Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Mesob
Member
Posts: 3018
Joined: 23 Dec 2013, 21:03

የዓቢይ አሕመድ የንግድ ሚኒስቴሩ ያስደበደቡት የአፍሪካ ባንክ ፕሬዝዳንት ፣

Post by Mesob » 06 Nov 2023, 14:37

የዓቢይ አሕመድ የንግድ ሚኒስቴሩ ያስደበደቡት የአፍሪካ ባንክ ፕሬዝዳንት ፣

እሕመድ ሺዴ የተባለው የገመል ጠባቂ ልጅ ፡ የአሁኑ የዓቢይ አሕመድ የንግድ ሚኒስቴር ፡ የአፍሪካን ባንክ ፕረዚዳንትን የመንግስት የሰኩሪቲ ጠባቂዎችን ልኮ የሴኔጋል ዜግነት ያለውን የባንክ ፕረዚዳንት አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ፡ በዛሬዋ ኢትዮጵያ ቢዝነስና ፖለቲካ እንዴት በሳልና አርኣያ መሆኑን አስተማረ።