Re: የጉራጌ ክልልነት ጥያቄና የአድርባዩ ኢዜማ አቋም
አቢይና ብልጽግና የጉራጌ ሕዝብን መብት ለመንፈግ ያቀረቧቸው ድብቆቹን ትተን ቅልጽ ምንክያቶች የሚከተሉት ናቸው ።
(1) የአገር መፍረስ
(2) የሕዝብ ቁጥር ትንሽነት
(3) የባጀት እጦት
(4) የመባረር ፍርሃት
(5) የዕድገት መፋጠን
(6) ትግዕስትና ተስፋ
የአገር መፍረስ
የመጀምሪያው የአቢይ ክርክር ክልል ለጠየቀ ሁሉ ክልል መንስጠት አገር ያፈራል የሚል ነው ። የጉርጌ መልስ መጠይቅ ትግሬ፣ አፋር፣ አማራ፣ ኦሮሞ፣ ባኒሻንጉል፣ ጋምቤላ፣ ሲዳማ፣ ሱማሌ እና ሃረሬ ክልል ሲሆኑ ኢትዮጵያ ፈረሰች ወይ? መልሱ አው ከሆነ አቢይ በቅድሚያ ማድረግ ያለበት እነዚህን 9 ክልሎች አፍርሶ ኢትዮጵያ እንዳትፈርስ ማድረግ ነው። ይህን ሃቅ ወደ ጎን አድርጎ 60% ሕዝቡ ከጉራጌ ክልል ውጭ ነው የሚኖረው የተባለው ጉራጌ ክልል መሆን ኢትዮጵያን ያፈሳል የሚለው ሽባ ምክንያት ማሸማቀቂያ ዘዴ ይባላል ። ጉራጌ እጅግ አድርጎ ኢትዮጵያን ስለሚወድ አገር ልታፈርስ ነው ብለን እናስፈራራው እናእማቅቀው እንደ ማለት ነው ።
በዚህ ምክንያት ስር አቢይ አህመድ አዳማጭ ማግኘት ከፈለገ አሁን ያሉትን 10 ክልሎች በአስቸኳይ አፍርሶ አዲስ የፌዴራል ሲስተም የሚቀርጽ የሕገ መንስት ምሻሻያ ረቂቅ ለመላ የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ለፖለቲካ ፓርቲዎችና ለፓርላማ ካቀረበ ብቻ ነው ። ይህ እስካልሆነ ድረስ የአገር መፍረስ ማስፈራሪያ የጉራጌ ሕዝብን ሕጋዊ መብት ማፈኛ የዕብሪት ክርክር ነው ።
የሕዝብ ቁጥር ትንሽነት
ሌላው በግልጽ የማይባለው የአቢይ አህመድ ጸረ ጉራጌ ምክንያት የጉራጌ ሕዝብ ቁጥር ትንሽ ስለሆነ ክልልነት አይገባውም የሚል ነው። የአንድ አገር ሕዝብ ባማካይ በየ20 አመት በእጥፍ ያድጋል ። ስለጉራጌ ቁጥር ሲነሳ ሁልግዜ ተደጋግሞ የሚጠቀሰው የዛሬ 50 እና 40 አመት ይባል የነበረውን ነው ። ይህን ምክኛት አቢይ የምር የሚያምንበት ከሆነ በመላ ኢትዮጵያ ስንት ጉራጌ እንዳለ እንዲቆጠር ያድርግ ። በአንድና ሁለት ወር ውስጥ የሚሰራ ስራ ነው ። ማንም ሃቀኛ ኢትዮጵያዊ እንደ ሚያውቀውና እንደ ሚገምተው ጉራጌ በሕዝብ ብዛት በኢትዮጵያ 4ኛው ወይም 5ኛው ሕዝብ ነው ። ስለሆነም ክልል የሚሰጠው በሕዝብ ብዛት ከሆነ ጉራጌ 4ኛው ወይም 5ኛው ክክል መሆን ነበረበት፣ አለበት ።
የባጀት እጦት
ሌላውና ትልቁ የአቢይ አህመድ ጸረ ጉራጌ ክልልነት ምክንያት ጉራጌ ከዞንነት ከፍ ብሎ ክልል ከሆነ የጉረጌ ክልል መንግስት ደሞዝናና የጉራጌ ክልል እድገት ባጅት አይኖረም የሚል ነው ። የጉራጌ ይህን የመንስትና የእድገት ወጪ ምን እንደ ሆነ ሳያስብ አይደለም ለ31 አመተት ክልልነት የጠየቀው ። ጉራጌ ክልል በመሆን የማይገባውን ፌዴራል ባጀት ለማግኘት አይደለም ክልል ለመሆን የፈለገው ። ጉራጌ ከምንም በላይ ሕዝባዊ ሕልውናውን፣ እራሱን የማስተዳደር መብቱን፣ እራሱን በራሱ የማልማት ችሎታውን እና ቋንቋና ባህሉን ለመጠበቅ ነው ክልልነት የሚፈልገው። ስለባጀት ከሆነ ክልሉ ሕጋዊ ሲሆን ከፌዴራል መንግስቱ ጋር የሚያደርገው ድርድር እንጂ የጉራጌ ሕዝብን ሕጋዊና ፍትሃዊ ራስ የመግዛት መብት በምንም መንገድ ከመንግስት ሰራተኛ ደሞ ጋር አይቋለፍም ። ከዚያ በተረፈ ጉራጌ በራሱ ገንዘብ የመንግስቱ ሰራተኞችን ደሞዝ መክፈል የሚችል ሕዝብ ነው ።
