Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

ታላቁ ነዋይ ደበበ ለጎንደር ሰዎች (ወልቃይት..መቅደላ..ደብረ-ታቦር..) ሲዘፍን " የሰማይ ጃዊሳ፡ የመሬት ራስ-ነብር " ብሎ ጀግንነታቸውን ይገልጻል ።

Post by Abe Abraham » 11 Aug 2023, 14:19



ታላቁ ነዋይ ደበበ ለጎንደር ሰዎች (ወልቃይት..መቅደላ..ደብረ-ታቦር..) ሲዘፍን " የሰማይ ጃዊሳ፡ የመሬት ራስ-ነብር " ብሎ ጀግንነታቸውን ይገልጻል ።


Naga Tuma
Member+
Posts: 7364
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ታላቁ ነዋይ ደበበ ለጎንደር ሰዎች (ወልቃይት..መቅደላ..ደብረ-ታቦር..) ሲዘፍን " የሰማይ ጃዊሳ፡ የመሬት ራስ-ነብር " ብሎ ጀግንነታቸውን ይገልጻል ።

Post by Naga Tuma » 17 Aug 2023, 19:06

Abe Abraham,

የጃዊሳ ትርጉም መልስ ኣግኝቶ ከሆነ ኣላዉቅም።

ይህ ዘፈን ለግምቴ ጥሩ ፍንጭ ነዉ።

ልጅ ሆኜ ማዶ የምናየዉ የዘመድ ቤት አከባቢ "ጀዌን ረረኤ" ተብሎ መስጋታችንን ኣስታዉሳለሁ። በቤቱ ላይ ጉዳት ሳያደርስ በአከባቢ ኣለፈ። መሬት መንካቱንም በትክክል ኣላስታዉስም። ተንጠልጥሎ ከርቀት ኣይተናል።

ጀዌ ወይም ዘንዶ ሳማይ ዉስጥ እንዳለ እና ወደ መሬት መንጠልጠል የሚችል እንደሆነ ይታሰብ ነበር። ቆይቼ ሳስብ ቶርኔዶን ከሰማይ የሚንጠለጠል ዘንዶ ኣድርገዉ ያስቡ ነበር።

ደግሞ ቶርኔዶን እና ዘንዶን ምን ኣገናኛቸዉ ኣትበሉ። ኣላዉቅም።

Post Reply