Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Welleye Warriors in Combolcha - ሁለት ኦሮሙማ ጀነራሎችን ቀነደሹ!!

Post by Union » 02 Apr 2024, 16:34

አይይይይ ተስፋዬ ገብረ እባብ

Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: Welleye Warriors in Combolcha - ሁለት ኦሮሙማ ጀነራሎችን ቀነደሹ!!

Post by Union » 02 Apr 2024, 17:02

Now i know why ascari ችጋርs hate the Welleye Bete Amara warriors :lol: :lol: :lol:
Last edited by Union on 02 Apr 2024, 17:43, edited 1 time in total.

Misraq
Senior Member
Posts: 16745
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: Welleye Warriors in Combolcha - ሁለት ኦሮሙማ ጀነራሎችን ቀነደሹ!!

Post by Misraq » 02 Apr 2024, 17:27

tesfaye gebre-ebab በሕይወት ቢኖር በየቀኑ ደም እየተፋና እያራ ይኖር ነበር፥፥ ግን እባብ ስለሆነ እሱም መለስ ዜናዊም ተሰቃይተውና ተረብሽው ሄዱ፥፥ የቀሩትን ያው ፋኖ ደማቅ አሸኛኘት እያደረገላቸው ነው

Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: Welleye Warriors in Combolcha - ሁለት ኦሮሙማ ጀነራሎችን ቀነደሹ!!

Post by Union » 02 Apr 2024, 17:47

Brother Misraq,

እነ ascari fendexን አጋፍጠው ወደ ሲኦል በግዜ ሽል አሉ ማለት ነው? :lol:
Misraq wrote:
02 Apr 2024, 17:27
tesfaye gebre-ebab በሕይወት ቢኖር በየቀኑ ደም እየተፋና እያራ ይኖር ነበር፥፥ ግን እባብ ስለሆነ እሱም መለስ ዜናዊም ተሰቃይተውና ተረብሽው ሄዱ፥፥ የቀሩትን ያው ፋኖ ደማቅ አሸኛኘት እያደረገላቸው ነው

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: Welleye Warriors in Combolcha - ሁለት ኦሮሙማ ጀነራሎችን ቀነደሹ!!

Post by Za-Ilmaknun » 03 Apr 2024, 14:27

3) ለፋኖ ሰራዊት የጦር መሣሪያ ሽጠው ገንዘብ ከተቀበሉ በኋላ መሣሪያ አንሰጥም ያሉ ጀኔራሎች በጥይት ተደብድበው ተገደሉ። በደ/ወሎ ኮምቦልቻ ከተማ አንድ ታዋቂ ሆቴል ውስጥ ግብይት ከፈፀሙ በኋላ ገንዘብ እንዲተላለፍላቸው ካደረጉ በኋላ መሣሪያዎችን ለማስረከብ ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ፋኖን ወክሎ ይህንን ግብይት ሲያደርግ በነበረው በጀማል ነው በጥይት የተገደሉት።

ጀማል በሆቴሉ ውስጥ በጀኔራሎቹ አጃቢዎች በጥይት ተደብድቦ መገደሉን ምንጮቹ ገልፀዋል። የጀማል አስክሬን ወደ ትውልድ ቀየው አንፆኪያ ገምዛ ከሦስት ቀናት በፊት ተልኳል ተብሏል።

መጋቢት 25/2016 ዓ.ም

https://t.me/beletekassa

Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: Welleye Warriors in Combolcha - ሁለት ኦሮሙማ ጀነራሎችን ቀነደሹ!!

Post by Union » 03 Apr 2024, 14:48

የአባቱ ልጅ ከወሎ ፋኖጋ። የምንሊክ፣ ራስ አበበ አረጋይ። የወንድ ቁናው!!!

Za-Ilmaknun wrote:
03 Apr 2024, 14:27
3) ለፋኖ ሰራዊት የጦር መሣሪያ ሽጠው ገንዘብ ከተቀበሉ በኋላ መሣሪያ አንሰጥም ያሉ ጀኔራሎች በጥይት ተደብድበው ተገደሉ። በደ/ወሎ ኮምቦልቻ ከተማ አንድ ታዋቂ ሆቴል ውስጥ ግብይት ከፈፀሙ በኋላ ገንዘብ እንዲተላለፍላቸው ካደረጉ በኋላ መሣሪያዎችን ለማስረከብ ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ፋኖን ወክሎ ይህንን ግብይት ሲያደርግ በነበረው በጀማል ነው በጥይት የተገደሉት።

ጀማል በሆቴሉ ውስጥ በጀኔራሎቹ አጃቢዎች በጥይት ተደብድቦ መገደሉን ምንጮቹ ገልፀዋል። የጀማል አስክሬን ወደ ትውልድ ቀየው አንፆኪያ ገምዛ ከሦስት ቀናት በፊት ተልኳል ተብሏል።

መጋቢት 25/2016 ዓ.ም

https://t.me/beletekassa

Post Reply