የመባረር ፍርሃት
በተለይ የናዝሬቱ ጉራጌ ብርሃኑ ነጋ ጉራጌ ክልል ከሆነ ከየቦታው ስለሚባረር ጉራጌ የትም ሄዶ እንዲሸቅል ማንነቱን ማንሳት፣ መብቱን መጠየቅ ፣ እንደ ሕዝብ ባህልና ቋንቋውን መከላከል የለበትም ይለናል ። ይህ በመሰረቱ አሳፋሪ ምክንያት ብቻ ሳይሆን ሺመልስ አብዲሳ እንኳን ይህን አላለም ። ብርሃኑ ይህን አጎብዳጅ ህሳቤ ሲሰነዝር የካደው ነገር ጉራጌ ክልል ሳይሆንም የጎሳ ሁከት በተበሳ ቁጥር ከሌሎች አማራዎች ወላይታዎች ስልጤዎች ጋር እንደ ሚዘረፍና እንደ ሚነቅል ነው እሱ የካደው ። ለዚህ ደሞ ቢያንስ ማለት የነበረበት ጉራጌ ክልል የመሆን ሬፈረንደም ሲያደርግ ከጉራጌ ዞን ውጭ በመላ ኢትዮጵያ አሉ የሚባሉት 60%ች ድምጽ መስጠት አለባቸው ቢል ነበር ሰው የሚሰማው ። የጉራጌ ሕዝብ በመባረር ፍርሃት ማንነቱን ክዶ በባርነት የሚኖር ሕዝብ አይደለም ። የብርሃኑ ችግር ጉራጌ ምን አይነት ሕዝብ እንደ ሆነና ሳይኮሎጂው ምን እንደ ሆነ የማያውቅ ሰው ነው ።
የዕድገት መፋጠን
ሌላው ትልቁ የአቢይና ብልጽግና ፓርቲ ምክኛት ለተፋጠነ እድገት ሲባል በኩታ ገጠም ክለስተር መዋቀር አስፈላጊ ነው የሚል ነው ። ይህ ከሳይንስ የራቀ ህሳቤ ነው ። አዲስ አበባ፣ ናዝሬት፣ አዋሳ፣ ድሬደዋ አሰላ ወዘተ ያደጉት ኩታ ገጠም ስለሆኑ ሳይሆን የሁሉም ታታሪና ፈጣሪ ኢትዮጵያዊ በሰላምና ፍቅር መናሀሪያ ስለነበሩ ነው ። በጉልበት ተጨፍልቀው ክለስተር የሆኑ ሕዝቦችና ከተሞች የሁከትና፣ የጥላቻና የውድመት ማ ዕከሎች ናቸው ። ዛሬ ላይ ተጨቁነው ነው እንጂ ወልቂጤና ቡታጀራ ያን የመሰሉ የሰላምና ትጋት መናሀሪያዎች ናቸው ። ጉራጌ ክልል ሲሆን የሚሆነው ያ ነው ። በሌላ በኩል በትክክልም በደምና በታሪክ የተሳሰሩ ጎሳዎች በፈቃዳቸው በአንድ ክልል እንደራጅ ካሉ ያ ትክክለኛ መንገድ ነው ። ለምሳሌ ነገር ስልጤ ተነስቶ በጉራጌ ክልል አንድ ዞን መሆን እፈጋለሁ ካለ ጉራጌ በደስታ የቀበለዋል። እስከ የዛሬ 30 አመት ድረስ አንዱ የጉራጌ ጎሳ ስለነበሩ ማለት ነው ።
ስለዚህ ጉራጌ በውድም ሆነ በግድ ክልል የሚሆነው ዛሬ ላይ እንደ ሕዝብ የመጥፋት፣ እንደ ባህል እንደ ካልቸር የመሞት፣ መሬቱ የመወረር፣ ቋንቋና እሴቱ የመደምሰስ፣ እንደ ሕዝብ የመበተን፣ የማደግና የመዘመን እምቅ ሃይሉና ብቃቱ ባክኖ የመክሰም ግዙፍ እጅግ ግዙፍ አደጋ ላይ ያለ ሕዝብ ስለሆነ ነው ። ይህም እጅግ አስፈሪና አሳዛኝ የጉራጌ ሕዝብ ፍርሃትና ጭንቀትን ነው አቢይ አህመድ አሊና ብርሃኑ ነጋ ቦንጋ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ሊሸፋፍኑ የሚባክኑት ። አይሳካላቸውም ! የኢትዮጵያ ሕዝብ ከጉራጌ ጎን ቆሞዋልና!!!
