Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42669
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የኦሮሞ ድፊት በአማራ ላይ?

Post by Horus » 04 Oct 2023, 10:45

ድፊት ሁሉም እንደ ሚያውቀው የቆቅ ማደኛ፣ የቆቅ መያዣ ወጥመድ ነው ። ቆቅ ድፊት ውስጥ ገብታ ከታጠረች መውጫ ስለሌላት በግድ ትያዛለች ።

አቢይና ብርሃኑ ጁላ ያማራ ፋኖን ላንዴና ሁሌ ለመደምሰስ ያዘጋጁትን ፋይናል ሶሉሽን ፣ የመጨረሻ ዘመቻ ዛሬ መተግበር ጀምረዋል ። ይህም ማለት መላ አማራን በሰሜን እና ደቡብ፣ በምራብና ምስራቅ ሙሉ በሙሉ በመዝጋት፣ ስልክክ ዉሃ፣ መንገድ፣ ኢንተኔትና ማንኛውም መመጠቀሚያና ሆስፒታሎችን እና መገናኛ በመዝጋት ፣ 50 ሚሊዮን አማራን በአንድ ድፊት ውስጥ በጭለማ በማጎር በጦር አይሮፕላን፣ በድሮን፣ በታንክና እግረኛ ኃይል በመደብደብ ከቻሉ በጦር ካልቻሉ በረሃብና በኮሌራ በማውደም አማራን ለማምበርከክ ታቀዱት የመረሻ ኦፈንሲቭ ዛሬ ጀምሯል ።

ይህም ማለት የአቢይ አህመድ ኦሮሞ መንግስት ኦፊሻል ግልጽ ጄኖሳድ በ50 ሚሊዮን አማራ ላይ አውጇል ።

በእኔ እምነት ይህ የኦሮሞ እብደት ለራሱ ለአቢይ መንግስት መጥፊያው ይሆናል ። ለምን በሉ ?

አንድ፣ አማራን በአንድ ድፊት ውስጥ አጉሮ መደብደብ አይቻልም ፣ አማራ በመሬቱ ሰፊ ነው ፣በመላ ኢትዮጵያ ያለ ሕዝብ ነው ። የኦሮሞ ጦር ከኤርትራ እስከ ሱዳን፣ ከሱዳን እስከ ወለጋ፣ ከወለጋ እስከ ሸዋ ፣ ከሸዋ እስከ አፋር ያለውን ያማራ ድምበር ልሸፍን አይችልም። ሊሸፍን ካሳበ በሸማቂ ይመታል ። በቃ!

ሁለት፣ ኦሮሞ በአማራ ክልል ያለውን አማራ በድፊት ከብቦ ለመጨረስ ቢሞክር እንኳ ኦሮኦሞን መቋቋም የሚችል በቂ የአማራና አማራን የሚደግፍ ሕዝብ ካማራ ክልል ውጭ አለ ።

ስለሆነም የአቢይ ቶታል ኦፈንሲቭ በፋኖ ሊመከት መቻሉን እንኳ ወደ ጎን ብናደርግ በአማራ ላይ ትግሬ እንደ ተደረገው ድፊት መድፋት አይቻልም ።

እንዲያም ይህን አዲሱን የኦሮሙማ እብደት እንደ እድል በመጠቀም ዉጊያውን እራሱ ኦሮሞ ክልል ውስጥ እንዲዘረጋ ማድረግ ነው ።


Abere
Senior Member
Posts: 15385
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የኦሮሞ ድፊት በአማራ ላይ?

Post by Abere » 04 Oct 2023, 14:24

Orommuma beast straight into the deadfall :lol: :lol: OLF-ENDF has nothing unknown or new, it used from tanks to drones against Fano for the last 6 months (half a year) but got defeated , all Amhara-PP structures dismantled. Every month Abiy Ahmed declares war making big noises. We have been watching only scence of captured OLF-PP or OLF/A rag tags.
Let Fano, feast over these braided OLF/Sheles :lol: :lol:


Horus
Senior Member+
Posts: 42669
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኦሮሞ ድፊት በአማራ ላይ?

Post by Horus » 04 Oct 2023, 14:58


Post Reply