Anchor Media ''የተናገርኩትን አምንበታለሁ። አሁንም ቢሆን መከላከያ ሰራዊትን እንደተቋም ይጥፋ አልልም'' ብጹዕ አቡነ ኤርሚያስ
Thank you Mesasy Mekonen!
Re: Anchor Media ''የተናገርኩትን አምንበታለሁ። አሁንም ቢሆን መከላከያ ሰራዊትን እንደተቋም ይጥፋ አልልም'' ብጹዕ አቡነ ኤርሚያስ
ፋኖ እኮ የአገር መከላከያ ሰራዊት ነው - መከላከያ አልጠፋም። ኢትዮጵያን ሊያፈርስ ያሰፈሰፈውን ወያኔ እኮ መክቶ የመፍረስ አደጋውን የመለሰው ፋኖ ነው። አቡኑ እንደ ዜጋ በዚህ ስጋት አይግባቸው። እርሳቸው ግን ለፋኖ ማቅረብ የነበረባቸው ጉዳይ ነበር ይኸውም በመቶዎች የሚቆጠሩ ቀሳውስት፤መነኮሳት እና የአብነት ተማሪዎችን በጨፈጨፈው ኦነግ ላይ ፋኖ ህግ የማስከበር ስራ እንድፈጽም።