Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40349
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Horus » 17 May 2024, 02:28


Horus
Senior Member+
Posts: 40349
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Horus » 17 May 2024, 03:04


Right
Member
Posts: 4329
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Right » 17 May 2024, 07:59

Horus,
Please don’t call it development. You remind us Derg’s double digits economic growth and the Weyannies 3 times a day meal to all citizens propaganda. Successive leaders from Mengistu H/m, Melese Z to Abiye Ahmed there are two things they obsessively do as a priority. Borrow hard currency and invest in armaments and buildings in Addis.
We all know with this two area of investments the return in the long term to society is usually in the negatives. And they are also a very effective scheme to steal money.
No harm in beautifying Addis and investing in parks and recreation but that should not be the priority. With the right policy society take care of itself in beautifying cities and parks without the government heavily involved with borrowed money as a priority. Remember borrowed money has to be paid back with interest. 120 million people is responsible in paying those debts back for Abiye Ahmed’s pet projects.
We all know what the priorities should be. The rest is a distraction.

Stop this nonsense propaganda. You are better than this.

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12908
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by DefendTheTruth » 17 May 2024, 08:22

Right wrote:
17 May 2024, 07:59
Horus,
Please don’t call it development. You remind us Derg’s double digits economic growth and the Weyannies 3 times a day meal to all citizens propaganda. Successive leaders from Mengistu H/m, Melese Z to Abiye Ahmed there are two things they obsessively do as a priority. Borrow hard currency and invest in armaments and buildings in Addis.
We all know with this two area of investments the return in the long term to society is usually in the negatives. And they are also a very effective scheme to steal money.
No harm in beautifying Addis and investing in parks and recreation but that should not be the priority. With the right policy society take care of itself in beautifying cities and parks without the government heavily involved with borrowed money as a priority. Remember borrowed money has to be paid back with interest. 120 million people is responsible in paying those debts back for Abiye Ahmed’s pet projects.
We all know what the priorities should be. The rest is a distraction.

Stop this nonsense propaganda. You are better than this.
You mourn, we build!

Ethiopians mourn the destruction of historic Piassa district

Selam/
Senior Member
Posts: 17050
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Selam/ » 17 May 2024, 08:48

“ከዘመኑ ጋ የሚመጥን ቴክኖሎጂን መጠቀም” WTF is that?

ይኸ የአፍሪካ ሃገሮች በሽታ ነው። የኑሮና ቴክኖሎጂ ደረጃ መለኪያቸው so-called “ስታንዳርዱን የጠበቀ” የሰለጠኑት ሃገሮች ስለሆኑ፣ ሁሉን ነገር ከዚያ አስመጥተው መገጣጠም መቻላቸውን እንደ ትልቅ ስልጣኔ ይቆጥሩታል። ለእኔ ይኸ የድንቁርና ምልክት ነው። የራሳችን ግብዐት ሳይኖረንና የተሰራውን ማደስና መጠገን እስካልቻልን ድረስ ውዳቂዎች ነን። የሚሰራው ብልጭልጭ ነገር ሁሉ ሱፐርፊሺያል ነው።

አንሳንሰር ሲሰበር ለዓመታት ከስራ ውጭ ይወጣል፣ በዢፕዘም ስታኮ የዛሬ አስር ዓመት የተለጠፉ ህንፃዎች ዛሬ ሻግተዋል፣ የኮንዶሚኒየም ሽንት ቤቶች እንደ ሻወር ከአንዱ ፍሎር ወደ ሌላው ይፈሳሉ ግን ለማስተካከል ዕውቀቱም አቅሙም የለም።

ልክ ጣሊያን አስመራን ወርቅ አድርጋ ሰርታ ለሻቢያ አስረክባ እንደሄደችውና አሁን ከተማዋና ህንፃዎቹ ከመፈራረሳቸው ጋ ይመሳሰላል። በእርግጥ ጣሊያን የሰራው ገና ሌላ መቶ ዓመት ይቆያል።

Abere
Senior Member
Posts: 14883
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Abere » 17 May 2024, 09:29

Addis Ababa is a parasitic city of Ethiopia, it is fattening itself at the expense of other cities or towns. The fattening process metabolically created fast ghettoization or slum area production. Addis Ababa being the primate city may be 10 times larger than the next big city in the country. Simply using an old estimation of 2016. Addis Ababa had 3.3 million people and the 2nd largest city Dire-Dawa had 341,991. Inequitable urban growth accompanied by high level of urban poverty is not pleasant, especially if politically orchestrated and resources expended in wrong priorities in random shortsighted projects that sooner or later become costly to undo them.

