ፋኖ በሸገር ከተማ! ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል!
የመጀምሪያው የመሃል ሸዋ ፋኖ በትር ያረፈበት የ44 ማዞሪያው ሹሜ አበራ
ሁሉም በተራው ፣ ሁሉም በወቅቱ!!
Last edited by Horus on 12 Nov 2023, 21:58, edited 1 time in total.
-
Union
Re: ፋኖ በሸገር ከተማ! ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል!
ፋኖ እየገባ ባለስልጣን ነኝ ባዩን አንድ በአንድ ሊረሽነው ነው ማለት ነው?
አዱ ገነት ልትፀዳ ነዋ!
-
Union
Re: ፋኖ በሸገር ከተማ! ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል!
የዚህ ዜና አስደንጋጭነት ምኑ ጋር ነው። ከኦሮሙማው መሞት በላይ ያስደነገጣቸው ከጠባቂዎቹ ጋር ከ20 ደቂቃ በላይ በተደረገ የከተማ ጦርነት ነው መጨረሻ ላይ ሀላፊው የተገደለው። አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ
ፋኖ እንኳን የኦነግ ገልቱን የደም ስርአቸውን እንቅስቃሴ ያውቃል።
ፋኖ እንኳን የኦነግ ገልቱን የደም ስርአቸውን እንቅስቃሴ ያውቃል።
Re: ፋኖ በሸገር ከተማ! ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል!
በትክክል! ሁሉ ነገር ከአንድ ትንሽ ነው ጽንስ የሚጀምረው፤ እንዲያም ከአንድ ብልጭ ከሚል ብርሃን ነው የሚጀምረው! ደሞ ለአንድ ለተቀደሰ አላማ ራሱን የሚአጭና የሚሰዋ ፋና ወጊ ፋና አመልካች ፋኖ ግለሰብ እስካለ ድረስ ምንም ለማድረግ የማይቻል ነገር የለም! ኦሮሙማ እንደ አሸን ፈልቶ ህልቁ መሳፍርት ፖሊስ ተብዬ ዱላ ተሸካሚ ቢያሰማራ ጥቂት በውል የተደራጁ የህቡዕ ፋኖዎች ይህን የተጠላና የተናቀ አረመኔ ቡድን አቧራ ያደርጉታል !! ይህ ደሞ አይቀሬው የታሪክ ቀስት ነው !
