Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42637
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ፋኖ በሸገር ከተማ! ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል!

Post by Horus » 12 Nov 2023, 10:41

የመጀምሪያው የመሃል ሸዋ ፋኖ በትር ያረፈበት የ44 ማዞሪያው ሹሜ አበራ :lol: :lol: :lol: ሁሉም በተራው ፣ ሁሉም በወቅቱ!!

Last edited by Horus on 12 Nov 2023, 21:58, edited 1 time in total.


Union

Re: ፋኖ በሸገር ከተማ! ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል!

Post by Union » 12 Nov 2023, 23:04

:lol: :lol: :lol:

ፋኖ እየገባ ባለስልጣን ነኝ ባዩን አንድ በአንድ ሊረሽነው ነው ማለት ነው? :lol:

አዱ ገነት ልትፀዳ ነዋ!

Union

Re: ፋኖ በሸገር ከተማ! ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል!

Post by Union » 12 Nov 2023, 23:20

የዚህ ዜና አስደንጋጭነት ምኑ ጋር ነው። ከኦሮሙማው መሞት በላይ ያስደነገጣቸው ከጠባቂዎቹ ጋር ከ20 ደቂቃ በላይ በተደረገ የከተማ ጦርነት ነው መጨረሻ ላይ ሀላፊው የተገደለው። አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ :lol:

ፋኖ እንኳን የኦነግ ገልቱን የደም ስርአቸውን እንቅስቃሴ ያውቃል።

Horus
Senior Member+
Posts: 42637
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ፋኖ በሸገር ከተማ! ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል!

Post by Horus » 13 Nov 2023, 00:16

በትክክል! ሁሉ ነገር ከአንድ ትንሽ ነው ጽንስ የሚጀምረው፤ እንዲያም ከአንድ ብልጭ ከሚል ብርሃን ነው የሚጀምረው! ደሞ ለአንድ ለተቀደሰ አላማ ራሱን የሚአጭና የሚሰዋ ፋና ወጊ ፋና አመልካች ፋኖ ግለሰብ እስካለ ድረስ ምንም ለማድረግ የማይቻል ነገር የለም! ኦሮሙማ እንደ አሸን ፈልቶ ህልቁ መሳፍርት ፖሊስ ተብዬ ዱላ ተሸካሚ ቢያሰማራ ጥቂት በውል የተደራጁ የህቡዕ ፋኖዎች ይህን የተጠላና የተናቀ አረመኔ ቡድን አቧራ ያደርጉታል !! ይህ ደሞ አይቀሬው የታሪክ ቀስት ነው ! :idea: :arrow: :idea: :arrow:

Union

Re: ፋኖ በሸገር ከተማ! ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል!

Post by Union » 13 Nov 2023, 04:58

አዎ። አንዴ ሲጀመር እንደለመደው እግሬ አውጭኝ ዲዲዲ ነው


Post Reply