው) ነው። አው የሰፋሪ ቅኝ ግዛት (settler colonialism) ተረት ካጠነጠኑት ጀማሪዎች አንዱ ነው ። የጻፋትንም ወረቀት አሳይቶኛል ። ነገር ግን ዲዲቲ አንተ የኦሮሞ ጉዳይ ለምን እንዲህ ተወሳስቦ አሁን የደረሰበት አሳዛኝ ውጥንቅጥ ውስጥ ሊደርስ ቻለ ብለህ ነገሩን ከስሩ ማወቅ ከፈለክ የምትጀምረው ከአቦማ ምትኩ ሳይሆን ከሜጫ ቱለማ መረዳጃ ድርጅትና ከነታደሰ ብሩ፣ ከነማሞ መዘምር ነው ። ያኔ ነው እንዴት የሸዋ ኦሮሞ ድርጅት በነአሩሲ፣ በነባሌ፣ በነዋቆና በነወለጋ ተገንጣዮች እንዴት እንደ ተጠለፈና የዛሬ ኦሮሙማ ቀውስን እንደ ወልደ የምታወቀው ።
ስለ ሜጫ ና ቱለማ የመረዳጃ መህበር አዉቃለሁ፣ የተፀፈ መፅሃፍ፣ ከመስራቾቹ አንዱ በሆኑ በአቶ ዘዉጋ ቦጂአ ልጅ የተፃፈ መፅሃፍ አንብቤያለሁ፣ ኦቦ ኦላና ዞጋ ይባላሉ (ስማቸዉ በምን ምክንያት ከዘውጋ ወደ ዞጋ እንደተቀየረ በዉል አላዉቅም)። መፅሃፉ በደንብ የተመራመረበት ነዉ።

ሜጫ ና ቱለማ ምንም አገሪቷን የምጎዳ ሀሳብ አልነበረዉም። የድጋፍ መህበር ነዉ።

አቦማ ምትኩን ጨምሮ 10 የኦነግ መሪዎች የተገደሉበት ቀን በኦነግ ካምፕ እንደ ሀዛን ይቆጣራል፤ ይዘከራል። ኦነግ ወደ ስልጣን ከመጣ እኔም አንድ ቀን አብሬ ማክበሬ አይቀሬ ነዉ።

ሰዉዬዉ የሀብታም ልጅ እንደ ነበር ሰምቼአለሁ፣ በመኪና እየነደ ወደ ቤተሰቦቹ ቤት እያለ በደርግ የፀጥታ አከል ልገደል ስል እሱ ራሱ ቀድሞ በሽጉጥ ገድሎ ብዙም ሳይታሰር ተፈታ የምልም ሰምቼአለሁ፣ ይህንንም ታዉቅ ነበር?

ሌላስ ስለሱ ምን ታዉቃለህ?
እኔ ነግሬካለሁ! ያንተ ኪዩሮሲቲ ለማጥገብ ስል እኔ ሽፋኔን አላጋልጥም ። አቦማ አሜሪካን ኮሚኒቲ ፈረንጅ ደብድቦ ከተባረረበት ኦነግ ሆኖ ክተሸሸገበት ግዜ አውቀዋለሁ ። ይህ ይበቃሃል! ከኢትዮጵያ ወጣቶች ንቅናቄ ተገንጥለው EPLF, TPLF, OLF የሆኑ ሁሉ ዛሬ የኢትዮጵያ ካንሰሮች ናቸው ! ካሻህ አይደለም ሃውልት ፒራሚድ አቁምለት !! ኢትዮጵያ የትም አትሄድም! ከፋፋዮችዋ ናቸው እየወደሙ ያሉት !
You are good at blabbering something you are not asked, but then timid when you are asked about specifics.

You complain about anything Oromo, even if it is just about pure developmental endeavor. How is Oromo Self-Help organization different or blamed more than the Guraghe Self-Help organization? Or, do you claim Guraghe had none?