Right
Member
Posts: 4329
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Right » 17 May 2024, 10:45

DDT, first feed the starving Borena oromos.
You have no idea what development and progress is. You mixed it up with stealing.

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12908
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by DefendTheTruth » 17 May 2024, 13:43

Right wrote:
17 May 2024, 10:45
DDT, first feed the starving Borena oromos.
You have no idea what development and progress is. You mixed it up with stealing.
"Right", you are not right but wrong, I have told you that much long time ago. You can never be right, simply because you can never think rationally.

Why should I need to feed only "Borena Oromos", do you mean that I have to favor them? Or do you think there are no other needy citizens in the country than the "Borena Oromos"?

You don't have an answer for these and similar questions simply because you can never think rationally.

We don't have to go all the way until Borana, to find people who are going to bed empty stomach, there are many many citizens around the country who are truly in need. That should be clear to everybody.

But we shouldn't wait until we have filled our bellies to think about development, which is rational. Not because I wanted to make it appear rational but even those mothers and sisters digging in the city with almost their bare hands to build it up said they are happy in doing so, because they want to have a better future for their children, for that they are ready to endure the pain.

Having a better future can't happen without some sorts of pains here and there. Rational people think this way, wrong people like you think only about filling their belly everyday.


Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Union » 17 May 2024, 14:00

Horus is a disgusting person

A witaf neqay for life :lol: :lol: :lol: :lol:

A bi'tch too

Horus
Senior Member+
Posts: 40349
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Horus » 17 May 2024, 14:15

Right wrote:
17 May 2024, 07:59
Horus,
Please don’t call it development. You remind us Derg’s double digits economic growth and the Weyannies 3 times a day meal to all citizens propaganda. Successive leaders from Mengistu H/m, Melese Z to Abiye Ahmed there are two things they obsessively do as a priority. Borrow hard currency and invest in armaments and buildings in Addis.
We all know with this two area of investments the return in the long term to society is usually in the negatives. And they are also a very effective scheme to steal money.
No harm in beautifying Addis and investing in parks and recreation but that should not be the priority. With the right policy society take care of itself in beautifying cities and parks without the government heavily involved with borrowed money as a priority. Remember borrowed money has to be paid back with interest. 120 million people is responsible in paying those debts back for Abiye Ahmed’s pet projects.
We all know what the priorities should be. The rest is a distraction.

Stop this nonsense propaganda. You are better than this.
ራይት፣
እኔ ማንኛውም በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚደረግ እድገት በለው ለውጥ የራሴ መለኪያ እንጂ ያቢይ አህመድ፣ ወይ ያዳነች፣ ወይ የመለስ፣ ወይ የከበደ ስራና ስብከት አይደለም ያለኝ ። ሺ ግዜ እንዳልኩት እኔ የኃይለ ስላሴን፣ የደርግን፣ የወያኔን፣ የኦርሙማን 4 መንግስታት አንዲት ቀን ሳላቋርጥ ያስተዋልኩኝ፣ የተቸሁኝ ፣ የማውቅ ሰው ነኝ ። እኔ በፖለቲከኛ የምሰበክ ሰው አይደለሁም።

የራሴ መመልከቻ አይን፣ መለኪያ አጀንዳ ፣ መመዘኛ መስፈርት ያለኝ በፖለቲካ ጥርስ የነቀልኩኝ የፖለቲካ እንሰሳ ነኝ ። የገዥ መደቦች ስልጣን ላይ ለመቆየት፣ ጎሳዎች እርስ በርስ ለመፎካከር በሚያደርጉት ፉክክር ሳቢያ አገሪቱ ውስጥ የሚፈጠሩትን ልዩ ልዩ ክስተቶች በጥንቃቄ ለመለካት መመዘኛ መስፈር ያስገልግሃል። እኔ አለኝ! እሱም የሆረስ ማኒፌስቶ ይባላል~

viewtopic.php?f=2&t=337752
Last edited by Horus on 17 May 2024, 14:18, edited 1 time in total.

