Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

የበጀት ዓመቱ ሊጠናቅቅ ሁለት ወራት እየቀሩት ከወጭ ንግድ ዘርፍ የተገኘው አጠቃላይ ገቢ 1.78 ቢሊዮን ዶላር ብቻ

Post by Za-Ilmaknun » 15 May 2024, 13:49

The booming OPDO's war economy :mrgreen:

የአገሪቱ የወጭ ንግድ ለመጀመሪያ ጊዜ ከአራት ቢሊዮን ብር በላይ መሻገር ችሎ የነበረው በ2014 በጀት ዓመት ሲሆን፣: ይህ አፈጻጸም በቀጣይ ዓመታት እያደገ ይሄዳል ተብሎ የተጠበቀ ቢሆንም ውጤቱ ግን ከዕቅድ ብቻ ሳይሆን ከቀደሙት ዓመታትም አፈጻጸም ጭምር ያነሰ ሆኗል።

ዘንድሮም በአሥር ወሮች ያገኘው ገቢ አንድ ቢሊዮን ዶላር በመሆኑ በቀሪዎቹ ሁለት ወራት ሊገኝ የሚችለው ገቢ ቢኖርም ይህ ገቢ ከቀደሙት ዓመታት ብልጫ ይኖረዋል ተብሎ ስለማይታሰብ የ2016 የአገሪቱ አጠቃላይ የወጭ ንግድ ገቢ ከቀዳሚው ዓመትም ያነሰ ሊሆን እንደሚችል ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወገኖች ይገልጻሉ፡፡ :mrgreen:

https://www.ethiopianreporter.com/129595/

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12909
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የበጀት ዓመቱ ሊጠናቅቅ ሁለት ወራት እየቀሩት ከወጭ ንግድ ዘርፍ የተገኘው አጠቃላይ ገቢ 1.78 ቢሊዮን ዶላር ብቻ

Post by DefendTheTruth » 15 May 2024, 15:04

Za-Ilmaknun wrote:
15 May 2024, 13:49
The booming OPDO's war economy :mrgreen:

የአገሪቱ የወጭ ንግድ ለመጀመሪያ ጊዜ ከአራት ቢሊዮን ብር በላይ መሻገር ችሎ የነበረው በ2014 በጀት ዓመት ሲሆን፣: ይህ አፈጻጸም በቀጣይ ዓመታት እያደገ ይሄዳል ተብሎ የተጠበቀ ቢሆንም ውጤቱ ግን ከዕቅድ ብቻ ሳይሆን ከቀደሙት ዓመታትም አፈጻጸም ጭምር ያነሰ ሆኗል።

ዘንድሮም በአሥር ወሮች ያገኘው ገቢ አንድ ቢሊዮን ዶላር በመሆኑ በቀሪዎቹ ሁለት ወራት ሊገኝ የሚችለው ገቢ ቢኖርም ይህ ገቢ ከቀደሙት ዓመታት ብልጫ ይኖረዋል ተብሎ ስለማይታሰብ የ2016 የአገሪቱ አጠቃላይ የወጭ ንግድ ገቢ ከቀዳሚው ዓመትም ያነሰ ሊሆን እንደሚችል ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወገኖች ይገልጻሉ፡፡ :mrgreen:

https://www.ethiopianreporter.com/129595/
ተኩሶ የማይስተዉ ፋንዶ፣ ምንም እኮ ጠብ አላለም፣ አብዪን ፈልጎ አፋላልጎ ስያጣ ወዲያዉ ደግሞ ወደ ኢኮኖሚዉ ዞር አለ ና እሱን በአንድ አፍታ መሬት ላይ ጠብ አደረገዉ፣ ሌላ ታርጌት ላይ ኣረፈ!
ተኩሶ የማይስተዉ ፋንዶ!

wubebereha
Member
Posts: 240
Joined: 05 Apr 2024, 12:17

Re: የበጀት ዓመቱ ሊጠናቅቅ ሁለት ወራት እየቀሩት ከወጭ ንግድ ዘርፍ የተገኘው አጠቃላይ ገቢ 1.78 ቢሊዮን ዶላር ብቻ

Post by wubebereha » 15 May 2024, 15:54

Za-Ilmaknun wrote:
15 May 2024, 13:49
The booming OPDO's war economy :mrgreen:

የአገሪቱ የወጭ ንግድ ለመጀመሪያ ጊዜ ከአራት ቢሊዮን ብር በላይ መሻገር ችሎ የነበረው በ2014 በጀት ዓመት ሲሆን፣: ይህ አፈጻጸም በቀጣይ ዓመታት እያደገ ይሄዳል ተብሎ የተጠበቀ ቢሆንም ውጤቱ ግን ከዕቅድ ብቻ ሳይሆን ከቀደሙት ዓመታትም አፈጻጸም ጭምር ያነሰ ሆኗል።

ዘንድሮም በአሥር ወሮች ያገኘው ገቢ አንድ ቢሊዮን ዶላር በመሆኑ በቀሪዎቹ ሁለት ወራት ሊገኝ የሚችለው ገቢ ቢኖርም ይህ ገቢ ከቀደሙት ዓመታት ብልጫ ይኖረዋል ተብሎ ስለማይታሰብ የ2016 የአገሪቱ አጠቃላይ የወጭ ንግድ ገቢ ከቀዳሚው ዓመትም ያነሰ ሊሆን እንደሚችል ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ወገኖች ይገልጻሉ፡፡ :mrgreen:

https://www.ethiopianreporter.com/129595/
the low IQ Oromuma brought nothing but misery, now they are talking about devaluating the birr by another 60% which means more hardship and hunger to our people. they should be removed ASAP.

Post Reply