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
(1) የአገር መፍረስ
(2) የሕዝብ ቁጥር ትንሽነት
(3) የባጀት እጦት
(4) የመባረር ፍርሃት
(5) የዕድገት መፋጠን
(6) ትግዕስትና ተስፋ
የአገር መፍረስ
የመጀምሪያው የአቢይ ክርክር ክልል ለጠየቀ ሁሉ ክልል መንስጠት አገር ያፈራል የሚል ነው ። የጉርጌ መልስ መጠይቅ ትግሬ፣ አፋር፣ አማራ፣ ኦሮሞ፣ ባኒሻንጉል፣ ጋምቤላ፣ ሲዳማ፣ ሱማሌ እና ሃረሬ ክልል ሲሆኑ ኢትዮጵያ ፈረሰች ወይ? መልሱ አው ከሆነ አቢይ በቅድሚያ ማድረግ ያለበት እነዚህን 9 ክልሎች አፍርሶ ኢትዮጵያ እንዳትፈርስ ማድረግ ነው። ይህን ሃቅ ወደ ጎን አድርጎ 60% ሕዝቡ ከጉራጌ ክልል ውጭ ነው የሚኖረው የተባለው ጉራጌ ክልል መሆን ኢትዮጵያን ያፈሳል የሚለው ሽባ ምክንያት ማሸማቀቂያ ዘዴ ይባላል ። ጉራጌ እጅግ አድርጎ ኢትዮጵያን ስለሚወድ አገር ልታፈርስ ነው ብለን እናስፈራራው እናእማቅቀው እንደ ማለት ነው ።
በዚህ ምክንያት ስር አቢይ አህመድ አዳማጭ ማግኘት ከፈለገ አሁን ያሉትን 10 ክልሎች በአስቸኳይ አፍርሶ አዲስ የፌዴራል ሲስተም የሚቀርጽ የሕገ መንስት ምሻሻያ ረቂቅ ለመላ የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ለፖለቲካ ፓርቲዎችና ለፓርላማ ካቀረበ ብቻ ነው ። ይህ እስካልሆነ ድረስ የአገር መፍረስ ማስፈራሪያ የጉራጌ ሕዝብን ሕጋዊ መብት ማፈኛ የዕብሪት ክርክር ነው ።
የሕዝብ ቁጥር ትንሽነት
ሌላው በግልጽ የማይባለው የአቢይ አህመድ ጸረ ጉራጌ ምክንያት የጉራጌ ሕዝብ ቁጥር ትንሽ ስለሆነ ክልልነት አይገባውም የሚል ነው። የአንድ አገር ሕዝብ ባማካይ በየ20 አመት በእጥፍ ያድጋል ። ስለጉራጌ ቁጥር ሲነሳ ሁልግዜ ተደጋግሞ የሚጠቀሰው የዛሬ 50 እና 40 አመት ይባል የነበረውን ነው ። ይህን ምክኛት አቢይ የምር የሚያምንበት ከሆነ በመላ ኢትዮጵያ ስንት ጉራጌ እንዳለ እንዲቆጠር ያድርግ ። በአንድና ሁለት ወር ውስጥ የሚሰራ ስራ ነው ። ማንም ሃቀኛ ኢትዮጵያዊ እንደ ሚያውቀውና እንደ ሚገምተው ጉራጌ በሕዝብ ብዛት በኢትዮጵያ 4ኛው ወይም 5ኛው ሕዝብ ነው ። ስለሆነም ክልል የሚሰጠው በሕዝብ ብዛት ከሆነ ጉራጌ 4ኛው ወይም 5ኛው ክክል መሆን ነበረበት፣ አለበት ።
የባጀት እጦት
ሌላውና ትልቁ የአቢይ አህመድ ጸረ ጉራጌ ክልልነት ምክንያት ጉራጌ ከዞንነት ከፍ ብሎ ክልል ከሆነ የጉረጌ ክልል መንግስት ደሞዝናና የጉራጌ ክልል እድገት ባጅት አይኖረም የሚል ነው ። የጉራጌ ይህን የመንስትና የእድገት ወጪ ምን እንደ ሆነ ሳያስብ አይደለም ለ31 አመተት ክልልነት የጠየቀው ። ጉራጌ ክልል በመሆን የማይገባውን ፌዴራል ባጀት ለማግኘት አይደለም ክልል ለመሆን የፈለገው ። ጉራጌ ከምንም በላይ ሕዝባዊ ሕልውናውን፣ እራሱን የማስተዳደር መብቱን፣ እራሱን በራሱ የማልማት ችሎታውን እና ቋንቋና ባህሉን ለመጠበቅ ነው ክልልነት የሚፈልገው። ስለባጀት ከሆነ ክልሉ ሕጋዊ ሲሆን ከፌዴራል መንግስቱ ጋር የሚያደርገው ድርድር እንጂ የጉራጌ ሕዝብን ሕጋዊና ፍትሃዊ ራስ የመግዛት መብት በምንም መንገድ ከመንግስት ሰራተኛ ደሞ ጋር አይቋለፍም ። ከዚያ በተረፈ ጉራጌ በራሱ ገንዘብ የመንግስቱ ሰራተኞችን ደሞዝ መክፈል የሚችል ሕዝብ ነው ።
