የሕወሃቱ አቀንቃኝ ገብሩ ፋኖ ስሙን እንዲቀይር ከትግራይ ህዝብ የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ አደረገ።
"ፋኖ የትግራይ ቃል ነው። አማሮች ናቸው ቃሉን ተውሰው፣ አሳቡን በመለወጥ ጥቅም ላይ ያዋሉት፣" ይላል የዓድዋ ተወላጁ ገብሩ ፋኖ። "የትግራይ ህዝብ ስሜን ከገብሩ ፋኖ ወደ "ገብሩ ንሓመዱ" እንድቀይረው ጠይቀውኛል ፣ እኔ ግን ፋኖዎች በኦሮሙማ ሰራዊት እንደሚሸነፉ ስለማውቅ ስሜን ለመቀይር መቸኮል አልፈለግኩም" ሲልም ቀጠለ ገብሩ ፋኖ።
-
Digital Weyane
- Member+
- Posts: 9822
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: የሕወሃቱ አቀንቃኝ ገብሩ ፋኖ ስሙን እንዲቀይር ከትግራይ ህዝብ የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ አደረገ።
ዎንድማችን ገብሩ ፋኖ ስሙን ወደ <<ገብሩ ንሓመዱ>> ቢቀይረው ለሰማያዊ ሸሚዝ ለባሽ የሕወሃት ዳያስፖራ አባላት ከፍተኛ ሞራል እና መነቃቃትን እንደሚፈጥርላቸው ፅኑ እምነት አለኝ።
Re: የሕወሃቱ አቀንቃኝ ገብሩ ፋኖ ስሙን እንዲቀይር ከትግራይ ህዝብ የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ አደረገ።
The comedian also said, the word “Fano” was copied by Amaras from him since 1910th. Now, the guy is telling us, inadvertently, he is over 100 years; he looks good for his age though
Aye ene Agame, if it weren’t for you creatures, this world would have been a boring planet to live.
