Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42741
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

TGAA: ስለው የነበረው እየተመለሰ ነው! ኮምፕሊት መሆን አለበት!

Post by Horus » 03 Aug 2023, 04:09

የአማራና ጉራጌ ብሄረተኘት ኢትዮጵያን የሚገነባ እንጂ ለኢትዮጵያ አደጋ በፍጹም አይሆንም !!!


TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: TGAA: ስለው የነበረው እየተመለሰ ነው! ኮምፕሊት መሆን አለበት!

Post by TGAA » 03 Aug 2023, 04:23

Naturally,በማንነታችን ለሚያጠቁን በማንነታችን እንመክታለን ፤ ግን አይናችን፤ ልባችን ፤ ነፍሳችን ፤ተስፋችን ፤ መድረሻችን our one and only love Ethiopia.

Post Reply