የመባረር ፍርሃት
በተለይ የናዝሬቱ ጉራጌ ብርሃኑ ነጋ ጉራጌ ክልል ከሆነ ከየቦታው ስለሚባረር ጉራጌ የትም ሄዶ እንዲሸቅል ማንነቱን ማንሳት፣ መብቱን መጠየቅ ፣ እንደ ሕዝብ ባህልና ቋንቋውን መከላከል የለበትም ይለናል ። ይህ በመሰረቱ አሳፋሪ ምክንያት ብቻ ሳይሆን ሺመልስ አብዲሳ እንኳን ይህን አላለም ። ብርሃኑ ይህን አጎብዳጅ ህሳቤ ሲሰነዝር የካደው ነገር ጉራጌ ክልል ሳይሆንም የጎሳ ሁከት በተበሳ ቁጥር ከሌሎች አማራዎች ወላይታዎች ስልጤዎች ጋር እንደ ሚዘረፍና እንደ ሚነቅል ነው እሱ የካደው ። ለዚህ ደሞ ቢያንስ ማለት የነበረበት ጉራጌ ክልል የመሆን ሬፈረንደም ሲያደርግ ከጉራጌ ዞን ውጭ በመላ ኢትዮጵያ አሉ የሚባሉት 60%ች ድምጽ መስጠት አለባቸው ቢል ነበር ሰው የሚሰማው ። የጉራጌ ሕዝብ በመባረር ፍርሃት ማንነቱን ክዶ በባርነት የሚኖር ሕዝብ አይደለም ። የብርሃኑ ችግር ጉራጌ ምን አይነት ሕዝብ እንደ ሆነና ሳይኮሎጂው ምን እንደ ሆነ የማያውቅ ሰው ነው ።
የዕድገት መፋጠን
ሌላው ትልቁ የአቢይና ብልጽግና ፓርቲ ምክኛት ለተፋጠነ እድገት ሲባል በኩታ ገጠም ክለስተር መዋቀር አስፈላጊ ነው የሚል ነው ። ይህ ከሳይንስ የራቀ ህሳቤ ነው ። አዲስ አበባ፣ ናዝሬት፣ አዋሳ፣ ድሬደዋ አሰላ ወዘተ ያደጉት ኩታ ገጠም ስለሆኑ ሳይሆን የሁሉም ታታሪና ፈጣሪ ኢትዮጵያዊ በሰላምና ፍቅር መናሀሪያ ስለነበሩ ነው ። በጉልበት ተጨፍልቀው ክለስተር የሆኑ ሕዝቦችና ከተሞች የሁከትና፣ የጥላቻና የውድመት ማ ዕከሎች ናቸው ። ዛሬ ላይ ተጨቁነው ነው እንጂ ወልቂጤና ቡታጀራ ያን የመሰሉ የሰላምና ትጋት መናሀሪያዎች ናቸው ። ጉራጌ ክልል ሲሆን የሚሆነው ያ ነው ። በሌላ በኩል በትክክልም በደምና በታሪክ የተሳሰሩ ጎሳዎች በፈቃዳቸው በአንድ ክልል እንደራጅ ካሉ ያ ትክክለኛ መንገድ ነው ። ለምሳሌ ነገር ስልጤ ተነስቶ በጉራጌ ክልል አንድ ዞን መሆን እፈጋለሁ ካለ ጉራጌ በደስታ የቀበለዋል። እስከ የዛሬ 30 አመት ድረስ አንዱ የጉራጌ ጎሳ ስለነበሩ ማለት ነው ።
ስለዚህ ጉራጌ በውድም ሆነ በግድ ክልል የሚሆነው ዛሬ ላይ እንደ ሕዝብ የመጥፋት፣ እንደ ባህል እንደ ካልቸር የመሞት፣ መሬቱ የመወረር፣ ቋንቋና እሴቱ የመደምሰስ፣ እንደ ሕዝብ የመበተን፣ የማደግና የመዘመን እምቅ ሃይሉና ብቃቱ ባክኖ የመክሰም ግዙፍ እጅግ ግዙፍ አደጋ ላይ ያለ ሕዝብ ስለሆነ ነው ። ይህም እጅግ አስፈሪና አሳዛኝ የጉራጌ ሕዝብ ፍርሃትና ጭንቀትን ነው አቢይ አህመድ አሊና ብርሃኑ ነጋ ቦንጋ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ሊሸፋፍኑ የሚባክኑት ። አይሳካላቸውም ! የኢትዮጵያ ሕዝብ ከጉራጌ ጎን ቆሞዋልና!!!
