Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

ኣልበርት ኦንዶ ኦሶ በጋቦን በተደረገው ምርጫ ኣሸንፈዋል የተባለው ፖለቲከኛ ፡ " በጋቦን የተደረገው የቦንጎ ዘመዶች እጅ ያለው ' የፓላስ ኣብዮት' እንጂ መፈንቅለ-መንግስት ኣይደለም።

Post by Abe Abraham » 02 Sep 2023, 18:06

የዶክተር ኣልበርት ስጋት መነሻ ቢኖረውም ወታደሮቹ የህዝብን ፍላጎት ለማሟላት ዝጉጅነት የላቸውም ብለን ከኣሁን ልንደመድም ኣንችልም።

ዶክተር ኣልበርት ኦንዶ ኦሶ(የምጣኔ-ሃብት ምሁር) በጋቦን በተደረገው ምርጫ ኣሸንፈዋል የተባለው ፖለቲከኛ ፡ " በጋቦን የተደረገው የቦንጎ ዘመዶች እጅ ያለው ' የፓላስ ኣብዮት' እንጂ መፈንቅለ-መንግስት ኣይደለም። ልክ ነው ህዝቡ ዓሊ ቦንጎ በመሄዱ ተደስተዋል ግን ጉዳዩ በቅርብ ስታየው ' ቦንጎ ሄደ ቦንጎ መጣ ነው ' ። ዓሊ ቦንጎን የማስወገድ ጉዳይ ከኣንድ ዓመት በፊት ጀምሮ ሲታሰብበት የቆየ ጉዳይ ነው ። ስለ የሚስቱና የልጁ ሁኔታ 'ና የት እንዳሉ ለኔ የሚመለከተኝ ጉዳይ ኣይደለም ምክንያቱ ነገሩ የቤተ-ሰብ ጉዳይ ስለ ሆነ ። ኣሁን በስልጣን የሚገኙ ወታደሮች ምን እንደሚያደርጉ ባለሁበት(ጋቦን) ሆኜ እጠብቃለሁ ። ለሞመትም ዝግጁ ስለሆንኩ የሚያስፈራኝ ነገር የለም።"