Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 42716
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 23 Jul 2023, 21:40
በ8 ሚሊዮን ዶላር የተገዛው ባለ15 ሚሊዮን ካሬ ሜትር ፍኖተ ሰማይ ገዳም (ሳን ሚጌል ከተማ፣ ሳን ሉዊስ ኦቢስቦ ካውንቲ፣ ካሊፎርኒያ እስቴት) ብድር ለመክፈል የሚደረገው መዋጮ ሙሉውን የሚፈለገው 5 ሚሊዮን ዶላር በመሰንሰብ ሊዘጋ ሰአታት ብቻ ቀርተውታል ።
ማለትም ይህ የአዲስ አበባ ከተማ ግማሽ ስፋት ያለው ገዳም ሙሉ መግዣው ተከፍሎ ፍሪ ኤንድ ክሊይር ሆነ ማለት ነው።
በጥቁት አመታት ውስጥ ፍኖተ ሰማይ ካሊፎርኒያ የሚባል የኢትዮጵያ ገዳም ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ ከተማ ይሆናል !
አንድ ቀን ቁጥራቸው እስከ 10ና 20 ሚሊዮን የሚሆኑት የኢትዮ አሜሪካዊያን ግዙፍ ዩኒቸርሲቲ በፍኖተ ሰማይ ካሊፎርኒያ ከተማ እንደ ምንገነባ ጥርጥር የለውም!!!
እንደ ታሪካቸው ዛሬም ነገም ኢትዮጵያዊያን ታሪክ መስራታቸውን ይቀጥላሉ !!! ኢትዮጵያ ታላቋ! ኦርቶዶክስ ዘላለማዊ!!!
Last edited by
Horus on 23 Jul 2023, 22:04, edited 1 time in total.
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 42716
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 23 Jul 2023, 22:00
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 42716
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 23 Jul 2023, 22:11
UC Santa Barbara is only 2 hours drive south of Fanote Semay Gedam!