Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Axumezana
Senior Member
Posts: 19085
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የወያኔ ካድሬዎች አፋችሁን ዝጉ - አስር ጣቷን አውጥታ ኤርትራን ያስገነጠለችው ትህነግ እንጂ አሳያስ አይደለም!

Post by Axumezana » 17 Feb 2024, 12:32

መሪ፥ ያረጃል፥ ይሞታል፥
ወይን፥ በአዲስ፥ ራአይ፥ ይጓዛል፤
ሞተ፥ ሲሉ፥ አለ፥ ቢሏቸው፥
ጠላቶቹ፥ሁሉ፥ ብርክ፥ ያዛቸው፥


viewtopic.php?f=2&t=338681#p1457112

Misraq
Senior Member
Posts: 17685
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: የወያኔ ካድሬዎች አፋችሁን ዝጉ - አስር ጣቷን አውጥታ ኤርትራን ያስገነጠለችው ትህነግ እንጂ አሳያስ አይደለም!

Post by Misraq » 17 Feb 2024, 13:24

ይህ ሃቅ ደጋግሞ መነገር አለበት፥፥ ትግሬ ከአፍንጫው በላይ አሳልፎ ማየት የማይችል ክፋትን ብቻ የሚያስብና የሚሰማራ ሕዝብ እንደሆነ ስብሃት ራሱ መመስከሩ በጣም አስደሳች ነው፥፥ የህወሃት ትግሬ ምኞትና ህልም ኢትዮጵያውያንን ከባህር በር ቆልፎ ከዛም ከኤርትራ ጋር በትግራይ-ትግርኝ ወይንም አጋዝያን በሚል ስንኩል ሃሳብ አንድ ሃገር ሆኖ ኢትዮጵያውያንን ለወደብ እያስከፈለ በመበልጸግ ደስ ሲለውም እየገባ እያተረማመሰ የመኖር ሃሳብ ነበር፥፥

የሚገርመው የትግሬ ሕዝብ ራሱ በቆፈረው ጥልቅ ጉድጓድ መግባቱ ነው፥፥

Axumezana
Senior Member
Posts: 19085
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የወያኔ ካድሬዎች አፋችሁን ዝጉ - አስር ጣቷን አውጥታ ኤርትራን ያስገነጠለችው ትህነግ እንጂ አሳያስ አይደለም!

Post by Axumezana » 17 Feb 2024, 14:12

Axumism gave birth to Ethiopianism and Tigrayanism but Ethiopianism cannot survive with out Tigrayanism and Tigrayanism cannot survive with out Ethiopianism. Anti-Tigrayanism is similar to Antisemitism. As Antisemitism gave birth to Israel Anti-Tigrayanism shall give birth to Axumism . A power in the Horn centered in Axum.

Post Reply