አቶ ጨቅላው አያፍሩ፤ ፕ/ት ኢሣያስን አማላጅ ቢለምን አይገርመንም። ፕሬዚዳንት ኢሣያስም የሚሰጠው መልስ የታወቀነ...”fool me once, shame on you, fool me twice, shame on me” ይሆናል።
አብይ ጨቅላው ልመና ገባ፤ ሶማሊያ ግን አምራለች
እንደተባለው ልጅ ያቦካው ለእራት አይበቃም ፤ያልበሰለው ጨቅላው አገር ውስጥ የተነሳበት ተቃውሞ ለማረጋጋት በሚል እሳቤ በጫት ቤት አማካሪው፤ ስዩም ተሾመ ገፋፊነት ለገባበት የወደብ ድራማ ፤ ከመላው አለም ከፍተኛ ያልጠበቀው ተቃውሞ እያስተናገደ ይገኛል። ቱርክም ለጨቅላው የምትሰጠው የድሮን እርዳታዋ እንደምታቋርጥ ይጠበቃል። ለሶማሊያ ያላትን አጋርነት በይፋ ገልፃለች።
አቶ ጨቅላው አያፍሩ፤ ፕ/ት ኢሣያስን አማላጅ ቢለምን አይገርመንም። ፕሬዚዳንት ኢሣያስም የሚሰጠው መልስ የታወቀነ...”fool me once, shame on you, fool me twice, shame on me” ይሆናል።
አቶ ጨቅላው አያፍሩ፤ ፕ/ት ኢሣያስን አማላጅ ቢለምን አይገርመንም። ፕሬዚዳንት ኢሣያስም የሚሰጠው መልስ የታወቀነ...”fool me once, shame on you, fool me twice, shame on me” ይሆናል።
Re: አብይ ጨቅላው ልመና ገባ፤ ሶማሊያ ግን አምራለች
How many of “treaties” he signed with foreign governments that was successful implemented? None. This latest drama is no different and time never lies