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!
Re: የጉራጌ ክልልነት ጥያቄና የአድርባዩ ኢዜማ አቋም
Gurage boy
Your mini kilil is smaller than one kebele in Addis.
Just because the bigger ethnics are “kilil", you just want to be equal to them ha?
We were told, there are 85 ethnic in Ethiopia, so if the ultra mini gurage wants its own kilil, why not the other 85 ethnics?
Your mini kilil is smaller than one kebele in Addis.
Just because the bigger ethnics are “kilil", you just want to be equal to them ha?
We were told, there are 85 ethnic in Ethiopia, so if the ultra mini gurage wants its own kilil, why not the other 85 ethnics?
Re: የጉራጌ ክልልነት ጥያቄና የአድርባዩ ኢዜማ አቋም
Ascari
Gurages is much bigger than eritrea. Don't count the desert. Your desert does not count as a land because no one can live on that shi'thole. It's literally a hell
Gurages' green and beautiful lands have trillions of resources than your nasty desert
ለምን ይዋሻል!
euroland wrote: ↑16 Feb 2024, 17:29Gurage boy
Your mini kilil is smaller than one kebele in Addis.
Just because the bigger ethnics are “kilil", you just want to be equal to them ha?
We were told, there are 85 ethnic in Ethiopia, so if the ultra mini gurage wants its own kilil, why not the other 85 ethnics?
-
AbyssiniaLady
- Member+
- Posts: 7654
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44
Re: የጉራጌ ክልልነት ጥያቄና የአድርባዩ ኢዜማ አቋም
Here are few reasons why the dirty pickpocket low IQ Gurage listro cannot and will never have a kilil of their own.
More importantly, they are uneducated primitive thieves, these are just a few reasons.
- Gurage listro is an ethnic minority in serengeti wild animals park also known as war-torn landlocked Ethiopia.
