Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42649
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ኦሮሙማ 60,000 ጦር በጎጃም ላይ ክተት ጀመረ፤ ግን አንድም በሕይወት አይውጣም እየተባለ ነው

Post by Horus » 05 Nov 2023, 13:09

ከትላንት ጀምሮ ከ50 እስከ 100 ሺ ሰራዊት በመላ ጎጃው የመጨረሻ የተባለውን (4ኛ ግዜ መጨረዛ መሆኑ ነው) ፋኖን የማሸነፍ ዘመቻ ለማድረግ ሲገባ ፋኖች ዝም ብለው ሲያስገቡት አንድ የሆነ ስልት አንዳደረጉ ጥርጥሬ ነበር ። ማለትም አስገብተው ሊያስቀሩት ያሰበ ስልት እንደ ሚሆን አስቤ ነበር ። አሁን ደረጀ ሪፖርት ያደረገው ያንን ነው ።

ሌላው አስገናቂው ስልት ደሞ ኦሮሙማ ጎጃምን ለማምበርከክ ያለ የሌለውን ሰራዊት እዚያ ሲያከማች በወሎና ሸዋ ከከተሞች እንዲወጣ እያደረጉት ነው ።



Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ኦሮሙማ 60,000 ጦር በጎጃም ላይ ክተት ጀመረ፤ ግን አንድም በሕይወት አይውጣም እየተባለ ነው

Post by Wedi » 05 Nov 2023, 15:33

ድል ለአማራ ህዝብ!!! 💪💪💪💪💪
:!:
Please wait, video is loading...

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23833
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: ኦሮሙማ 60,000 ጦር በጎጃም ላይ ክተት ጀመረ፤ ግን አንድም በሕይወት አይውጣም እየተባለ ነው

Post by Fed_Up » 05 Nov 2023, 15:46

It would be unwise for them to do so. I am not surprised by this development.

In my opinion, if the Fano fighters were to successfully employ their warfare tactics and allow the ENDF to enter the fray, not only would the war come to an end, but a new regime led by the Fano group would also be established in Ethiopia. It seems that change is on the horizon for Ethiopia.


Post Reply