Right
Member
Posts: 4329
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Right » 17 May 2024, 14:16

DDT,
Lately you are making a desperate noise as the going gets tough.
You can’t cheat the economy. Printing money, borrowing and spending crazy on parks is not going to save you from the eventual collapse. Just like exporting donated wheat for propaganda purposes didn’t save you from the truth.

Speaking of the Borena oromos, they have been starving since 2019 while you are busy destroying borrowed money.
Isn’t Oromo Biltsigna the name of your political party.

Abiye Ahmed Ali is a deadman walking. Propaganda won’t save him from the reality.

Right
Member
Posts: 4329
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Right » 17 May 2024, 15:23

ራይት፣
እኔ ማንኛውም በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚደረግ እድገት በለው ለውጥ የራሴ መለኪያ እንጂ ያቢይ አህመድ፣ ወይ ያዳነች፣ ወይ የመለስ፣ ወይ የከበደ ስራና ስብከት አይደለም ያለኝ ። ሺ ግዜ እንዳልኩት እኔ የኃይለ ስላሴን፣ የደርግን፣ የወያኔን፣ የኦርሙማን 4 መንግስታት አንዲት ቀን ሳላቋርጥ ያስተዋልኩኝ፣ የተቸሁኝ ፣ የማውቅ ሰው ነኝ ። እኔ በፖለቲከኛ የምሰበክ ሰው አይደለሁም።

የራሴ መመልከቻ አይን፣ መለኪያ አጀንዳ ፣ መመዘኛ መስፈርት ያለኝ በፖለቲካ ጥርስ የነቀልኩኝ የፖለቲካ እንሰሳ ነኝ ። የገዥ መደቦች ስልጣን ላይ ለመቆየት፣ ጎሳዎች እርስ በርስ ለመፎካከር በሚያደርጉት ፉክክር ሳቢያ አገሪቱ ውስጥ የሚፈጠሩትን ልዩ ልዩ ክስተቶች በጥንቃቄ ለመለካት መመዘኛ መስፈር ያስገልግሃል። እኔ አለኝ! እሱም የሆረስ ማኒፌስቶ ይባላል~

viewtopic.php?f=2&t=337752
Horus,
You are within your right to comment and analyze any issues of Ethiopia. I don’t doubt your political knowledge.

But it’s also our own responsibility to point out misleading propaganda and deception when we see it.

During the Weyannie era, the government was all over the media propagandizing their plans to computerize the ministry of education. Here is the catch, the computer supplier was a Weyannie nominated businessman (woman). He buys used computers in bulk @$200 a piece and brings it to the country duty free. He sold it @$25000 a piece to the government. And all parties in the scheme get their cut. What the ministry of education gets is crapy used computers that may not last long. The same thing with all this mega projects, housing projects etc the Weyannies then and PP now runs. And that is how they steal borrowed money. Money that will be paid with interest by the Ethiopian people. The IMF & WB doesn’t question you how you spend it as long you show a minimum tangible evidence for it. The Western countries do not lose as the money will find its way through corruption back to their coffers.

Abiye Ahmed Ali runs the biggest mafia ring in the world. Giving him a propaganda hand is a crime against Ethiopia.

Horus
Senior Member+
Posts: 40349
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Horus » 17 May 2024, 15:41

ራይት፣
መንግስት ሁሉ ያንን ነው የሚያደርገው፤
ስልጣን (ኃይል ሞኖፖሊ)
ሃብት ሞኖፖሊ
ዝና ሞኖፖሊ
ክብር (ተቀባይነት) ሞኖፖሊ

በቃ ይህ ነው ገዚዎች ሁሉ 24/7 የሚያደርጉት ...

