Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21555
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ''ለአሜሪካን እሞትላታለሁ ካለው አብይ አህመድ በላይ ባንዳ የለም'' -- አንዳርጋቸው ጽጌ

Post by Fiyameta » 17 Feb 2024, 21:15

The 1.5 million agame who died fighting a mercenary war must feel very proud that Banda Abiy is just like them. :P :P


sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ''ለአሜሪካን እሞትላታለሁ ካለው አብይ አህመድ በላይ ባንዳ የለም'' -- አንዳርጋቸው ጽጌ

Post by sun » 17 Feb 2024, 23:27

Fiyameta wrote:
17 Feb 2024, 21:10
:P :P :P :P :P

For your information it was the democratic young Ethiopian PM Abiy, the true lion of African who walked in to the prison camp in Addis Ababa where Andargachew Tsige was jailed and suffering terribly and demanded Tsige's release and secured his freedom at the cost of his own life at the time. And now regratefully you are saying that Tsige is calling his liberator as "banda" and if true it means that he is smoking and sniffing too much so as to become paranoid and hallucinated propagating anti Ethiopian wet bullsh!t.

Add on top that the fact that the young PM Abiy who got elected to power through the democratic and competitive election methods traveled all the way up to Eritrea and offered love and peace to the Eritrean government and the Eritrean people, in that way paving the way for the Eritrean government to come out of the very long standing ice cold freezing isolation and back breaking international embargo. This means by itself clearly shows who is the most savage ungrateful narcissist banda here since the facts speak for themselves. Anyway let him keep twerking to your satisfaction!
:lol:





Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21555
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ''ለአሜሪካን እሞትላታለሁ ካለው አብይ አህመድ በላይ ባንዳ የለም'' -- አንዳርጋቸው ጽጌ

Post by Fiyameta » 18 Feb 2024, 01:50

A dog is more loyal than the Banda Abiy or his coward TPLF terrorists.


Naga Tuma
Member+
Posts: 7311
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ''ለአሜሪካን እሞትላታለሁ ካለው አብይ አህመድ በላይ ባንዳ የለም'' -- አንዳርጋቸው ጽጌ

Post by Naga Tuma » 19 Feb 2024, 02:18

Fiyameta wrote:
17 Feb 2024, 21:10
:P :P :P :P :P

ካልተሳሳትኩ አቶ ኣንዳርጋቸዉ ኢትዮጵያዊያን ነፃነት ነፃነት ማለትን ያበዙበት ግዜ ነዉ ትግል የጀመረዉ።

በእኔ ግምት በዚህ ግዜ ኢትዮጵያ ከዛ ነፃነት ነፃነት ኣዙሪት ወጥታለች።

ሌላ ግምቴ በዚህ ግዜ ኢትዮጵያን ይዟት ያለዉ የዚህ የሰዉ ጎሳ፣ የዛ የሰዉ ጎሳ ኣዙሪት ነዉ።

ከዚህም ኣዙሪት የምያወጣት ዕዉቀት ነዉ።

በኣጋጣሚ እዚህ ፎረም ላይ አቶ ኣንዳርጋቸዉ ኣንድ ስለ ጎሳ የሰጠ ማብራርያ ከሰማሁዋቸዉ ሁሉ የላቀ ነዉ። እኔ እንደገባኝ ነዉ እሱ ያብራራዉ።