Horus
Senior Member+
Posts: 40300
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: Horus, a question for you

Post by Horus » 20 May 2024, 15:29

DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 15:07
Horus wrote:
20 May 2024, 14:33
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 14:18
Horus wrote:
20 May 2024, 13:57
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 13:39
Horus wrote:
20 May 2024, 13:25


እጅግ በጣም ነው የማውቀው ፤ ለምንድን ነው ማወቅ የፈለከው?
እንደሰማሁት ከሆነ የኦነግ ቆርቋሪ(? አማርኛዉ ከጠፋኝ መስራች ለማለት ነዉ) አባል ነዉ፣ ኦነጋዊያን በአገራችን ላይ ያስከተሉት ትልቅ ዉድመት ጋና ለታሪክ ተፅፎ የምቀመጥ ና ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ የምሆን ነዉ።

ኦነግ አንግቦ የተነሰዉ ጥያቄ አግባብ የለዉ ስሆን፣ አካሄዱ በጣም ዉስብስብ ና ጥፋት የተሞላበት ነበር። ከባሮ ቱምሳ ጀምሮ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግዲያ ድረስ፣ መዝግበን ማስቀመጥ አለብን። ለዚህ ደግሞ ስዎቹ እናማን ነበሩ የምለዉ ጥያቄ በመጀመሪያ ደረጀ መመለስ ያለበት ይመስለኛል።
አንተ የሸዋ ኦሮሞ ነህ ባልሳሳት፣ ያውም የሰፈራችን ኦሮሞ ነህ ። አቦማ ቅልጥ ያለ የወለጋ ፕሮቴታንት የሃብታም ልጅ (አባቱ መድሃኒት ቤት ነበራቸው) ነው። አው የሰፋሪ ቅኝ ግዛት (settler colonialism) ተረት ካጠነጠኑት ጀማሪዎች አንዱ ነው ። የጻፋትንም ወረቀት አሳይቶኛል ። ነገር ግን ዲዲቲ አንተ የኦሮሞ ጉዳይ ለምን እንዲህ ተወሳስቦ አሁን የደረሰበት አሳዛኝ ውጥንቅጥ ውስጥ ሊደርስ ቻለ ብለህ ነገሩን ከስሩ ማወቅ ከፈለክ የምትጀምረው ከአቦማ ምትኩ ሳይሆን ከሜጫ ቱለማ መረዳጃ ድርጅትና ከነታደሰ ብሩ፣ ከነማሞ መዘምር ነው ። ያኔ ነው እንዴት የሸዋ ኦሮሞ ድርጅት በነአሩሲ፣ በነባሌ፣ በነዋቆና በነወለጋ ተገንጣዮች እንዴት እንደ ተጠለፈና የዛሬ ኦሮሙማ ቀውስን እንደ ወልደ የምታወቀው ።
ስለ ሜጫ ና ቱለማ የመረዳጃ መህበር አዉቃለሁ፣ የተፀፈ መፅሃፍ፣ ከመስራቾቹ አንዱ በሆኑ በአቶ ዘዉጋ ቦጂአ ልጅ የተፃፈ መፅሃፍ አንብቤያለሁ፣ ኦቦ ኦላና ዞጋ ይባላሉ (ስማቸዉ በምን ምክንያት ከዘውጋ ወደ ዞጋ እንደተቀየረ በዉል አላዉቅም)። መፅሃፉ በደንብ የተመራመረበት ነዉ።

ሜጫ ና ቱለማ ምንም አገሪቷን የምጎዳ ሀሳብ አልነበረዉም። የድጋፍ መህበር ነዉ።

አቦማ ምትኩን ጨምሮ 10 የኦነግ መሪዎች የተገደሉበት ቀን በኦነግ ካምፕ እንደ ሀዛን ይቆጣራል፤ ይዘከራል። ኦነግ ወደ ስልጣን ከመጣ እኔም አንድ ቀን አብሬ ማክበሬ አይቀሬ ነዉ።

