Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15385
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ከውሻ ሆድ ቅቤ አያድርም ይላል የአገሬ ሰው።<ሽመልስ አብዲሳ እሬቻ (የቆሪጥ ቀን) ቀይ ባህር በቀጣዩ ይከበራል> ብሎት አረፈ።አዲስ አበባ የተቆፈረው ኩሬ እና ቢሾፍቱ ለኦሮሙማ ቆሪጥ ያንሳሉ

Post by Abere » 06 Oct 2023, 20:39

ከውሻ ሆድ ቅቤ አያድርም ይላል የአገሬ ሰው። < ሽመልስ አብዲሳ እሬቻ ( የቆሪጥ ቀን) ቀይ ባህር በቀጣዩ ይከበራል> ብሎት አረፈ። አዲስ አበባ የተቆፈረው ኩሬ እና ቢሾፍቱ ሃይቅ ለኦሮሙማ ቆሪጥ ያንሳሉ - ቀይ ባህር ገብቶ ይንቦራጨቃል። :lol: :lol: :lol:

Orommuma and kid in candy shop are the same.May be a kid in candy store knows right and wrong than Orommuma