Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

free-tembien
Member
Posts: 1702
Joined: 02 Jul 2015, 20:56

Re: ፋኖ በ10 የጦር ግምባሮች ኦሮሙማን እያሹት ነው! አሁን በዚህ ስዓት! ጦርነቱ ወለጋ ገብቷል!!

Post by free-tembien » 07 Oct 2023, 15:59

Horus wrote:
07 Oct 2023, 15:17
አብይ በቅርቡ ያስገባቸው ብዙ ብርጌዶች እየፈራረሱ ነው

https://www.tiktok.com/@_proud_amhara_1 ... 8860618002

የሚከዳው የወታደር ብዛት ለማመን ይከብዳል እየተባለ ነው
:lol: :lol: :lol:

Right
Member
Posts: 4787
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ፋኖ በ10 የጦር ግምባሮች ኦሮሙማን እያሹት ነው! አሁን በዚህ ስዓት! ጦርነቱ ወለጋ ገብቷል!!

Post by Right » 07 Oct 2023, 16:04

ENDF is thrown into a civil war quagmire. It has never been designed for this kind of war but the Amateurs thought they have the heavy weapons that can lead them to victory.
ENDF will soon disintegrate.
Al Shebab is deep inside Ethiopia, so is the Sudan (north and south). TPLF is keeping a low profile but they will hit hard when the time is right.
Abiye Ahmed Ali has no a clue.

Horus
Senior Member+
Posts: 42666
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ፋኖ በ10 የጦር ግምባሮች ኦሮሙማን እያሹት ነው! አሁን በዚህ ስዓት! ጦርነቱ ወለጋ ገብቷል!!

Post by Horus » 07 Oct 2023, 17:28

እንደ እኔ ግምት ከሆነ የፋኖ ጦርነት በመላ አማራ እየታካሄደ በሌላ ሁለት የዉጊያ ቲታትሮች ማለት በምራብ በጥንታዊት የዳሞት ጠ/ግዛት ወለቃ ከፍቶ የሚሰፋው ሲሆን በሁለተኛው የዉጊያ ቲያትር በጥንታዊት ፈጠጋር ምስራቅ ሸዋን ይዞ ወደ ምድረ ዳዋና ባሊ የሚሰፋው የጦር ሜዳ ነው !

ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል እንዲሉ ! ለዚህ ሁሉ ያማራና የመላ ኢትዮጵያ መከራ ምንጭ የሆኑትን ታሪካዊ የገዳ ወረራዎች ፍትሃዊ መልስ ሳያገኙ ኢትዮጵያ ሰላም አይደለም ህልውናዋ ሊረጋገጥ አይችልም !



Post Reply