እነዚህን 4 ነገሮች ለማካበት መብራት ያስገባሉ፣ መንገድ ይጠርጋሉ፣ ሽንት ቤት ይሰራሉ፣ ዛፍ ይተክላሉ ፣ ፓርክ ይሰራሉ ፣ ሰርቀው ሰርቀው ከተረፈው ገንዘብ ማለት ነው ። ገዚዎች ሁሉ ሰርተው 10 ሳንቲም አይፈጥሩም ፣ ወይ በሕግ ስም ይቀማሉ፣ ወይ በሕግ ስም ቀረጥ ይቀርጣሉ ፣ ወይ ይበደራሉ ። ከዚያም ለወገናቸው ካካፈሉት በተረፈው ዉሃ ያስገባሉ ። መንገድ የጠርጋሉ ። ይህ ነው እየሆነ ያለው ። መንገድ ሲጥርጉና ላይብረሪ ሲከፍቱ ጥሩ ነው ማለት አለብን ። የዘረፉትን ገንዘብ 80% የኦሮሙማ ባህል ቤት ስለ ሰሩበት ለእግረኛ መንገድ ሲያሰፉ መጥፎ ነው ማለት አንችልም ። ይህን የምለው ። የማይሰርቅ መንግስት ለማምጣት ስንታገል የሚሰርቀው መንግስት ሽንት ቤት ሲያሰራ መቃወም አንችልም ፤ አላማችን ሕዝብ ሽንት ቤት እንዲኖረው ስለሆነ ...

Selam/
Senior Member
Posts: 17050
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Selam/ » 17 May 2024, 19:15

መሰረተ ልማትና ግንባታ መስፋፋቱን ማን ይጠላዋል? ስራ ይፈጥራል፣ የግንበኞችን የሙያ ደረጃ ያሻሽላል፣ ከተማ ፅድት እንዲልና እንዲቀናጅ ያደርጋል።

ነገር ግን አበረ እንደጠቀሰው ስር ያልሰደደና በአንድ ወገን ብቻ እንደ ዕንቅርት ያበጠ ልማት ቆይቶ ይፈነዳል ወይንም ይበሰብሳል። ኢትዮጵያ እኮ ከ80% በላይ የሚሆነውን የህንፃ ግንባታ ቁሳቁስ ከቻይና፣ ከህንድና ከጣሊያን ነው የምትገዛው። እንዴት ይኸ ዘላቂ ዕድገት ያመጣል? በርና መስኮት፣ ፌሮና እንጨት፣ መብራትና የጣሪያ ክዳን፣ የባኞ ቤት ዕቃዎች፣ የቤት ዕቃዎች ከውጪ እየተጫነ እንዴት ይዘለቃል? ህንፃው ወደሰማይ ከፍ ባለ ቁጥር ደግሞ አሳንሰር፣ ትራንስፎርመር፣ ጄኔሬተር፣ የውህ ፐምፕ፣ የአየር ማሞቂያ/ ማቀዝቀጃ ያስፈልጋል። እነዚህ ነገሮች ደግሞ ከአልማዝ ስላልተሰሩ ቢበዛ 15 ዓመት ነው የሚያገለግሉት።

ሌላው ጥያቄ ይኸ ሁሉ ግንባታ በዋነኛነት ማንን ነው የሚጠቅመው ስንትስ ሰው ነው የሚጠቅመው የሚለው ነው። የኢትዮጵያን ወይንም የአዲስ አበባንስ ህዝብ በመጀመሪያ ደረጃ ምንድነው የሚያስፈልግህ ብሎ የጠየቀው አለ?

ስለዚህ ይኸ ሁሉ ሩጫ በቅድሚያ የፖለቲከኞችን ኪስ መሙሊያና ለፖለቲካ ፍጆታና ለዕይታ መሆኑ ምንም አያጠራጥርም። በጣም የሚገርመኝ ደግሞ፣ የካርቦን አሻራችንን ለማጥፋት የቤንዚንና የናፍጣ መኪና እንከለክላለን ቢሊዮን ችግኝ እንተክላለን ብለው የሚያራግቡት ቱሪናፋ ነው። ግንባታ ዋነኛው የአካባቢን ብክለት የሚያስከትለው ኢንደስትሪ ነው። የግንባታ ግብዐት በአየር በየብስና በባሕር ጭሱን እያቦነኑ እያመጡ እንዴታባታቸው ብለው ነው ካርቦን ኢሚሽንን የሚቀንሱት? ደንቆሮ ስለሆኑ ወይንም የዋሁን ህዝብ በማታለል ከኤሌክትሪክ መኪና አምራች ጥቅም ለመሰብሰብ አስበው ነው እንጂ፣ ከመኪና ይልቅ በብዙ እጥፍ አየር የሚበክለው የሲሚንቶ ፋብሪካ ነው።
Last edited by Selam/ on 19 May 2024, 12:38, edited 1 time in total.