ሰዉዬዉ የሀብታም ልጅ እንደ ነበር ሰምቼአለሁ፣ በመኪና እየነደ ወደ ቤተሰቦቹ ቤት እያለ በደርግ የፀጥታ አከል ልገደል ስል እሱ ራሱ ቀድሞ በሽጉጥ ገድሎ ብዙም ሳይታሰር ተፈታ የምልም ሰምቼአለሁ፣ ይህንንም ታዉቅ ነበር?

ሌላስ ስለሱ ምን ታዉቃለህ?
እኔ ነግሬካለሁ! ያንተ ኪዩሮሲቲ ለማጥገብ ስል እኔ ሽፋኔን አላጋልጥም ። አቦማ አሜሪካን ኮሚኒቲ ፈረንጅ ደብድቦ ከተባረረበት ኦነግ ሆኖ ክተሸሸገበት ግዜ አውቀዋለሁ ። ይህ ይበቃሃል! ከኢትዮጵያ ወጣቶች ንቅናቄ ተገንጥለው EPLF, TPLF, OLF የሆኑ ሁሉ ዛሬ የኢትዮጵያ ካንሰሮች ናቸው ! ካሻህ አይደለም ሃውልት ፒራሚድ አቁምለት !! ኢትዮጵያ የትም አትሄድም! ከፋፋዮችዋ ናቸው እየወደሙ ያሉት !
You are good at blabbering something you are not asked, but then timid when you are asked about specifics.

You complain about anything Oromo, even if it is just about pure developmental endeavor. How is Oromo Self-Help organization different or blamed more than the Guraghe Self-Help organization? Or, do you claim Guraghe had none?

አንተ በሽተኛ ደሞ ተነሳብህ አይደል! ስንቴ ልንገርህ ይህ ሰው እንኳ አቦማን አያውቀውም ። ዩኒቨርሲቲ የነበሩ ብሎ ነው የሚያልፈው። እንዴ ኤርትራ አገር መሆን እንፈልጋለን ያሉበት ፈፋሪ ኮሎኒያሊዝም እኔ ሲጸነስ ነው የማውቀው ፣ ሜጫ ቱለም እነታደሰ ብሩ ከነዪልማ ሺበሺ የሶዶዎች መንገድ ስራ ድርጅት ሞዴል ወስደው ሲያቋቁሙት ነው የማውቀው ። ምን ለማለት ነው የፈለከው! የሶዶ ጉራጌ መረዳጃ መንግስት መገልበጥ ሳሆን በኃይለ ስላሴ ተሸልሟል ! ቱባ አክራሪ የኢትዮጵያዊነት ድርጅት ነው ። በባሌ እስላምና በወለጋ ሚሲዮን የተንጣዎች የተጠለፍከው አንተ ነህ !

ከዚህ በኋላ ከኔ መልስ አትጠብቅ ! እኔ አቦማን ቤቱ አደለም የትንሿ ውሻቸው ስም ማን እንደ ነበር አውቃለሁ ። አልነግርህም ! ገባህ ደደብ!

ደሞ ይህ ሰው ቲንክ ታንክ የሚለው ኦሮሞ እስተዲ ግሩፕ ሲቋቋም ሃ ብሎ የጀመረው ታክሲ ነጂ ሲሳይ ኢብሳን አውቀዋለሁ! አንት ፈስ!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12906
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: Horus, a question for you

