አንዳንድ ነገሮች ሳትወድ ያስቁሃል፣ እንደዚህ አይነት ጉዳይ እኔንም ዛሬ አጋጥሞኛል።
አንድ የተከበሩ የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካይ የሆኑ ና በኦሮምኛ ቋንቋ አስተያየተቻዉን የገለፁ ሴት ስናገሩ፣ "ቤተመንግስቱ እንደ ድሮ የገማ የተግማማ ሳይሆን ጥሩ ሽታ ና አዉድ አለዉ፣ ድሮ ግማቱ በዚያ በኩል አያሳልፍም ነበር፣ አሁን ያ ተለዉጦ የምያዉድ ሽታ አግኝቶዋል። ለዘመናት አግማምቶት የሄዱት ደግሞ በአንዴ ብቅ አሉ ና በአቋራጭ እኛ ከልገባንበት ብሎ ጩሃት ማስተጋበት ጀመሩ። ይህ ደግሞ በምንም አይነት ሁኔታ አይሆንም" ብሎ እንቅጩን ተናገሩ።
በርግጥ በቦታዉ ተግኝቼ ሁኔታዉን ያየ ሰዉ፣ በጣም አስቆኛል። በቤተመንግስቱ ቅጥር ጊቢ ዙሪያ ተገኝቼ ቦታዉ የአንድ መንግስት ግቢ ሳይሆን ቆሼ የምባል አይነት ቦታ እንደነበር በደንብ አይቼአላሁ።
የሳቀኝም ለዚህ ነዉ። የት ነበሩ ቤተመንግስቱ ለኛ ይገባናል ና መግማማት የለበትም ማለት ያቃታቸዉ??
ኦሮሞ ወርዶም፣ ወጥቶም ማሳመን የምችል ህበረተሰብ ነዉ፣ ሌሎቹ ደግሞ ተከብሮም ክብር አይወድላቸዉም፣ መሰለኝ።
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13225
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: አስቂኝ ገጠመኞች
ዳሩ ደግሞ ዉጪዉ ብቻ ሳይሆን ዉስጡም ለመጀማርያ ጊዜ የመንግስት ዉሳኔ መስጫ አዉድ ሆኖ ተገኝቷዋል። ለመጀመሪያ ጊዜ በሕይወት ዘመናቺን፣ ወሳኝ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ተፋላሚ ሀሳቦች በጋራ የምስተናገዱበት አዉድ ሆኖ ተገኞቶዋል፣ ለዚህ መስረጃነት ደግሞ የአቶ ገዱ አንዳርጋቸዉን የፓርላማ ዉሎ መመልከት በቂ ነዉ።
ኢትዮጵያ እየተነሳች ነዉ!
ኢትዮጵያ እየተነሳች ነዉ!
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13225
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: አስቂኝ ገጠመኞች
በሌላ በኩል ደግሞ አማራን ለዘመናት የለወደጅ የምያስቀሩት አፀያፊ ድርግቶች በሚዲያ በኩል ብቅ ብቅ ማለት ጀምሮዋል።
ለምሳሌ በዚያዉ የተወካዮች ምክር ቤት ዉሎ ላይ የተነሳ ሀሳብ እንደምለዉ ከሆነ፣ አንዳንድ ስግብግብ የአማራ ተወላጆች እነሱን ለመከላከል በክልላቸዉ ተግኝቶ ስዋደቅ የነበረዉን የመከላኪያ አባሎች ቆስሎ ና ደክሞ ስወድቁ ያዩት እንደመርዳት ና ደግፎ እንደማንሳት፣ ጠጋ ብሎ የያዙትን መሳሪያ ለመቀማት ስጣደፉ ነበሩ፣ ምናልባትም እንዲያዉም እስከናአንካቴዉም ይባስ ብሎ የቆሰለዉን ወታደር ህይዎት በማጥፋት መሳሪያዉን ቀምቶ ራሱን አስታጥቆ ወደ ቤቱ ገባ። አሳፋሪ የታርክ ጠባሳ ሆኖ በታርክ መዝገብ ዉስጥ ይካተታል።
የተከበረዉ የአማራ ሕዝብ ከዚህ አይነት የዉርደት ጠባሳ ራሱን ቶሎ ማፅዳት የስፈልጋል፣ በእኔ ግምት።
ለምሳሌ በዚያዉ የተወካዮች ምክር ቤት ዉሎ ላይ የተነሳ ሀሳብ እንደምለዉ ከሆነ፣ አንዳንድ ስግብግብ የአማራ ተወላጆች እነሱን ለመከላከል በክልላቸዉ ተግኝቶ ስዋደቅ የነበረዉን የመከላኪያ አባሎች ቆስሎ ና ደክሞ ስወድቁ ያዩት እንደመርዳት ና ደግፎ እንደማንሳት፣ ጠጋ ብሎ የያዙትን መሳሪያ ለመቀማት ስጣደፉ ነበሩ፣ ምናልባትም እንዲያዉም እስከናአንካቴዉም ይባስ ብሎ የቆሰለዉን ወታደር ህይዎት በማጥፋት መሳሪያዉን ቀምቶ ራሱን አስታጥቆ ወደ ቤቱ ገባ። አሳፋሪ የታርክ ጠባሳ ሆኖ በታርክ መዝገብ ዉስጥ ይካተታል።
የተከበረዉ የአማራ ሕዝብ ከዚህ አይነት የዉርደት ጠባሳ ራሱን ቶሎ ማፅዳት የስፈልጋል፣ በእኔ ግምት።
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13225
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: አስቂኝ ገጠመኞች
አበረ፣
ይህንን ዉርደትህን ተሸክመህ ዙር በሰዉ መሃል፣ ምንም እንዳልሆነ መስለህ፣ አንተ ና መሰሎችህ የአማራ ሕዝብ ጥቁር-ጠባሶች፣ እንደዚያዉም ለኢትዮጵያ ና ለተቀረዉ የሰለጠነዉ የአልም ሕዝብ።
የታርክ አተላዎች!
ይህንን ዉርደትህን ተሸክመህ ዙር በሰዉ መሃል፣ ምንም እንዳልሆነ መስለህ፣ አንተ ና መሰሎችህ የአማራ ሕዝብ ጥቁር-ጠባሶች፣ እንደዚያዉም ለኢትዮጵያ ና ለተቀረዉ የሰለጠነዉ የአልም ሕዝብ።
የታርክ አተላዎች!