አማርኛ ተናጋሪ፣ ኦሮምኛ ተናጋሪ፣ ትግርኛ ተናጋሪ፣ ጉራግኛ ተናጋሪ፣ ወዘተ ኢትዮጵያዊ ስንል ያለምክንያት ኣይዴለም።

ዕዉቀት ይህን ኣበጥሮ ስያብራራ ሁላችንም የተለያዩ የኢርዮጵያ ቋንቋዎችን መናገር የምንችል ኢትዮጵያዊዎች እንሆናለን።

በዕዉቀት መስክ እርግማንም ሆነ ተዓምር ትርጉም ዬላቸዉም።

ስህተት እርግማን ኣይዴለም። በዕዉቀት ይታረማል። የሙሴን ስህተት ስግመንድ ፍሪዩድ ኣርሞታል። ከሶስት ሺህ ዓመታት በኋላ።

ኣንድ ስህተትን ኣንድ ሺህ ግዜ ደጋጎም ከመናገር ኣንድ እዉነትን ኣንዴ መናገር ይበልጣል።

ጠቃሚ ሊሆኑ የምችሉ ሁለት የማልረሳቸዉ የስራ ልምዶች ኣሉኝ።

ኣንዱ ከእንግሊዛዊ ጋር ነዉ። ስህተትን ኣንድ በኣንድ እንዴት እንደምያበጥር ያዉቃል። ስህተት ቢቀመጡበት በኖ እንደማይጠፋ ያዉቃል። በእኔ ግምት ለእራሱ ገቢ ጥቅም ስህተት ላይ እንዴት እንደምያዘግም ያዉቃል። ኣንድ ግዜ ስብሰባ ዉስጥ ሌሎች ያላጤኑት ስህተት እንዲታረም እኔ ስናገር እሱ ወደ እኔ ዞሮ ዓይኖቹ የአዉሬ ዓይኖች መስለዉ ኣዩኝ። የሰዉ ዓይኖች እንደዛ ሲሆኑ ከዛ በፊት ኣይቼ ኣላዉቅም። ካዛ በኋላም ኣይቼ ኣላዉቅም።

ይህ ስህተትን ማረም ምን ያህል ቁልፍ እንደሆነ ምሳሌ እንዲሆን ነዉ።

ሁለተኛዉ መሠረቱ የቻይና ሰዉ ነዉ። ሲናገር ቃላት ከአፉ እስኪወጡ ያስጠብቃል። መጀመርያ ላይ የመናገር ድክመት ይመስለኝ ነበር። ቆይቼ ያስተዋልኩኝ ስህተት ከአፉ እንዳይወጣ የሚጠነቀቅ መሆኑን ነዉ።

ስህተት ከአፍ ሳይወጣ ተጠንቅቆ መናገር ችሎታን የት እንደተማረ ኣላዉቅም።

የእኛ የኢትቶጵያዊያን አነጋገር በኣብዛኛዉ ባህላዊ ነዉ። እዉነት ነዉ ብለን የምንገምተዉን እዉነት እንደሆነ እንናገራለን። ለዚህም ነዉ ብዙ ኢትዮጵያዊያን ይህ እርግማን ነዉ፣ ይህ ተዓምር ነዉ ማለት በቀላሉ የሚመጣላቸዉ።

የቻይና ቋንቋን ባላዉቅም ቻይናዎች እርስ በእርሳችዉ ሲነጋገሩ ስሰማ የእነሱም ባህላዊ ይመስለኛል። በፍጥነት ይነጋገራሉ።

ስህተት ከአፍ ሳይወጣ በፍጥነት መናገር ትልቅ ችሎታ ነዉ። ፍጥነት ዉስጥ ስህተቶች የሚወረወሩ ከሆነ ስህተት እየበዛ ይሄዳል።

አላማችን ስህተትን እየቀነሱ መሄድ ሲሆን ኣዙሪት ዉስጥ ኣንገባም። ካለንበት ኣዙሪት እንወጣለን እንጂ።

ብዙ የኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን ለማዳመጥ ግዜ ያጥረኛል። ሲሳይ አጌና ካጋጠመኝ እና ግዜ ካለኝ ሳዳምጠዉ ስህተት ከአፉ ሳይወጣ ኣስቦ የመናገር ትልቅ ዝንባሌ ያለዉ ይመስለኛል።