Post by DefendTheTruth » 20 May 2024, 15:55

Horus wrote:
20 May 2024, 15:29

አንተ በሽተኛ ደሞ ተነሳብህ አይደል! ስንቴ ልንገርህ ይህ ሰው እንኳ አቦማን አያውቀውም ። ዩኒቨርሲቲ የነበሩ ብሎ ነው የሚያልፈው። እንዴ ኤርትራ አገር መሆን እንፈልጋለን ያሉበት ፈፋሪ ኮሎኒያሊዝም እኔ ሲጸነስ ነው የማውቀው ፣ ሜጫ ቱለም እነታደሰ ብሩ ከነዪልማ ሺበሺ የሶዶዎች መንገድ ስራ ድርጅት ሞዴል ወስደው ሲያቋቁሙት ነው የማውቀው ። ምን ለማለት ነው የፈለከው! የሶዶ ጉራጌ መረዳጃ መንግስት መገልበጥ ሳሆን በኃይለ ስላሴ ተሸልሟል ! ቱባ አክራሪ የኢትዮጵያዊነት ድርጅት ነው ። በባሌ እስላምና በወለጋ ሚሲዮን የተንጣዎች የተጠለፍከው አንተ ነህ !

ከዚህ በኋላ ከኔ መልስ አትጠብቅ ! እኔ አቦማን ቤቱ አደለም የትንሿ ውሻቸው ስም ማን እንደ ነበር አውቃለሁ ። አልነግርህም ! ገባህ ደደብ!

ደሞ ይህ ሰው ቲንክ ታንክ የሚለው ኦሮሞ እስተዲ ግሩፕ ሲቋቋም ሃ ብሎ የጀመረው ታክሲ ነጂ ሲሳይ ኢብሳን አውቀዋለሁ! አንት ፈስ!
Abba Biyya Abba Jobir knows the late Abbomaa Mitiku, the latter is a founding member of OLF while the former is supporting the idea from behind, since he was a government official and didn't want to risk anything, for both sides. He was not only a university student but also a leader of the students.

If you know even their puppy it means also you were its friend, or that of Abboma himself. Abboma was around 32/3 years old in 1980 when he was killed by Siad Bare's forces and it is over 44 years now since he is dead.

Either you were a friend of his family's puppy, or you too are that old man............... :lol: :lol: :lol: :lol:

ዝም ብለህ ብትመልስ ኖሮ ይህን ሁሉ ጉድ አለወጠብህም ነበር!

Horus
Senior Member+
Posts: 40300
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: Horus, a question for you

Post by Horus » 20 May 2024, 20:38

DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 15:55
Horus wrote:
20 May 2024, 15:29

አንተ በሽተኛ ደሞ ተነሳብህ አይደል! ስንቴ ልንገርህ ይህ ሰው እንኳ አቦማን አያውቀውም ። ዩኒቨርሲቲ የነበሩ ብሎ ነው የሚያልፈው። እንዴ ኤርትራ አገር መሆን እንፈልጋለን ያሉበት ፈፋሪ ኮሎኒያሊዝም እኔ ሲጸነስ ነው የማውቀው ፣ ሜጫ ቱለም እነታደሰ ብሩ ከነዪልማ ሺበሺ የሶዶዎች መንገድ ስራ ድርጅት ሞዴል ወስደው ሲያቋቁሙት ነው የማውቀው ። ምን ለማለት ነው የፈለከው! የሶዶ ጉራጌ መረዳጃ መንግስት መገልበጥ ሳሆን በኃይለ ስላሴ ተሸልሟል ! ቱባ አክራሪ የኢትዮጵያዊነት ድርጅት ነው ። በባሌ እስላምና በወለጋ ሚሲዮን የተንጣዎች የተጠለፍከው አንተ ነህ !

ከዚህ በኋላ ከኔ መልስ አትጠብቅ ! እኔ አቦማን ቤቱ አደለም የትንሿ ውሻቸው ስም ማን እንደ ነበር አውቃለሁ ። አልነግርህም ! ገባህ ደደብ!

