Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13218
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Post
by DefendTheTruth » 31 Oct 2023, 16:09
በግ ሁሉ ተነስቶ የኢኮኖሚ ተንታኝ ነኝ የምልበት ና የሆነበት አገር፣ ምን ይጨምራል፣ አደግን፣ አላደግንም?
ከፕርዝዳንቷ ይልቅ ተማሪ (temari) ነኝ ባዩ አንድ ጨቅላ ህፃን በዚህ ፎረም ላይ ይደመጣል፣
አንድ ጊዜ ይሄዉ ጨቅላ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት የተገኘዉ በሕዝብ ብዛት መጨመር ነዉ ብሎን ቁጭ። እፍረት ብሎ ነገር የለም፣ ከቶዉንም!
Last edited by
DefendTheTruth on 31 Oct 2023, 16:15, edited 1 time in total.
-
TesfaNews
- Member+
- Posts: 8145
- Joined: 14 Feb 2020, 22:23
- Location: Mesob Agezi
Post
by TesfaNews » 31 Oct 2023, 16:13
look at one of your fellow diaspora from dmv in Amhara Region. no worries he has a passport and got his trip booked already.