ኑሩልን፣ እናቶች ና እህቶች!
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12909
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
ወይ አዲስ አባባ ወይ አራዳ ወይ፣ አገርም እንደ ሰዉ ይናፍቃል ወይ?
አዲስ አባባ አይናችን ፊት ተቆፍራ አዲስ ተገነባች፣ ከሁሉም በላይ ግን እነዚህ ሴቶች ሰረተኞች (እናቶች፣ እህቶች) ምናልባት በትንሽ ክፍያ እየሰሩ፣ እየለፉ፣ አሻራችንን ማኖር በመቻላችን ደስተኞች ነን፣ ለልጆቻችን የተሻለ ነገር መተዉ የምንችልበት ስለሆነ ደስተኞች ነን፣ ማለታቸዉ ትልቅ ትርጉም አለዉ።
ኑሩልን፣ እናቶች ና እህቶች!
ኑሩልን፣ እናቶች ና እህቶች!