ደሞ ይህ ሰው ቲንክ ታንክ የሚለው ኦሮሞ እስተዲ ግሩፕ ሲቋቋም ሃ ብሎ የጀመረው ታክሲ ነጂ ሲሳይ ኢብሳን አውቀዋለሁ! አንት ፈስ!
Abba Biyya Abba Jobir knows the late Abbomaa Mitiku, the latter is a founding member of OLF while the former is supporting the idea from behind, since he was a government official and didn't want to risk anything, for both sides. He was not only a university student but also a leader of the students.

If you know even their puppy it means also you were its friend, or that of Abboma himself. Abboma was around 32/3 years old in 1980 when he was killed by Siad Bare's forces and it is over 44 years now since he is dead.

Either you were a friend of his family's puppy, or you too are that old man............... :lol: :lol: :lol: :lol:

ዝም ብለህ ብትመልስ ኖሮ ይህን ሁሉ ጉድ አለወጠብህም ነበር!
አንተ ኩበት ፊት ወሬ ለቃቃሚ እረኛ አቦማ ምትኩ በሳይድ ባሬ ሲገደል 28 አመት እንኳ አልሞላውም ነው። ባልነበርክበት እበት ባትለቃቅም ምናለበት! አሁን የሆነ ማንነት ፍለጋ ነው የምትጋጋጠው ማፈሪያ :lol: :lol:

Selam/
Senior Member
Posts: 17037
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Horus, a question for you

Post by Selam/ » 20 May 2024, 21:08

ምን ዓይነት ቆረቆንዳ ነህ?

መረጃ ጠይቀህ ስታበቃ የውይይቱን አቅጣጫ በድንገት ወደ ዕድሜ ግምገማ አዞርከው። የካድሬ ወሬ ስታናፋ ከምትውለው ከአንተ ከወደል አህያው፣ ድንጋይ ለብሳ ለመቶ ሃያ ዓመት የምትንፏቀቀው ኤሊ ትሻላለች። እበት!


DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 15:55
Horus wrote:
20 May 2024, 15:29

አንተ በሽተኛ ደሞ ተነሳብህ አይደል! ስንቴ ልንገርህ ይህ ሰው እንኳ አቦማን አያውቀውም ። ዩኒቨርሲቲ የነበሩ ብሎ ነው የሚያልፈው። እንዴ ኤርትራ አገር መሆን እንፈልጋለን ያሉበት ፈፋሪ ኮሎኒያሊዝም እኔ ሲጸነስ ነው የማውቀው ፣ ሜጫ ቱለም እነታደሰ ብሩ ከነዪልማ ሺበሺ የሶዶዎች መንገድ ስራ ድርጅት ሞዴል ወስደው ሲያቋቁሙት ነው የማውቀው ። ምን ለማለት ነው የፈለከው! የሶዶ ጉራጌ መረዳጃ መንግስት መገልበጥ ሳሆን በኃይለ ስላሴ ተሸልሟል ! ቱባ አክራሪ የኢትዮጵያዊነት ድርጅት ነው ። በባሌ እስላምና በወለጋ ሚሲዮን የተንጣዎች የተጠለፍከው አንተ ነህ !

ከዚህ በኋላ ከኔ መልስ አትጠብቅ ! እኔ አቦማን ቤቱ አደለም የትንሿ ውሻቸው ስም ማን እንደ ነበር አውቃለሁ ። አልነግርህም ! ገባህ ደደብ!

ደሞ ይህ ሰው ቲንክ ታንክ የሚለው ኦሮሞ እስተዲ ግሩፕ ሲቋቋም ሃ ብሎ የጀመረው ታክሲ ነጂ ሲሳይ ኢብሳን አውቀዋለሁ! አንት ፈስ!
Abba Biyya Abba Jobir knows the late Abbomaa Mitiku, the latter is a founding member of OLF while the former is supporting the idea from behind, since he was a government official and didn't want to risk anything, for both sides. He was not only a university student but also a leader of the students.

If you know even their puppy it means also you were its friend, or that of Abboma himself. Abboma was around 32/3 years old in 1980 when he was killed by Siad Bare's forces and it is over 44 years now since he is dead.

