Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"ኢሳያስ በኛ ውስጥ ጉዳይ ገብቶ፤ ኢትዮጵያውያን ኣዋርዶ ጨፍጭፎ፤ ኣሁን ዝምብሎ ቁጭያለ ነው። በዚህ ደረጃ ቁጭትና የፍትህ ጥማት አለ፤ ዋጋ መክፈል አለበት። ወደብ በዛ ደረጃ ነው የማየው።"

Post by sarcasm » 23 Aug 2023, 19:27

የኦሮሞ ወጣት ፖለቲከኞች እይታና ዓሰብ ወደብ


"ኢሳያስ በኛ ሃገር ውስጥ ጉዳይ ገብቶ፤ የኛን ህዝብ ኣዋርዶ ጨፍጭፎ፤ ኣሁን ዝም ብሎ ቁጭ ያለ ሰው መሆኑን መረሳት የለበትም። ማንም ወደደም ጠላም፤ ኢትዮጵያውያን ላይ ነው ያን ነገር የፈጸመው። በዚህ ደረጃ ቁጭትና የፍትህ ጥማት አለ በዚህ አገር ውስጥ። መንግስትም ማወቅ አለበት። የኢሳያስ ጉዳይ ከተነሳ፤ የፍትህ ጉዳይ ይነሳል። ትግራይ ገብቶ የሰራው ነገር ይነሳል። ፍትህ ደግሞ አንድ ነገር ዋጋ ሲከፈል አንድ በማይመለከተው ገብቶ ያጠቃ አካል ዋጋ መክፈል አለበት። ወደብ የሚባለው በዛ ደረጃ ነው የማየው። "



eden
Senior Member
Posts: 10107
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Post by eden » 23 Aug 2023, 22:01

this Analyst is usually sensible but his Aseb comment doesn’t consider Eritrea people sovereignty. This is very narrow and dangerous view.

Post Reply