-
EwnetYashenifal
- Member
- Posts: 1701
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
WHEN AMHARA FANOS CAPTURE ARAT KILO, ETHIOPIA WILL HAVE THE BEST ETH NATIONAL DEFENSE FORCE UNDER FANO LEADERSHIP
WHEN AMHARA FANOS CAPTURE ARAT KILO, ETHIOPIA WILL HAVE THE BEST ETH NATIONAL DEFENSE FORCE UNDER FANO LEADERSHIP
-
Sadacha Macca
- Senior Member
- Posts: 12808
- Joined: 22 Feb 2014, 16:46
Re: WHEN AMHARA FANOS CAPTURE ARAT KILO, ETHIOPIA WILL HAVE THE BEST ETH NATIONAL DEFENSE FORCE UNDER FANO LEADERSHIP
Hmmmm....
Sounds like tribal nationalist rhetoric to me, which ironically (or not), is what you accuse others of advocating for.
But I suppose it's okay since it's "your tribe" as opposed to the "enemy tribes" ("oromumma", "agames," etc).. right?!
Right!

Sounds like tribal nationalist rhetoric to me, which ironically (or not), is what you accuse others of advocating for.
But I suppose it's okay since it's "your tribe" as opposed to the "enemy tribes" ("oromumma", "agames," etc).. right?!
Right!
Re: WHEN AMHARA FANOS CAPTURE ARAT KILO, ETHIOPIA WILL HAVE THE BEST ETH NATIONAL DEFENSE FORCE UNDER FANO LEADERSHIP
EwnetYashenifal wrote: ↑31 Aug 2023, 21:12WHEN AMHARA FANOS CAPTURE ARAT KILO, ETHIOPIA WILL HAVE THE BEST ETH NATIONAL DEFENSE FORCE UNDER FANO LEADERSHIP
ይህ እንደ ሚሆን የእኔ ጽኑ እምነት ነው ፤ ነገር ግን ይህ ለምን እንደ ሚሆንና እንዴት እንደ ሚሆን ትንሽ አብራራው ።
(1) አሁን ያለው በጎሳ ፍልስፍና ወያኔ ትግሬ ያዋቀረው በሰረቱ ትግሬ ሆኖ አሁን ኦሮሞ ወስዶ ከሞላ ጎደል የኦሮሙማ ዘበኛ (Praetorian Army) ባለበት አይቀጥልም፤ መንግስት ሲለወጥ በግድ በግድ ይለወጣል ።
(2) አሁን ላይ ሰራዊቱን የሚያዙት ኦሮሙማ መኮንኖች ስለሆኑ አቢይን በኩዴታ ገልብጠው ኢትዮጵያዊነታቸውን ስለ ማያረጋግጡ ከጎሳ መንስት ጋር ፈራሽ ናቸው ።
(3) ነገር ግን መከላከያው የብዙ መቶ ሺ ምናልባትም የሚሊዮን ሰዎች መኖሪያና ስራና ህልውና ምንጭ ስለሆነ እንደ ትግሬዎቹ ዘመን ተበትነው መንገድ ላይ ለማኝ እንዳይሆኑ ፋኖም ሆነ ሌላው ስልጣን ተረካቢ ከወዲሁ ስለ ሰራዊቱ ግልጽ ፕላን ለህዝብ ማሳወቅ ይኖርበታል ።
(5) በተጨማሪም አንድ አገር ምን ግዜም ቋሚ ጦር እስታንዲንግ አርሚ ያስፈልጋታል ፣ ስለዚህ መንግስት ሲለወጥም ብሂራዊ ሰራዊት መኖሩ ተግድ ይሆናል።
(6) ስለዚህ የኦሮሙማ ጎሳ አገዛዝ ሲወገድ ብሄራዊ መከላከያው ጁላና መርዳሳ አይነት ሌቦችን አጽድቶ ወደ ኢትዮያዊ ሰራዊትነት ይዋቀራል ያልኩት ። ለዚህ ነው ዛሬ ፋኖ ይህን መሰል ፕላን ግልጽ በማድረግ አፍቃሬ ኢትዮጵያ የሆኑትና ወታደርና መኮንኖችን ወደራሱ እየጠራ የነገውን ሰራዊት እርሾ ማደራጀት ያለበት ።
ራዕይ ማለት ይህ ነው ። ወታደር ቤተሰብ አለው ፣ ስራው ይህው ነው ። ዝም ብሎ በጭፍኑ ትበተናለህ ከተባለ እስከ ሞት ድረሳ ካቢይ ጋር ይሞታል ። ነገር ግን አቢይ ሲሄድ ሰርዊቱና የሱም ስራ መቀጠሉን ዋስትና የሚሰጥ ፕሮግራም ፋኖ ብስቸኳይ ማርቀቅ አለበት ።
ያንን ነው የሆረስ ትንቢት ያልኩት!
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=327476