Either you were a friend of his family's puppy, or you too are that old man............... :lol: :lol: :lol: :lol:

ዝም ብለህ ብትመልስ ኖሮ ይህን ሁሉ ጉድ አለወጠብህም ነበር!

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13512
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: Horus, a question for you

Post by Noble Amhara » 20 May 2024, 21:14

DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 14:25
Noble Amhara wrote:
20 May 2024, 14:05
Horus wrote:
20 May 2024, 13:57
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 13:39
Horus wrote:
20 May 2024, 13:25
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 12:10
አንድ ወቅት ላይ አቦማ ምትኩን አዉቀዋለሁ ብለህ ፅፈህ ነበር፣ እስክ ምን ያክል እንደምታዉቀዉ አጠር አርገህ ግለፅልን። የፖለቲካ ምልከተዉን፣ የማህበራዊ እዪታዉን ና ስለ ኢትዮጵያ የነበረዉን ግንዛቤ፣ ከተመቸህ ሌላም ጨምርበት!
እጅግ በጣም ነው የማውቀው ፤ ለምንድን ነው ማወቅ የፈለከው?
እንደሰማሁት ከሆነ የኦነግ ቆርቋሪ(? አማርኛዉ ከጠፋኝ መስራች ለማለት ነዉ) አባል ነዉ፣ ኦነጋዊያን በአገራችን ላይ ያስከተሉት ትልቅ ዉድመት ጋና ለታሪክ ተፅፎ የምቀመጥ ና ለመጪዉ ትዉልድ ማስተማሪያ የምሆን ነዉ።

ኦነግ አንግቦ የተነሰዉ ጥያቄ አግባብ የለዉ ስሆን፣ አካሄዱ በጣም ዉስብስብ ና ጥፋት የተሞላበት ነበር። ከባሮ ቱምሳ ጀምሮ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግዲያ ድረስ፣ መዝግበን ማስቀመጥ አለብን። ለዚህ ደግሞ ስዎቹ እናማን ነበሩ የምለዉ ጥያቄ በመጀመሪያ ደረጀ መመለስ ያለበት ይመስለኛል።
አንተ የሸዋ ኦሮሞ ነህ ባልሳሳት፣ ያውም የሰፈራችን ኦሮሞ ነህ ። አቦማ ቅልጥ ያለ የወለጋ ፕሮቴታንት የሃብታም ልጅ (አባቱ መድሃኒት ቤት ነበራቸው) ነው። አው የሰፋሪ ቅኝ ግዛት (settler colonialism) ተረት ካጠነጠኑት ጀማሪዎች አንዱ ነው ። የጻፋትንም ወረቀት አሳይቶኛል ። ነገር ግን ዲዲቲ አንተ የኦሮሞ ጉዳይ ለምን እንዲህ ተወሳስቦ አሁን የደረሰበት አሳዛኝ ውጥንቅጥ ውስጥ ሊደርስ ቻለ ብለህ ነገሩን ከስሩ ማወቅ ከፈለክ የምትጀምረው ከአቦማ ምትኩ ሳይሆን ከሜጫ ቱለማ መረዳጃ ድርጅትና ከነታደሰ ብሩ፣ ከነማሞ መዘምር ነው ። ያኔ ነው እንዴት የሸዋ ኦሮሞ ድርጅት በነአሩሲ፣ በነባሌ፣ በነዋቆና በነወለጋ ተገንጣዮች እንዴት እንደ ተጠለፈና የዛሬ ኦሮሙማ ቀውስን እንደ ወልደ የምታወቀው ።
የአርሲ ባሌ እና የሐረርጌ ኦሮሞዎች አሁን በጅማ ከሚመራው የብልጽግና ፓርቲ ጋር እየሰሩ ነው ቱለማዎችም ከአብይ ጋር እየሰሩ ነው illubabor ከወለጋ ኦነግ ይልቅ ጅማ ኦህዴድን የመረጡ ይመስላሉ። Guji protested against Borana Zone expansion in their zone. Guji do not know what Oromo is Same with Borana they are clan first and hold no dominance in Oromo politics or affairs. Welega are using sinfegna Shene to enforce their rule over other Oromos. Shawa Oromos are also behind because they have no party or any thing that can define themselves to the rest of the country. Not even an organization that is why Jimma Oromo (PP) and Welega Oromo (OLF) are fighting each other to dominate Showa. They can't scream "Finfine" without Shewa Oromo. Therefore Shewa Oromo has to save itself
I think Ambo is in Showa, even if it has been deeply infiltrated by many from Wollega and if Wollega does the job, why they need their own party or something to "define themselves"?
"Xiiqidhaan waa hojjachuu jaallata. Abbaa Xiiqii jedhuun; humna tokko [humna waraanaa ABO] tokko Harar irraa fuudhee Ambo gara Waddeessatti dabarsuu keessatti shoora olaanaa taphate," jechuun umurii gabaabaa jiraate keessatti waan seenan ittiin isa yaadatu hojjachuusaafi osoo lubbuun jiraatee nama Mallas Zeenaawii fa'aa caalaa beekumsaafi dandeettii biyya gaggeessuu qabu akka ture kaasu.
Abiy embarrassed Welega Sinfegnas in Showa Ambo by building this great resort as well I heard Abiy built Airports in Ambo and Dembidollo thereby weakening the Shene Movement which is based off of poverty and backwardness!