የዛ አይነት ዝንባሌ እየለመለመ ሲሄድ ከኣዙሪት ያላቅቀነል።

በመጨረሻም ብዙዎቻችን ኢጎ ወይም ከማን ኣንሼ የምያጠቃን ይመስለኛል። ከማን ኣንሼን ዉልቅ ኣድርገን ከማን በልጬን ጥልቅ ብናደርግ ስርዓትን ከሁላችንም በላይ ማድረግን የበለጠ እየተለማመድን እንሄዳለን። ኣዙሪት ዉስጥ ኣንገባም። ኣዙሪት ዉስጥ ካለን ስርዓት ከዛ ዉስጥ ያወጣናል።

ይህ ለወቀሳ ሳይሆን ጥቅም ያለዉ ከሆነ ያለኝን ሀሳብ እና ልምድ ለማካፈል ነዉ።
Last edited by Naga Tuma on 19 Feb 2024, 08:29, edited 2 times in total.

Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21555
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ''ለአሜሪካን እሞትላታለሁ ካለው አብይ አህመድ በላይ ባንዳ የለም'' -- አንዳርጋቸው ጽጌ

Post by Fiyameta » 19 Feb 2024, 02:37

If the leader of a country pledges allegiance to another country, it is because his own country is not worth dying for. :|

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23827
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: ''ለአሜሪካን እሞትላታለሁ ካለው አብይ አህመድ በላይ ባንዳ የለም'' -- አንዳርጋቸው ጽጌ

Post by Fed_Up » 19 Feb 2024, 11:33

ይሄን ኮሎኔል ለባንዳነት እንጂ ለመሪነት አልተፈጠረም:: ለአሜሪካ እሞታለሁ ካለ እና እድሜው ከፈቀደለት የአመሪካ አርሚ ኮርብ መቀላቀል መብቱ ነው:: ነገሩ አሜሪካኖች ውሸታም .. ስልጣን ጥም ያለው የአእምሮ ዘገምተኛ ጠንቅቀው ያውቃሉ ሰለዚህ ይህ ቀባጣሪ የሚምጥነው ሰራ የወያኔ ኮሎኔል ሆኖ ማገልገል ብቻ ና ብቻ ነው::

ነጭ ነጯን


sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ''ለአሜሪካን እሞትላታለሁ ካለው አብይ አህመድ በላይ ባንዳ የለም'' -- አንዳርጋቸው ጽጌ

Post by sun » 19 Feb 2024, 22:27

Fed_Up wrote:
19 Feb 2024, 11:33
ይሄን ኮሎኔል ለባንዳነት እንጂ ለመሪነት አልተፈጠረም:: ለአሜሪካ እሞታለሁ ካለ እና እድሜው ከፈቀደለት የአመሪካ አርሚ ኮርብ መቀላቀል መብቱ ነው:: ነገሩ አሜሪካኖች ውሸታም .. ስልጣን ጥም ያለው የአእምሮ ዘገምተኛ ጠንቅቀው ያውቃሉ ሰለዚህ ይህ ቀባጣሪ የሚምጥነው ሰራ የወያኔ ኮሎኔል ሆኖ ማገልገል ብቻ ና ብቻ ነው::

ነጭ ነጯን
We are fed up of your smelly wet bullsh!t liar comments. :P

Last edited by sun on 19 Feb 2024, 22:35, edited 2 times in total.

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ''ለአሜሪካን እሞትላታለሁ ካለው አብይ አህመድ በላይ ባንዳ የለም'' -- አንዳርጋቸው ጽጌ

Post by sun » 19 Feb 2024, 22:32

Fiyameta wrote:
19 Feb 2024, 02:37
If the leader of a country pledges allegiance to another country, it is because his own country is not worth dying for. :|
Thank you so much again for your pack of lies! :lol: :lol:



sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ''ለአሜሪካን እሞትላታለሁ ካለው አብይ አህመድ በላይ ባንዳ የለም'' -- አንዳርጋቸው ጽጌ

Post by sun » 19 Feb 2024, 22:44

Fiyameta wrote:
17 Feb 2024, 21:10
:P :P :P :P :P

[color=#000040][/color]

Hello pathological liar devils!



Post Reply