Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Misraq
Senior Member
Posts: 16748
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ጎበዝ ወሎ አንድ ጥሩ ነገር አፍርቷል ... ጉድ በል ወለጋ!

Post by Misraq » 09 Mar 2024, 14:48

Fendadaw,

በሴቶቻችን አትሻፍዳ። can you find just one beauty like this in your Seraye. I have never been to Seraye but Halafi Mitri spilled the secret if you haven't read it.


https://youtube.com/shorts/TlaivCt6iuk? ... d2kUUMZHcK

Naga Tuma
Member+
Posts: 6888
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ጎበዝ ወሎ አንድ ጥሩ ነገር አፍርቷል ... ጉድ በል ወለጋ!

Post by Naga Tuma » 11 Mar 2024, 04:33

ሰለቸዉ፥

መቼ ነዉ ተመቸኝ የምትለዉ?

አዲስ አበባ ቤቴ ብለህ አስመራ ቤትህ ኣሉህ። ይመስለኛል፣ የመንዝ ኣማርኛህን ሳነበዉ።

አስመራ ቤቴ ስትል ትልቁም ትንሹም አዲስ አበባ ከአስመራ ይበልጣል ይልሃል። ከዛ ሰለቸኝ ትለናለህ።

የወሎዋን ኦርጋኒክ ኣይቼ ጥላሁንን ብጠይቅ፥

ነግሬህ ነበረ ኣንጎራጉሬ
መጋሌ እሷ ናት ብዬ

ኣለኝ።

በአክሱምኢዛና ፖኤትሪ የሚመስል ግጥም።

አብተዉ ከበደ ብቻ ለምን ጉድ ይበል? ስድሴ የስድሰ ብያ፣ ከን ኢትዮጵያ እያለ።

ጉድ በል ሮማ በል እንጂ።

ሮምዮ እና ጁሊየት ሳይታወቁ በፊት የግሪክ ጉብል የወደዳት ኮረዳ።

የግሪክ ባህል ከባህሏ በኋላ ነዉ የሚመደበዉ ያስባለች።

በግሪክ መንገደኛ ስም ወጥቶልን የምንታወቅበት።

ኣኩርፋ ሙሴን ለስደት ያበቃች፣ ታሪክ ተመራማሪዉ ያልተሳሳት ከሆነ።

ብልህነትን ለመቅሰም ሄዳ ቀዳማዊ ምንልክን ተሸክማ አስርቱን ትዕዛዛት ኣስሸክማ ያስመጣች።

ኦርጋኒክ እንደ ኑግ፣ እንደ ባቄላ፣ እንደ ስንዴ፣ እንደ ስንደዶ፣ እንደ ሰንደዶ ናቸዉ።

ባባህላችን ጋባዥ ባዶ እጆቹን ኣይመለስም። የጥላሁንን መጋሌ ተጋበዝ።


Post Reply