- Gurage listros are the poorest of the poor in war-torn landlocked Ethiopia.
- The tiny Gurage listro zone is a territorial dispute between Gurage listro and Gallas.
- They have never ruled themselves.
More importantly, they are uneducated primitive thieves, these are just a few reasons.
Re: የጉራጌ ክልልነት ጥያቄና የአድርባዩ ኢዜማ አቋም
ascari lady
You are a slave though
You are a slave though
AbyssiniaLady wrote: ↑16 Feb 2024, 23:30Here are few reasons why the dirty pickpocket low IQ Gurage listro cannot and will never have a kilil of their own.
- Gurage listro is an ethnic minority in serengeti wild animals park also known as war-torn landlocked Ethiopia.
- Gurage listros are the poorest of the poor in war-torn landlocked Ethiopia.
- The tiny Gurage listro zone is a territorial dispute between Gurage listro and Gallas.
- They have never ruled themselves.
More importantly, they are uneducated primitive thieves, these are just a few reasons.
Re: የጉራጌ ክልልነት ጥያቄና የአድርባዩ ኢዜማ አቋም
አየ በላይነሽ አጋሜው ደንቆሮ
Askari እኮ ስድብ መስሎሽ ነው የምትደጋግሚው
አየ አለማወቅ። Askari ማለት ወታደር ማለት እንደሆነ በተለያየ ቋንቋ የምታውቂ አይመስለኝም። እንደው ያንቺ አይነቱ ረሃብተኛ ደደብ አሜርካን ገብቶ ስንቱ የተማረና የሰለጠነው እዛው ኢትዮጵያ ቀርቷል።
አንቺ አስመሳይ ጉራጌን ስትሰድቢ አልነበረም ? አሁነ ጠበቃ መቆምሽ ነው?
ሌላው ደግሞ እንዴት ነው ጉራጌን ካንቺ አናሳው ብሄረሰብ ፤ የአጋሜ ብሄረሰብ ጋር የማተወዳድሪው? ኤርትራኮ ክልል ልሁን እያለ አይደለም የኢትዮጵያ አካልም አይደለም።
እረ መቸ ነው ጀነራሎች መግደል የምትጀምሪው ?
?
Proud Askari!!
Askari እኮ ስድብ መስሎሽ ነው የምትደጋግሚው
አንቺ አስመሳይ ጉራጌን ስትሰድቢ አልነበረም ? አሁነ ጠበቃ መቆምሽ ነው?
ሌላው ደግሞ እንዴት ነው ጉራጌን ካንቺ አናሳው ብሄረሰብ ፤ የአጋሜ ብሄረሰብ ጋር የማተወዳድሪው? ኤርትራኮ ክልል ልሁን እያለ አይደለም የኢትዮጵያ አካልም አይደለም።
እረ መቸ ነው ጀነራሎች መግደል የምትጀምሪው ?
Proud Askari!!
union wrote: ↑16 Feb 2024, 20:42![]()
![]()
Ascari
Gurages is much bigger than eritrea. Don't count the desert. Your desert does not count as a land because no one can live on that shi'thole. It's literally a hell![]()
Gurages' green and beautiful lands have trillions of resources than your nasty desert![]()
ለምን ይዋሻል!![]()
euroland wrote: ↑16 Feb 2024, 17:29Gurage boy
Your mini kilil is smaller than one kebele in Addis.
Just because the bigger ethnics are “kilil", you just want to be equal to them ha?
We were told, there are 85 ethnic in Ethiopia, so if the ultra mini gurage wants its own kilil, why not the other 85 ethnics?
-
AbyssiniaLady
- Member+
- Posts: 7654
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44
Re: የጉራጌ ክልልነት ጥያቄና የአድርባዩ ኢዜማ አቋም
Please wait, video is loading...
The daily life of a poverty-stricken hopeless and helpless listro minority ethnic in war-torn landlocked Ethiopia.
-
AbyssiniaLady
- Member+
- Posts: 7654
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44
Re: የጉራጌ ክልልነት ጥያቄና የአድርባዩ ኢዜማ አቋም
Abiy Ahmed held discussions with representatives from Central Ethiopia yesterday, he wants to replace the Gurage language and Amharic with Afaan Oromo in school in Gurage listro zone, he told Gurage listro that without Afaan Oromo, their children will be doomed in life, I totally agree with the Galla prime minister, Gurage listro language has no future in war-torn Ethiopia.
