Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Selam/
Senior Member
Posts: 17805
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የኢሳያስ፥ ልጆች፥ ተስፋ፥ ቆርጠው፥ እየፈረጠጡ፥ ነው፤

Post by Selam/ » 14 Aug 2023, 07:27

የፈጣሪ ስራ ድገርማል!

ወያኔ ክፋት ባሰበች ቁጥር ከሰማይ እሳት ይዘንብባታል። ትናንተ ተይ እባክሽ ስትባል፣ አሻፈረኝ ብላ ጦርነት ከፍታ አንድ ሚሊዮን ልጆቿን ገብራ ሸራፋ ሆና ቁጭ አለች። አሁን ደግሞ አማራን ለማጥቃት ቅጥቅጥ አድርጎ ከመታት ባላንጣዋ ጋር ኅብረት ስትፈጥር ፣ ከሰማይ የበረሃ አንበጣ ወረደባት። መፅሀፈ እዝቄል ‘ፊታቸው የተጨማተረ፣ ልባቸው የደነደነ’ ጉዶች ይላቸዋል





Axumezana wrote:
14 Aug 2023, 02:22

Post Reply