Selam/
Senior Member
Posts: 17050
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Selam/ » 19 May 2024, 12:34

ሰለሞን ሹምዬ እኔ ያልኩትን ዓይነት ሃሳብ ቁልጭ አድርጎ አስቀምጦታል፥ የሚሰራው ለማን ነው?


Right
Member
Posts: 4329
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Right » 19 May 2024, 13:21

DDT,
Listen carefully to Mr Shumiye on that clip posted above. It may help you to think again.

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12908
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by DefendTheTruth » 19 May 2024, 17:40

Right wrote:
19 May 2024, 13:21
DDT,
Listen carefully to Mr Shumiye on that clip posted above. It may help you to think again.
Wrong,

are you trying all you can to get added to that human scum in the name of Selam, God knows if boy, gurl, or both, she has no shame when opening her mouth in the public.

If somebody was to ask her about where she got the figure of 80% she has no clue, just opening her wide mouth the whole day, in addition to her other opening, of course.

If you don't behave better, then you will be added to her camp and ignored.

BTW. have you ever heard of the name Bilille (ብሊሌ)?
Where she was from, where she ended up and what she achieved in her life time?


Selam/
Senior Member
Posts: 17050
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Selam/ » 19 May 2024, 19:26

ወደል ካድሬ - እኔ ሰላም መረጃዬን በጥንቃቄ መርምሬ እንጂ የምፅፈው፣ እንዳተ በስሜትና በጎጥ ነደድ የምነዳ ጉፋያ አይደለሁም። ‘ሴት’ ፣ ‘ወንድ’ ፣ ‘አፍ’ እያልክ ወደ ጎን እንደ መደዴ ከምትቀባጥር፣ የእኔን ግድፈት በመረጃ አስደግፈህ አርመኝ። በተለይ ስለ ኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ ጠንቅቄ ስለማውቅ ወደ አንተ የእንሰሳ ደረጃ ዝቅ ብዬ ሀሁ እንዳስቆጥርህ ከፈለግህ፣ ማስታወሻ ይዘህ ጠብቀኝ። ከብት ልበልህ ኩበት?
DefendTheTruth wrote:
19 May 2024, 17:40
Right wrote:
19 May 2024, 13:21
DDT,
Listen carefully to Mr Shumiye on that clip posted above. It may help you to think again.
Wrong,

are you trying all you can to get added to that human scum in the name of Selam, God knows if boy, gurl, or both, she has no shame when opening her mouth in the public.

If somebody was to ask her about where she got the figure of 80% she has no clue, just opening her wide mouth the whole day, in addition to her other opening, of course.

If you don't behave better, then you will be added to her camp and ignored.

BTW. have you ever heard of the name Bilille (ብሊሌ)?
Where she was from, where she ended up and what she achieved in her life time?


Affable
Member
Posts: 655
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Affable » 19 May 2024, 19:35

አዲስ አበባ መቀየር አለባት። ተወልጄ ያደኩበት ከተማ ነች። ጓደኟቼን ያፈራች ከተማ ነች። ልዩ ፍቅር አለኝ ለከተማዋ። አልዋሽም ብዙ ግዜ ስለ ኢትዪጺያነ‍እ ሳስብ አዲስ አበባን ነው የማስበው። ለውጥ አ ስቸጋሪ ነው። ከለመዱት መላቀቅ ይቸግራል። ድሮ በሚተነፉስ ፕላስቲክ “ኮስ” እግርኮስ የተጫወትኩባት ሜዳ ዛሬ ከ አርበ አመት በሃላ እንዳለች ብትጠብቀኝ ደስ ይለኛል። ግን ያ ስግብግብነት በአዲሱ ትውልድ እና በሚቀጥለው በቀና አይታይም። ትክክል ናቸው ባይ ነኝ።
ያደኩባት ከተማ አሁን ላለንበት ዘመን አትመጥንም።
አሁን ከተማን አለ ኢንተርኔት ማሰብ ከቶ አይቻልም። የ አዲስ አበባ የማውቃት ኢንተርኔት ለማስፋፋት በሚደረግ ጥረት እንቅፋት ከመሆን ሌላ አስተዋፅኦ አይኖራትም።
ድሮ ፒያሳ የ እግር ጉዞ ሳደርግ የተወሰነ ፐርሰንቱን ህዝብ አብረን ሻይ ጠጥተናል ብየ በልበ ደፋርነት ባላወራም በአይን አውቀዋቸዋለሁ ብል በሀሰተኝነት አልከሰስም። የዛሬው አዲስ አበባዊ ያንን ማለት አይችልም። ካለ ዋሽቶአል።
እኔ ያደኩባት አዲስ አበባ አሁን የሚኖርባትን ህዝብ ቁጥር ያላለመች ፣ የ ሀያ አንደኛውን ምእተ አመት ቴክኖሎጂ በህልሟም ፉፁም ያልቃጀች ከተማ ነች። መለወጥ አለባት።
የ ከተማዋ ወደፊት በኔ አሮጌው ፉላጎት ላይ የተንተራሰ መሆን የለበትም በመጪው ትውልድ እንጂ።