Abiy Ahmed, Shimelis Abdisa, Adanech Abebe stressed the importance of enforcing the use of Afaan Oromo in the tiny Gurage listro zone.
Gurage zone to become first zone to use Afaan Oromo.
Abiy Ahmed, Shimelis Abdisa, Adanech Abebe stressed the importance of enforcing the use of Afaan Oromo in the tiny Gurage listro zone.
Gurage zone to become first zone to use Afaan Oromo.
Re: የጉራጌ ክልልነት ጥያቄና የአድርባዩ ኢዜማ አቋም
Abyss,
Do you think insulting Horus would stop him expressing his views on the MoU and Somali Land? Keep trying.
You have been outdone by Somali Landers. Instead of pitching with humility, you have gone the wrong way intimidation and deception. Ethiopians won’t buy it.
It is over. Eritrea with 1 million in population, there isn’t much left to harvest kidneys.
The Somali Landers with their good attitude has f..ked you up.
Do you think insulting Horus would stop him expressing his views on the MoU and Somali Land? Keep trying.
You have been outdone by Somali Landers. Instead of pitching with humility, you have gone the wrong way intimidation and deception. Ethiopians won’t buy it.
It is over. Eritrea with 1 million in population, there isn’t much left to harvest kidneys.
The Somali Landers with their good attitude has f..ked you up.
-
AbyssiniaLady
- Member+
- Posts: 7654
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44
Re: የጉራጌ ክልልነት ጥያቄና የአድርባዩ ኢዜማ አቋም

This is a typical Gurage listro village/town, they are still defecating in the open and in their huts.
What the poverty-stricken low IQ Gurage listros need is toilet not kilil, they don’t have toilets in their houses, so they bathe, pee and poo in the same room that is their living room, bedroom and kitchen, what a filthy nappy headed negroes.
Re: የጉራጌ ክልልነት ጥያቄና የአድርባዩ ኢዜማ አቋም
አንተ አሳዳጊ የበደለህ ዕዳሪ - የጉራጌ ታታሪዎች እንደቆጮ ጠፍጥፈው ሊሰሩህ ይችላሉ፣ ግን የማትሰለጥን ዕርጉም ስለሆንክ መልሰው ለማዳበሪያነት ወደ ጓሮ አውጥተው ይጥሉሃል።
ደንቆሮ ስለሆንክ አይገባህም እንጂ፣ በስዕሉ ላይ ያቀረብከው village፣ የጉራጌን ብልህነትና ማህበራዊ ዕሴት ፍንትው አድርጎ ያሳያል። የትኛው ከተማ ውስጥ ነው፣ ነዋሪው ያለ መሃንዲስ በቤቶች መካከል እንደዚህ የተንጣለለ ሰፊ ቦታ የሚተወው? ያንተ ዘመዶች ቢሆኑ ኖሩ፣ አጥራቸውን አስር ጊዜ እያንፏቀቁ መተላለፊያውን ይዘጉት ነበር። ቅንቅናም!
ደንቆሮ ስለሆንክ አይገባህም እንጂ፣ በስዕሉ ላይ ያቀረብከው village፣ የጉራጌን ብልህነትና ማህበራዊ ዕሴት ፍንትው አድርጎ ያሳያል። የትኛው ከተማ ውስጥ ነው፣ ነዋሪው ያለ መሃንዲስ በቤቶች መካከል እንደዚህ የተንጣለለ ሰፊ ቦታ የሚተወው? ያንተ ዘመዶች ቢሆኑ ኖሩ፣ አጥራቸውን አስር ጊዜ እያንፏቀቁ መተላለፊያውን ይዘጉት ነበር። ቅንቅናም!
AbyssiniaLady wrote: ↑09 Mar 2024, 02:47
This is a typical Gurage listro village/town, they are still defecating in the open and in their huts.
What the poverty-stricken low IQ Gurage listros need is toilet not kilil, they don’t have toilets in their houses, so they bathe, pee and poo in the same room that is their living room, bedroom and kitchen, what a filthy nappy headed negroes.
-
AbyssiniaLady
- Member+
- Posts: 7654
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44
Re: የጉራጌ ክልልነት ጥያቄና የአድርባዩ ኢዜማ አቋም

Gurage listro area in Addis Ababa.
Addis Ababa also known as open air toilet is running out of water, Groundwater are being depleted at a dangerous rate.