Horus
Senior Member+
Posts: 40300
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: Horus, a question for you

Post by Horus » 20 May 2024, 21:21

Horus wrote:
20 May 2024, 13:25
DefendTheTruth wrote:
20 May 2024, 12:10
አንድ ወቅት ላይ አቦማ ምትኩን አዉቀዋለሁ ብለህ ፅፈህ ነበር፣ እስክ ምን ያክል እንደምታዉቀዉ አጠር አርገህ ግለፅልን። የፖለቲካ ምልከተዉን፣ የማህበራዊ እዪታዉን ና ስለ ኢትዮጵያ የነበረዉን ግንዛቤ፣ ከተመቸህ ሌላም ጨምርበት!
እጅግ በጣም ነው የማውቀው ፤ ለምንድን ነው ማወቅ የፈለከው?
ይህ ዲዲቲ የሚባል ከብት ገና ይህን ሃረግ ሲከፍት ነው ሞቲቩ ምን እንደ ሆነ የበላሁት! የሱ ጭንቀት እውነትን ፍለጋ አይደለም ፤ ሆረስ ማን እንደ ሆነ ማወቅ ነው !

Tiago
Member
Posts: 2962
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: Horus, a question for you

Post by Tiago » 20 May 2024, 21:33

someone is playing bingo tonight. :lol: :lol: :lol:

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: Horus, a question for you

Post by sun » 20 May 2024, 21:45

Actually the whole of these reactive garbage talks are only divisive and negative bush!t talks of no values to any human, animals and plants. During this new era of 21st century information age we have to focus on the Positive, on the Hope, on the Human and Material development so that we may become Healthy, Wealthy and Great Together.

So, brainless divisive backward monkey behavior types just fck off and go to munch your false Banana roots and leaves because I am criticizing your utterly bad behavior but not persons and personalities, so to say. Last but NOT least Aboma Mitiku's father is not a pharmacist neither did he own any pharmacy in his life time. Moshlaaqqa asmessay wushetam shelemixmaax tultullaa hulla! Okay? Okay!!
:lol:

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: Horus, a question for you

Post by sun » 20 May 2024, 21:59

Tiago wrote:
20 May 2024, 21:33
someone is playing bingo tonight. :lol: :lol: :lol:

While others are going to Space. :P



Post Reply