Selam/
Senior Member
Posts: 17050
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የአዲስ አበባ 24/7 ጥድፊያ! ጉድ ነው!!

Post by Selam/ » 20 May 2024, 08:33

የተምታታ አስተያየት ስለሆነ የሰጠኸው ይኸንን ልጠይቅህ፥

<< ማነው አዲስ አበባ አትቀየር፣ ባለችበት ትቆይ ያለው?

<< በአንተ አስተያየት መለወጥ ማለት ምን ማለት ነው?

<< የአሁኑ ትውልድ ፍላጎት ምንድነው፣ ጠይቀኸዋል?

<< ድሮ አንተ ኳስ የተጫወትክበትን ቦታ ጠብቆ ማቆየት ምኑ ነው ክፋቱ፣ ለምንስ አይቻልም?

Affable wrote:
19 May 2024, 19:35
አዲስ አበባ መቀየር አለባት። ተወልጄ ያደኩበት ከተማ ነች። ጓደኟቼን ያፈራች ከተማ ነች። ልዩ ፍቅር አለኝ ለከተማዋ። አልዋሽም ብዙ ግዜ ስለ ኢትዪጺያነ‍እ ሳስብ አዲስ አበባን ነው የማስበው። ለውጥ አ ስቸጋሪ ነው። ከለመዱት መላቀቅ ይቸግራል። ድሮ በሚተነፉስ ፕላስቲክ “ኮስ” እግርኮስ የተጫወትኩባት ሜዳ ዛሬ ከ አርበ አመት በሃላ እንዳለች ብትጠብቀኝ ደስ ይለኛል። ግን ያ ስግብግብነት በአዲሱ ትውልድ እና በሚቀጥለው በቀና አይታይም። ትክክል ናቸው ባይ ነኝ።
ያደኩባት ከተማ አሁን ላለንበት ዘመን አትመጥንም።
አሁን ከተማን አለ ኢንተርኔት ማሰብ ከቶ አይቻልም። የ አዲስ አበባ የማውቃት ኢንተርኔት ለማስፋፋት በሚደረግ ጥረት እንቅፋት ከመሆን ሌላ አስተዋፅኦ አይኖራትም።
ድሮ ፒያሳ የ እግር ጉዞ ሳደርግ የተወሰነ ፐርሰንቱን ህዝብ አብረን ሻይ ጠጥተናል ብየ በልበ ደፋርነት ባላወራም በአይን አውቀዋቸዋለሁ ብል በሀሰተኝነት አልከሰስም። የዛሬው አዲስ አበባዊ ያንን ማለት አይችልም። ካለ ዋሽቶአል።
እኔ ያደኩባት አዲስ አበባ አሁን የሚኖርባትን ህዝብ ቁጥር ያላለመች ፣ የ ሀያ አንደኛውን ምእተ አመት ቴክኖሎጂ በህልሟም ፉፁም ያልቃጀች ከተማ ነች። መለወጥ አለባት።
የ ከተማዋ ወደፊት በኔ አሮጌው ፉላጎት ላይ የተንተራሰ መሆን የለበትም በመጪው ትውልድ እንጂ።

Post Reply